en
Feedback
ደሸት777.... (፯፯፯)

ደሸት777.... (፯፯፯)

Open in Telegram

ደሸት777(፯፯፯) ድርጅታችን ቢመረመር ውጤቱ ታላቋን ኢትዮጵያን ለመገንባት እና ኃያል ሥልጡን ለማድረግ የተቋቋመ ብሎም ብዙ ሊቃውንቶችን በይፋ ጥበባቸውን የሚያስቀጥል ኃያል ድርጅት ነው። https://www.facebook.com/ደሸት-፯፯፯-103696061536486/ ይሄ ደሞ የFacebook ፔጃችን ነው በዚህ ቻናል ላይ ያላችሁን ሀሳብና አስተያየት በዚህ @Dessht777bot መላክ ትችላላችሁ

Show more
1 371
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
~ አዴት ከተማ ፍልሰታ ደብረ ማርያም ቤተክርስቲያን ውስጥ 12 የአብነት ተማሪዎች በብልፅግና ሰራዊት ተ*ጨ*ፍ*ጭ*ፈዋል።  በዚህ ጦርነት የአብነት ተማሪችን ኢላማ ያደረገ ጥቃት ሲፈፀም ይሄ የመጀመሪያው አይደለም። ደብረ ማርቆስ ከተማ በተመሳሳይ ነሐሴ 08 ቀን 2015 ዓ.ም ከአብማ ማርያም ቤተክርስቲያን ጀርባ 18 ተማሪዎች ፤ ባህርዳር ከተማ ነሐሴ 02 ቀን 2015 ዓ.ም አቡነ ሐራ አካባቢ 4 የአብነት ተማሪዎች በፀረ- አማራው የብልፅግና ሰራዊት ተ*ረ*ሽ*ነዋል። ቤተክርስቲያንም ሆነ የሀገረስብከቱ ሰዎች እስካሁን ያሉት ነገር የለም። ዝምታቸው ፍርሃት የወለደው ወይስ የጥቃቱ ትብብር???    ቤተክርስቲያን ይሄንን ነውር ባስቸኳይ ማውገዝና ማስቆም አለባት። አማራ ያሸንፋል!

ኢትዮጵያ ከእስራኤል ጎን እንድትቆም በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምባሲ ጥሪ አቀረበ‼️ የኢትዮጵያ መንግሥት እና ተቋማት፣ በሐማስ የተፈጸመውን ጥቃት እንዲያወግዙ፣ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ በሰጡት መግለጫ ጠይቀዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት እስከ አሁን ስለጥቃቱም ይኹን ስለ ግጭቱ በይፋ የሰጠው መግለጫ የለም፡፡ ኾኖም፣ ኢትዮጵያ ገለልተኛ አቋም እንዳላትና ግጭቱ በሰላም እንዲፈታ እንደምትፈልግ፣ በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር፣ ትላንት ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡ VOA https://t.me/ethelmeaia

ይህች እናት ሰኔ 30 ምሽት በጅግጅጋ ከተማ በእሳት በወደመው ታይዋን የንግድ ቦታ ላይ በተለያየ አቅጣጫ 4 ሱቆች ያሏት ባለሀብት ነበረች። ሁሉም በአደጋው በመውደማቸው ከልጅነቷ ጀምሮ የለፋችበት ንብ
ይህች እናት ሰኔ 30 ምሽት በጅግጅጋ ከተማ በእሳት በወደመው ታይዋን የንግድ ቦታ ላይ በተለያየ አቅጣጫ 4 ሱቆች ያሏት ባለሀብት ነበረች። ሁሉም በአደጋው በመውደማቸው ከልጅነቷ ጀምሮ የለፋችበት ንብረት የእሳት እራት ሆነ። በአደጋው ስፍራ የተገኘው ጋዜጠኛ በእሳት አደጋው ንብረትሽን ሁላ አጣሽ ምን ማለት ትፈልጊያለሽ ሲል ጠየቃት፡፡ መልሷ አጭርና ግልፅ ነበር፡፡ "አላህ ሰጠኝ፣በእሱ ፍቃድ አጣሁ። በንብረቴ ሰው በድዬበት አላውቅም፣ ነገ አላህ ይተካልኛል። አልሀምዱሊላህ ነው የምለው አላማርርም!”💔 Via: ሶማሊ ፈጣን መረጃ!

#እደግመዋለሁ!! 👉 #እውነተኛ_የትምህርት_ጥራት_በዘላቂነት ለማምጣት ከተፈለገ ፦ ከሚፈለገው ደረጃ በታች የሆነ ተማሪ መጣል ብቻውን በቂ መፍትሔ አይሆንም!! 👉 ትውልድን ለማዳንና እና ሀገሪቱን
#እደግመዋለሁ!! 👉 #እውነተኛ_የትምህርት_ጥራት_በዘላቂነት ለማምጣት ከተፈለገ ፦ ከሚፈለገው ደረጃ በታች የሆነ ተማሪ መጣል ብቻውን በቂ መፍትሔ አይሆንም!! 👉 ትውልድን ለማዳንና እና ሀገሪቱን በብቃት የሰለጠኑ ዜጎች እንድታፈራ ከተፈለገ 👉ከታች ከጀማሪ ክፍል ጀምሮ መስራት እንዲሁም #ትውልዱን_ቀራጭ_ምሁራን ላይ #መሠረታዊ ለውጥ በማድረግ መስራት ነው የሚያስፈልገው ብዬ አስባለሁ 😩😩 https://t.me/ethelmeaia

#ጎንደር ደብረታቦር አለም ሳጋ አካባቢ የምርኮኛው ብርሐኑ ጁላ ሰራዊት ፣ የአማራ አድማ ብተና (ተላላኪ) እና የሚኒሻ አባላት አመራሮችን ጨምሮ  ከነ ተላላኪወቻቸው ያልታው ሀይሎች ጎብኝተዋቸዋል። የአማራ ህዝብ የተደቀነበትን የማንነት ና የህልውና አደጋ በክንዱ እየመከተ እያስከበረ እያረጋገጠ ይገኛል ። ድል ለአማራ ህዝብ! ድል ለፋኖ!! መረጃዎችን በቀላሉ ለማግኘት:- #Telegram : https://t.me/ethelmeaia #YouTube :- https://youtube.com/@ethal730 #TikTok :- https://vm.tiktok.com/ZMj94xTcB/

#አስቸኳይ መረጃ የአብይ አህመድ የሰራዊት ከነገ ንጋት ጀምሮ በህዝባችን ላይ በሁሉም ከተማ እና ወረዳዎች ላይ የማጥቃት ጦርነት እንዲከፍት ትዕዛዝ ተቀብሎ ወራሪው ሰራዊት የህዝባችንን ሂወት ሊቀጥፍ ፥ አንጡራ ሃብታችንን ሊያወድም የነገን ብርሃን እየተጠባበቀ መሆኑን  ከታማኝ ምንጭ መረጃዎች ተገኝተዋል። የብልፅግና ስልጣን አስጠባቂ ወራሪ ጦር ከነገ ጀምሮ በሁሉም የአማራ ክልል ከተማ እና ወረዳዎች ላይ የመጨረሻ ያለውን ጥቃት እንደ ሚከፈት ለጀግኖቻችን እና ለህዝባችን  ጥንቃቄ እና ዝግጅት እንዲያደርጉ መልክት እናድርስ። https://t.me/ethelmeaia

በዚህ ዘመን የኢትዮጵያ እናቶች የደረሳበቸው መከራ መቸም አንድ፣ ኹለት፣... ተብሎ የሚቆጠር አይደለም። የአማራና የትግራይ እናቶች ደግሞ ይለያል። ያለፉትን 50 ዓመታት እንዲሁ እንዳነቡ "ባልወለድኩ
+1
በዚህ ዘመን የኢትዮጵያ እናቶች የደረሳበቸው መከራ መቸም አንድ፣ ኹለት፣... ተብሎ የሚቆጠር አይደለም። የአማራና የትግራይ እናቶች ደግሞ ይለያል። ያለፉትን 50 ዓመታት እንዲሁ እንዳነቡ "ባልወለድኩ፣ መልሼ ወደሆዴ ባስገባሁት" እያሉ ደም እንባ እንዳነቡ አሉ። ማሳያው “መላኩ ተፈራ የእግዜር ታናሽ ወንድም፣ የዛሬን ማርልኝ ኹለተኛ አልወልድም።”         ያው አኹንም የመላኩን ስም መቀየር ብቻ ነው፤ ዑደቱ ቀጥሏልና! የቅርብ ጊዜው የሰሜኑ ጦርነት ደግሞ በተለይ የትግራይ እናቶችን ማቅ አስለብሷል፤ እየራባቸው ያሳደጓቸውን ልጆቻቸውን ሜዳ ላይ አስቀርቶባቸዋል። ይህን በዐይኔ አይቸ በቦታው ጮኬ አልቅሻለሁ። በውነቱ ከአእምሮዬ በላይ ነበርና ከዚያ በኋላ የምተኛው እንቅልፍ ፍጹም ሰላም የለውም። ይመጣል እያለች በር በር የምታይ እናታቸው ፊቴ ድቅን ትላለች። አኹንም በኹለቱም በኩል ቀላል ምክንያት ሰጥቶ ከማለፍና ጣት ተጠቋቁሞ ከማለፍ ይልቅ "ይህ እንዴት ሆነብን?" ብሎ ደጋግሞ መጠየቅና መልስ ማግኘት ተገቢ ይመስለኛል። ብንታደል ብሔራዊ የሀዘን ቀን ታውጆ በሀገር ደረጃ በጋራ አዝነንና እንዳይደገም ተማምለን፣ አምላካችንን ተማጽነን አንድ ቦታ ብናቆመው ጥሩ ነበር። ግን ግን እንደተባለው እንዲሞት የተፈለገው ኮታ አልሞላምና አዙሪቱ ይቀጥላል። .... እናቶቼ ስለእናንተ ልቤ ይደማል፤ መጽናናቱን አምላክ ይላክላችሁ። ጌትነት ወርቁ https://t.me/ethelmeaia

በቲክቶክ አካውንትም መጥተናል ቤተሰብ! #Ethel_Media_ኢትኤል_ሚዲያ ብላችሁ ሰርች በማድረግ አንዳንድ Live እየገባን የምንሰጣቸውን መረጃዎች እንዲሁም ከግንባር ድረስ የምናስተላልፋቸውን አጫጭ
በቲክቶክ አካውንትም መጥተናል ቤተሰብ! #Ethel_Media_ኢትኤል_ሚዲያ ብላችሁ ሰርች በማድረግ አንዳንድ Live እየገባን የምንሰጣቸውን መረጃዎች እንዲሁም ከግንባር ድረስ የምናስተላልፋቸውን አጫጭር መረጃዎችን እንድትመለከቱ ጋበዝናችሁ! ሊንክ! 👇👇👇👇 https://vm.tiktok.com/ZMjHessp4/

ይሄ ነገር በቀልድ የሚታለፍ እንዳይመስላችሁ! ቴዲንና ልጅ ሚካኤልን የማጥፋት ዘመቻ መሆኑን ልብ ልትሉ ይገኛል። አደገኛ የሞት ጥንስስ መኖሩን ነው ከማፍያዎቹ የሰማው ፓስተር የሚናገረው። ከዚህ ቀደም
ይሄ ነገር በቀልድ የሚታለፍ እንዳይመስላችሁ! ቴዲንና ልጅ ሚካኤልን የማጥፋት ዘመቻ መሆኑን ልብ ልትሉ ይገኛል። አደገኛ የሞት ጥንስስ መኖሩን ነው ከማፍያዎቹ የሰማው ፓስተር የሚናገረው። ከዚህ ቀደምም ብዙ አርቲስቶች ቀድሞ ሞታቸው እየተነገረ ነው እስከወዲያኛው ያሸለቡት! እነ ቦብ ማርሊን እነ ማይክል ጃክሰን : ቀድሞ ሞታቸው እየተነገረ በህመም ወይንም በግድያ ሙከራ ነው ኤየተባለ ሞታቸው ተድበስብሶ እንዲቋጭ ይደረጋል። ዛሬም ታዋቂው ድምፃዊ ዶ/ር ቴዎድሮስ ካሳሁን ገርማሞ (ቴዲ አፍሮ ) ሞት እንዳንዣበበት ፓስተሩ ተናግሯል። ፓስተሮች ከዚህ ቀደም ከማፍያዎች ወይንም ከነፍሰ ገዳዮች በሰሙት መሰረት ታማኝ ነን ለማለት ቀድመው ለተከታዮቻቸው ይናገራሉ። ለምሳሌ ከዚህ ቀደም ፓስተር ዮናታን አክሊሉ ቤተክርስቲያን ሲትከፈል አየሁ በማለት በቄድሚያ የነበረውን የመክፈያ አጀንዳ ነግሮናል። አሁን ደግሞ በዚህ መንገድ መጥተው ይናገራሉ! ቴዲን እኔደ አይናችን ብሌን ኤንጠብቀው!!! 💚💛❤️ ©️ ይነበብ መዝገቡ✍️ https://t.me/ethelmeaia

ጥንቃቄ❗️❗️❗️ ጠላት መጠነ ሰፊ ኦፕሬሽን አቅዷል ❗️ በአስቸኳይ መረጃውን ለሁሉም የአማራ ህዝብና ፋኖ እናስራጭ።  ሁሉም ለሁለተናዊ ትግል እንዲዘጋጅ ስልክ እየደወልን እንናገር። የአብይ አህመድ የአሸባሪ ቡድን ያቀዳቸውና በፍጥነት ሊተገብራቸው ነው የተባሉት 1. የኤርትራን ቦርደር መዝጋት 2. የአማራ ክልል ከሌሎች ክልሎች የሚያገናኘውን መንገድ መዝጋት 3. ኤሌትሪክ ሙሉ በሙሉ ማቋረጥ 4. የ ኮምቦልቻን የነዳጅ ክምቸት ወደ ሌላ ቦታ ማዛወር 5. ከፍተኛ የጦር ሀይል ማዝመት ይገኙበታል። ይህ መረጃ እና መውሰድ የሚገባቸውን ጥንቃቄ በተመለከተ በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለሁሉም ፋኖዎችና ለሁሉም የአማራ ህዝብ እናሰራጭ። https://t.me/ethelmeaia

አሸባሪው አገዛዝ መቀበሪያው ላይ ይገኛል "የመጨረሻ" ያለውን መፍጨርጨር ጀምሯል ..‼️‼️ ገና በመሠልጠን ላይ የነበሩ አሽከሮቹን ሁሉ ወደ አማራ ምድር አስገብቷል። እስከዛሬም ቢሆን እንዳሉ ባይቆጠ
አሸባሪው አገዛዝ መቀበሪያው ላይ ይገኛል "የመጨረሻ" ያለውን መፍጨርጨር ጀምሯል ..‼️‼️ ገና በመሠልጠን ላይ የነበሩ አሽከሮቹን ሁሉ ወደ አማራ ምድር አስገብቷል። እስከዛሬም ቢሆን እንዳሉ ባይቆጠርም ሀገሪቱ በይፋ ምንም አይነት ሠራዊት የሌላት ሀገር ልትሆን ነው ማለት ነው። የእናንተ መጨረሻ የእኛ መጀመሪያ ነው። በደስታ ትስተናገዳላችሁ! አማራ የማይጨርሠውን አይጀምርም! @ ምንጭ አዲሱ ደረብ 👇👇👇 https://t.me/ethelmeaia

የግብፆች ህልም በኢትዮጵያኖች ህብረት ይከሽፋል ..‼️‼️ ቀደም ብለው ብዙ ባንዲራዎች በታሪክ ቢኖሩዋቸውም ግብፆች ባንዲራቸው 1915 አመት ምህረት መሰረተው ወደ ተለያዩ አገራት በተወካዮቻቸው እና
የግብፆች ህልም በኢትዮጵያኖች ህብረት ይከሽፋል ..‼️‼️ ቀደም ብለው ብዙ ባንዲራዎች በታሪክ  ቢኖሩዋቸውም ግብፆች ባንዲራቸው 1915 አመት ምህረት መሰረተው ወደ ተለያዩ አገራት በተወካዮቻቸው እና ቅኝ ግዛት ለማስፋፋት በቀጠሩዋቸው ተወካዮቻቸው ሲያስፋፉ አይተናል፡፡ ዛሬ በአገራችን ትኩሳቱ ይታያል ። ሁሉም ኢትዮጵያዊ ከእጅ አዙር ቅኝ ግዛት  አገሩን ሊጠብቅ ይገባል። ካይሮን እና አዲስ አበባን መለየት ይከብዳል እየተባለ ነው ። እስቲ ሁላትሁም በየአካባቢያችሁ ያለውን የግብፅ ባንደራ በውስጥ ያጋሩን እና ለቤታችን መልስን ለማጋራት እንሞክራለን፨ https://t.me/ethelmeaia

አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለምን ከኢትዮጵያ ወስደው በርካታ የአፍሪካ አገራት ያውለበልቡታል። የነፃነት ምልክት፣ የፓን አፍሪካኒዝም መለያ ነው! የጥቁር አርማ ነው! ይህ ምልክት የሚጠላው ድሮ በፋሽስት ጣሊ
+1
አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለምን ከኢትዮጵያ ወስደው በርካታ የአፍሪካ አገራት ያውለበልቡታል። የነፃነት ምልክት፣ የፓን አፍሪካኒዝም መለያ ነው! የጥቁር አርማ ነው! ይህ ምልክት የሚጠላው ድሮ በፋሽስት ጣሊያን አሁን በኦሮሞ ብሔርተኞች ነው። የኦሮሞ ብሔርተኝነት በስሪቱ ፀረ አማራ ብቻ አይደለም። ፀረ ኢትዮጵያ ብቻ አይደለም። ከፓን አፍሪካም ተፃራሪ ነው። ፓን አፍሪካኒዝም አድዋን ብቻ ሳይሆን አፄ ምኒልክን አወድሶ፣ አንግሶ፣ የኢትዮጵያን ደማቅ ቀለም አርማው አድርጎ የሚነሳ አስተሳሰብ ነው። አረንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀይ ቀለሙን እያቃጠሉ የፓን አረብ (ግብፅ) መለያን ሲሰቅሉ አይግረማችሁ። ትንሽ ሊያስገርም የሚችለው ግብፅ ራሷ ይህን ያህል ደማቁን የኢትዮጵያ ቀለም የማትጠላው መሆኑ ነው። ሞክረው! ካይሮ ውስጥ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ አያሳስርም! የለበስከውን አውልቀው አያቃጥሉትም። ጣሊያን ውስጥ በነፃነት ታውለበልበዋለህ! ይህ ምንም ያልተጨመረበት የጠራ፣ የተንጠራራ ሀቅ ነው! ልታስተባብል እንዳታገላብጠው! ራስክን ያምሃል! https://t.me/ethelmeaia

ማዘናጊያ፣ መከፋፈያ እና ጊዜ መግዣው የድርድር ሃሳብ ......... ( ከድርድር በፊት አብይ ጦሩን ከአማራ ክልል ሊወጣ ና ቅድመ ሁኔታዎችም ሊቀመጡ ይገባል) ምንሊክ ሳልሳዊ ዝርዝሩን ከዚህ ያገኙታ
ማዘናጊያ፣ መከፋፈያ እና ጊዜ መግዣው የድርድር ሃሳብ ......... ( ከድርድር በፊት አብይ ጦሩን ከአማራ ክልል ሊወጣ ና ቅድመ ሁኔታዎችም ሊቀመጡ ይገባል)  ምንሊክ ሳልሳዊ  ዝርዝሩን ከዚህ ያገኙታል ፡  https://youtube.com/@Ethal_Media?si=i9cgyFn0Bz2XwcHW