en
Feedback
በፍቅር JANO TEWNSS DANCE CERUOL

በፍቅር JANO TEWNSS DANCE CERUOL

Open in Telegram

update dance in ethiopan music በተጨማሪም እዚህ ቻናል ላይ የተለያዪ ስራዎች ይቀርባሉ የተለያዩ ማስታወቂያዎች poto Music Tik tok vedo etc. .. የዳንስ ስራዎችም በአገርኛ ዘፈንኖችብቻ መሆኑ ለየት ያደርገናል ለማንኛውም ስራዎችአስተያየት 0994090808

Show more
429
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Boom 💥 boom 💥 boom 💥 💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥 ( ለየት ያለ አርት ፌስቲቫል )💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥 �
Boom 💥 boom 💥 boom 💥 💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥 ( ለየት ያለ አርት ፌስቲቫል )💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥 🎬🎬( Uበሻን ከለርስ ሞዴሊንግ እና አርት ፌስቲቫል ) በአይነቱ ለየት ያለ ፌስቲቫል🎬🎬🎤🎼🎼🎼🎼 አዘጋጅቶላችሃል የፕሮግራሙ ይዘተ - የሞዴሎች ስራ ይቀርባል - የዲዛይነሮች ልብሳቸውን  ሚያስተዋውቀበት ስራቸውን ያቀርባሉ - የተለያዩ ሜካሮች 🎨🎨🎨🎨🎨🎨🎨🎨ስራቸውን የቀርባሉ - የተለያዩ ታዋቂ ዘፈኖች🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤 ስራቸውን ያቀርባሉ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👉ናሆም መኩሪያ (ዳርም የላት) 💥- አሰግድ ( አለሚቱ) 💥- Job 27 (አንቺን ይሻል) 💥- አፄ ትንሱ (ወዲ ባይ) 💥-- ኤላ ማን(ትብላው ብሬን 💥- ፖብላ ( አበደ ይሉኛል) 💥- ጆሲ ጃኖ ( ኔኮያ) 💥- ታሪኩ (ለታሪክ ) 💥- ገጠሬው 💥- ሽመልስ 💥- በሱ ፍቃድ 💥- ያብስራ - በሀገራችን ታዊቂ የሆኑ 10 በላይ የተለያዩ ዘመናዊ ዳንስ እና ውዝዋዜ ግሩፕዎች 🎬🎬🎬 🎬🎬🎬ስራቸውን ሚያቀርብበት - አጭር የትያትር ሞኖሎግ ይቀረባል🎬🎬🎬🎬🎬🎬🎬🎬🎬🎬🎟 የተለያዩ( Tv ) ሽፈኖች ያገኘ ፕሮግራም ነው ✍✍አድራሻ = አምባሳደር ሲኒማ የፕሮግራሙ ቀን =26/6/2015 ☀️☀️ከቀኑ 7 ሰዓት እስከ 12:30 🪁🪁ትኬት = 100 ብር  ብቻ ትኬት መግዛት  ምትፈልጉ በብዛት - - በግሩፕ ወይም በነጠላ ከስር ባለው ቴሌግራም USAR NAME  ያውሩን ወይም 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱በስልክ = 0923298303 or                                       0940145737 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @jossyjano @jossyjano @jossyjano  @jossyjano @jossyjano @jossyjano ማሳሰብያ =ይሔን ፕሮግራም መቅረት አይቻልም

ነገ እንዳያመልጣቹ አምባሳደር ሲኒማ

ሰላም እንዴት ናቹ በ12የነበረዉ ጉዛችን ሀገራችን ላይ በተፈጠረዉ ምክንያት ለተወሰነ ጊዜ የተዘዋወረ መሆኑን እንገልፃለን ጉዞዉ ግን ያልቀረ እና ያልተዘረዘ መሆኑን ከወዲሁ እንድታዉቁልን ስንል እናሳዉቃአለን በቅርቡ ቀኑ መች እንደሆነ እናሳዉቃአለን

እንክዋን ደስ አለን ታስረዉ የነበሩ ወንድሞቻችን ተፈተዋል አምላክ ይመስገን እንኮዋን ደስ አላቹ👏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏👍

ዛሬ በደረሰን መረጃ አለም ገና ከንቴሪ በቤተክርስቲያን ጉዳይ የታሰሩ እህት ወንድሞቻንን ተፈተዋል እንኮዋን ደስ አላቹ እንግዲህ ለሰበታዎቹም እንዲለቀቁ እንፀልያአለን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏

" ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በሦስቱ አባቶች መመለስ ታላቅ ደስታ ተሰምቷታል " - ቅዱስ ሲኖዶስ ከቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ ውስጥ የተወሰደ ፦ " ... በዛሬው ዕለት የቤተ ክርስቲያን ጸሎቷ፣ ሐዘኗና ጩኸ
+6
" ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በሦስቱ አባቶች መመለስ ታላቅ ደስታ ተሰምቷታል " - ቅዱስ ሲኖዶስ ከቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ ውስጥ የተወሰደ ፦ " ... በዛሬው ዕለት የቤተ ክርስቲያን ጸሎቷ፣ ሐዘኗና ጩኸቷ ተሰምቶ ወደ ነበረችበት ልዕልናዋና አንድነቷ ተመልሳለች፡፡ ይህ አንድነቷና ልዕልናዋ እስከ ዓለም ፍጻሜ ተጠብቆ ይኖራል፡፡ በቅርቡ በቤተ ክርስቲያናችን ተከስቶ የነበረው ችግርም በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሠረት ተፈትቷል፡፡ ... በችግሩ አፈታት ወቅት መንግሥት በተለይም ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ፖለቲካዊ ችግሩን በፖለቲካዊ መንገድ ከመፍታታቸውም ባሻገር የቤተ ክርስቲያን ችግር በቀኖናና በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መሠረት እንዲፈታ ታላቁን አስተዋጽኦ አበርክተዋል፡፡ ክቡር የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ቀደም ሲል ሁለቱን ሲኖዶስ አንድ በማድረግ ያደረጉትን አስተዋጽኦ አሁንም የቤተ ክርስቲያን አንድነት ተጠብቆ እንዲኖር ላደረጉት መልካም ተግባር ቤተ ክርስቲያን ከልብ ታመሰግናለች፡፡ ... ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በሦስቱ አባቶች መመለስ ታላቅ ደስታ ተሰምቷታል፡፡ ካህናት፣ ምእመናን በሀዘናችን ተካፋይ የነበራችሁ በሙሉ የዚህ ደስታ ተካፋዮች በመሆናችሁ እንኳን ደስ ያላችሁ በማለት ቅድስት ቤ ክርስቲያን ደስታዋን ትገልጻለች፡፡ " @tikvahethiopia

የሕይወት መመሪያዎች /1/ 1-  ከሰው ጋር ንግግር ከመጀመርህ በፊት በማለዳ ጸልይ ። 2-  አእምሮህን ሰፊ ለማድረግ ቀኑን በንባብ ጀምር ። 3-  ከእንቅልፍ እንደ ተነሣህ የዓለምን ወሬ አትስማ ። 4-  ያላለቀው ጉዳይህ የዛሬው ሥራህ ነውና ተደሰትበት ። 5-  ንጽሕናህን ጠብቅ ፣ ለራስህ ያለህ ክብር ማሳያ ነውና ። 6-  ሁሉም ነገር ከተሳካ የምትሠራው አይኖርህምና ሁሉም ነገር ይሳካ ከማለት ተቆጠብ ። 7-  ለትምህርት የዕድሜ ገደብ የለውምና እስክትሞት ተማር ። 8-  ለሚወዱህና ለሚያከብሩህ ቅድሚያ ስጥ ። 9-  ጉዳይን ከባለቤቱ እንጂ ከሦስተኛ ሰው አትስማ ። 10-   በትሕትና ለሚያገለግልህ ክብር ይኑርህ ፣ ምቹ ነገርንም አዘጋጅለት ። 11-   ባዶ እጅህን ተወልደሃልና ፣ ባዶ እጅህንም ትሄዳለህና ስለ ንብረት ሕይወትህን በብስጭት አትጉዳ ። 12-   መታዘብህ ውስጥህን እንዳይጎዳው ከብልጦች ጋር ጊዜ አታጥፋ ። 👇👇👇👇 @zsewasw @zsewasw @zsewasw

እሽ ለምን አሁን አይፈቱም ይሄን ያህል ምን አደረጉ ቆይ ተፈቶአል ተብሎ የለ እሁድም አልፎዋል ዛሬም አደርዋል እረ ፈጣሪ እረ ቅዱስ ገብርኤል እረ እባካቹ የሰበታ ልጆች ወንድሞቻችን ታስረዋል ቢያንስ ይሄን መልክት ሼር አድርጉና ድምፅ እንሁናቸዉ ነግ በኔ ነዉና ፍትህ ለሰበታ ለታሰሩት ወጣቶች ወንድሞች

ከገረመኙ ፎቶዎች እዩት

ከዛሬ ማለትም የካቲት 03/2015 ዓ.ም ጀምሮ በየትኛውም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ እንዳይገቡ በፍሮድቤት በማዘዣ ታግደዋል። #Share #Share #Share https://t.me/DJ_Dava https://t.me/DJ_Dava https://t.me/DJ_Dava

አምላክ ፀሎታችን ሰምቶዋል🙏🙏🙏🙏🙏

#ቅዱስ_ሲኖዶስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊና የኒውዮርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በሰጡት አጭር መግለጫ ከተናገሩት የተወሰደ ፦ " ... ዛሬ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር በደንብ አውር
#ቅዱስ_ሲኖዶስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊና የኒውዮርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በሰጡት አጭር መግለጫ ከተናገሩት የተወሰደ ፦ " ... ዛሬ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር በደንብ አውርተናል። በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርካችን መሪነት በመንፈሳዊ ግርማ ፣ በቤተክርስቲያኒቱ ታላቅ ክብር ሆነን እግዚአብሔርም አክብሮን ብዙ ጥያቄዎቻችን ተመልሰዋል እነዛን አጠቃላይ ነገ ነው የምንገልፀው። የነበረን ጥያቄ አጠቃላይ በመንግስት ፣ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩም እንዲሁም በሌሎች እዛ ባሉት ተገቢ ጥያቄ እንደሆነ ተገንዝበዋል። ስለዚህ ጉዳይ ነገ በሰፊው እንገልፃለን። የተገኘውን ውጤትም አጠቃላይ ነገ በሰፊው እንገልፃለን። ዛሬ ይሄን አጭር መግለጫ ለመስጠት የወደድነው ምእመናኖቻችን ህዝባችን ስለሚጠብቅ ፤ ህዝባችን ምንም ከቆምንበት ዓላማ ወደኃላም ሆነ ወደፊት እንዳላልን ሁል ጊዜ የህገ ቤተክርስቲያን አቋም የፀና እንደሆነ፣ የቀኖና ቤተክርስቲያን የፀና እንደሆነ ይሄንን ለማረጋገጥ ነው። ይሄ መፍትሄ እስካላገኘ ድረስ ተጋድሏችን ይቀጥላል። ስለዚህ ምእመናንን ወገኖቻችን ስለምታደርጉ የፀሎት ፣ የምክር አጠቃላይ የሞራል ድጋፍ በቤተክርስቲያን ስም እናመሰግናለን፤ እግዚአብሔር ይስጥልን። በፀሎት ትጉ፣ በምዕላ ትጉ ፤ እግዚአብሔር ፀሎታችንን ሰምቷል ፤ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው አንዳንድ የምሰማቸው እና የምናያቸው ነገሮች ስላሉ ነው ዛሬ ጠቅላላ መግለጫ ያላወጣነው። ነገ ጥዋት 3 ሰዓት ላይ መግለጫ እንሰጣለን። " @tikvahethiopia

ተመስገን

የሆነው እንዲህ ነው…! "…በመጨረሻም አቢይ አሕመድ ቅዱሳን አባቶቼ ሆይ ያላችሁበት ከመንበረ ፓትርያርኩ ድረስ ልምጣና እንነጋገር ብሎ ደወለ። ተማጸነ። አባቶቻችንም ና ምንገዶን ነገር ግን ከመምጣትህ
የሆነው እንዲህ ነው…! "…በመጨረሻም አቢይ አሕመድ ቅዱሳን አባቶቼ ሆይ ያላችሁበት ከመንበረ ፓትርያርኩ ድረስ ልምጣና እንነጋገር ብሎ ደወለ። ተማጸነ። አባቶቻችንም ና ምንገዶን ነገር ግን ከመምጣትህ በፊት ቆይ እንመካከር ብለው አባቶቻችን መከሩ። መከሩ፣ ዘከሩ እና ወሰኑ። ውሳኔውንም መልሰው ከማን ጋር መጣላት ለማያውቀው ለጨቅላው  ነገሩት። "…እንደ ደንቡ፣ እንደ ሕጉ አንተ ነበርክ መምጣት የነበረብህ። ነገር ግን አንተን ስትመጣ አንተን ለማጀብ አንተን ተከትሎ የሚመጣው ጦር እዚህ በመንበረ ፓትርያርኩ በሚሰፍር ወቅት ሕዝቡ አባቶቻችን ላይ አደጋ የሚጥል መጣ ብሎ እልቂት እንዳይፈጠር እዚህ መምጣትህን ለዛሬ ለጊዜው አለፈቀድንም፣ አልወደድነውም አሉት። • እሺ የት እንገናኝ? እናንተ የመረጣችሁት ቦታ እንገናኝ። በማለት አቢይ ጠየቀ። ቅዱሳን አባቶቻችንም መለሱ። እዚያው ቤተ መንግሥት እንመጣልሃለን። ጠብቀን ብለውት ሄዱ። ~ ስንት አባቶች ሄዱ? • ቅዱስ ፓትርያርካችንን ጨምሮ 13 ብፁዓን፣ ንኡዳን፣ ክቡራን የተወደዱ፣ የተመሰገኑ፣ የሚያኮሩን፣ የሚባርኩን፣ የሚቀድሱን፣ የማያሳፍሩን፣ በመንፈስ ቅዱስ የሚመሩን የመንግሥተ ሰማያት መግቢያው ቁልፍ በእጃቸው ያለ አባቶቻችን ናቸው የሄዱት። "…አኛ በአባቶቻችን አናፍርም። በአባቶቻችን አንጠራጠርም። ኦርቶዶክስ ሃገር ብቻ ሳትሆን ከሃገርም በላይ ናት። ሸርሙጦቹ ነፍሰ ገዳይ ሉጢ ኦሮሞ አሰዳቢዎቹ ዛሬ በአምቦ የነበራቸውን የመንበረ ጵጵስና ሰበራም ሳይወዱ በግዳቸው አቁመውታል። "…በአደናጋሪ ወሬ አንነዳ…! ድሉ የተዋሕዶ እና የኢትዮጵያ ነው። አከተመ። 💪💪🏿💪💪🏿💪💪🏿💪💪🏿💪 #ምንጭ #ምንጭ #ምንጭ https://t.me/ZemedkunBekeleZ https://t.me/Ahati_Betechrstian https://t.me/Ahatibetechrstian

እግዚብሄር ያዉርዳቸዉ