en
Feedback
Kafa Zone Government Communication Affairs

Kafa Zone Government Communication Affairs

Open in Telegram

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
2 545
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 የዞኑ ምክር ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪዎችን ሹመት አጸደቀ በዚህ መሠረት 1. አቶ ደመላሽ ንጉሴ የጨና ወረዳ አስተዳዳሪ የነበሩ የመንግስት ረዳት ተጠሪና አደረጃጀት ዘርፍ
+2
ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 የዞኑ ምክር ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪዎችን ሹመት አጸደቀ በዚህ መሠረት 1. አቶ ደመላሽ ንጉሴ የጨና ወረዳ አስተዳዳሪ የነበሩ የመንግስት ረዳት ተጠሪና አደረጃጀት ዘርፍ 2. አቶ አጥናፉ ሀይሌ የዞኑ ቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ጽ/ቤት ሃላፊ የነበሩ የመንግስት ረዳት ተጠሪና የፖለቲካ ርዕዮት ዓለም ዘርፍ

ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 የዞኑ መንግስት ረዳት ተጠሪ ዕጩዎች አቶ ደመላሽ ንጉሴ የመንግስት ረዳት ተጠሪና አደረጃጀት ዘርፍ አቶ አጥናፉ ሀይሌ የመንግስት ረዳት ተጠሪና የፖለቲካ ርዕዮት ዓለም ዘርፍ
+1
ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 የዞኑ መንግስት ረዳት ተጠሪ ዕጩዎች አቶ ደመላሽ ንጉሴ የመንግስት ረዳት ተጠሪና አደረጃጀት ዘርፍ አቶ አጥናፉ ሀይሌ የመንግስት ረዳት ተጠሪና የፖለቲካ ርዕዮት ዓለም ዘርፍ

ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ አሸብር ኢካሎ የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ሃላፊ ሆነው ተሾሙ የዞኑ ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል። በምክር
+1
ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ አሸብር ኢካሎ የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ሃላፊ ሆነው ተሾሙ የዞኑ ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል። በምክር ቤቱ አባላትም ለዞኑ ምክትል አስተዳዳሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ሃላፊ ዕጩ ሆነው በቀረቡት ላይ አስተያየት በመስጠት ምክር ቤቱ ሃላፊነታቸውን በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል። አቶ አሸብር ኢካሎ በምክር ቤቱ አባላት ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።

ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ አሸብር ኢካሎ የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ሃላፊ ዕጩ ሆነው ቀረቡ
ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ አሸብር ኢካሎ የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ሃላፊ ዕጩ ሆነው ቀረቡ

ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ አስረስ አስፋው የካፋ ዞን መንግስት ዋና ተጠሪ ሆነው ተሾሙ በምክር ቤቱ አባላት ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።

ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ አስረስ አስፋው የካፋ ዞን መንግስት ዋና ተጠሪ ዕጩ ሆነው ቀረቡ
ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ አስረስ አስፋው የካፋ ዞን መንግስት ዋና ተጠሪ ዕጩ ሆነው ቀረቡ

ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ እንዳሻው ከበደ የካፋ ዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ የካፋ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ ዓመት 5ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በምክር ቤቱ አቶ እንዳሻው ከበደን የካፋ ዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሹመዋል። በምክር ቤቱ አባላት ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል። ከቀድሞ ምክትል ዋና አስተዳዳሪ የስልጣን ርክብክብ አድርገዋል።

ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ እንዳሻው ከበደ የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዕጩ ሆነው ቀረቡ የቀድሞ የዞኑ ምክትል ዋና አስተዳዳሪ አቶ በላይ ተሠማ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጰያ ህዝቦች ክልል መንግስት ረ
ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ እንዳሻው ከበደ የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዕጩ ሆነው ቀረቡ የቀድሞ የዞኑ ምክትል ዋና አስተዳዳሪ አቶ በላይ ተሠማ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጰያ ህዝቦች ክልል መንግስት ረዳት ተጠሪ ሆነው መሾማቸው ይታወሳል። አካባቢዎን ይጠብቁ! ወደ ግንባር ይዝመቱ! መከላከያን ይደግፉ!

ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ ንጉሴ ወ/ጊዮርጊስ የካፋ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሆነው ተሾሙ። የካፋ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ ዓመት 5ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ምክር ቤቱ አቶ ንጉሴ ወ/ጊዮርጊ
ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ ንጉሴ ወ/ጊዮርጊስ የካፋ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሆነው ተሾሙ። የካፋ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ ዓመት 5ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ምክር ቤቱ አቶ ንጉሴ ወ/ጊዮርጊስ የካፋ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ ሾሟል።

ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 አቶ ንጉሴ ወ/ጊዮርጊስ የካፋ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ዕጩ ሆነው ቀረቡ

ቦንጋ፣ ህዳር 26/2014 የካፋ ዞን ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ነው የካፋ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ ዓመት 5ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በጉባኤው የምክር ቤቱ አባላትና ጥሪ የተደረገላቸው ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። በጉባኤውም የምክር ቤቱን 4ኛ ዙር 8ኛ ዓመት 17ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ ጉባኤ ማጽደቅና የተለያዩ ሹመቶችን በመስጠት ጉባኤው እንደሚጠናቀቅ የወጣው መርሃ ግብር ያመላክታል።

ሰበር ዜና ከሚሴን ጨምሮ በርካታ ከተሞች ከአሸባሪው ህወሓት ነጻ ወጥተዋል - የመንግሥት ኮመዩኒኬሽን አገልግሎት ******************* በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት፣ ከሚሴን ጨምሮ በርካታ ከተሞች ከአሸባሪው ህወሓት ነጻ ማውጣቱን የመንግሥት ኮመዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት፣ በ"ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" ባካሄደው ኦፕሬሽን፣ የተለያዩ ከተሞችን ከአሸባሪው ሕወሐት ነጻ የማውጣቱን እና በጥልቀት በመግባት የአሸባሪውን ጀሌዎች የመማረክ እና የመደምሰስ ተግባሩን ቀጥሏል። በዚህም መሠረት በጋሸና ግንባር ቀውዝባና ጭላ ከተሞችና አካባቢያቸው ከአሸባሪው ኃይል ነጻ የወጡ ሲሆን፣ በወረኢሉ ግንባር በተደረገው ኦፕሬሽን ደግሞ አጅባር፣ ተንታ እና ዶባ ከተሞች እና አካባቢያቸው ነጻ ወጥተዋል። በተያያዘም በከሚሴ ግንባር ማጀቴን፣ ጭረቲን፣ ከሚሴን፣ ርቄን፣ ወለዲን፣ አልቡኮ ከተሞችን እና የቃሉ ወረዳን አብዛኛውን ክፍል በመቆጣጠር፣ ጥምር ጦሩ ወደ ኢንዱስትሪ ከተማዋ ኮምቦልቻ እየገሠገሠ ይገኛል። ዛሬ እና ትናንት በተደረጉት ከፍተኛ የማጥቃት ኦፕሬሽኖች አብዛኛው የአሸባሪው ኃይል ከመቼውም ጊዜ በላይ እንዲበተን ተደርጓል። ጥምር ጦሩ በጥልቀት በመግባት የተበተነውን አሸባሪ በመልቀም ላይ ሲሆን አብዛኞቹ ጀሌዎች ሲደመሰሱ ቀሪዎቹ እጅ በመስጠት ላይ ይገኛሉ። በዚህ ኦፕሬሽን አማካኝነት "ተደናብሮ የገባው አሸባሪ ኃይል፣ የዘረፈውን ንብረትና ራሱን ይዞ አይወጣም" ተብሎ የተገባው ቃል በተግባር ተፈጽሟል። አስቀድሞ ነጻ በወጡት በምሥራቅ፣ በምዕራብና በመሐል ግንባር በሚገኙ ከተሞችና አካባቢዎች መንግሥታዊ አስተዳደር ተመልሶ በመደራጀት ሥራውን ጀምሯል። የአሸባሪው ሕወሐት ጀሌዎች በጠንካራው የወገን ጦር አይቀጡ ቅጣት ተቀጥተው እየተበተኑና እየተደመሰሱ በመሆናቸው ኅብረተሰቡ ራሱን በማደራጀት አካባቢውን እንዲጠብቅ፣ ጀሌዎቹን እንዲማርክ፣ እምቢ ያሉትንም እንዲደመስስ፣ የዘረፈውን ንብረትና ትጥቅ እንዳይወጣ እንዲያስቀር መንግሥት ጥሪ ያደርጋል።

ቦንጋ ፣ ህዳር 25/2014 ዓ.ም #NO MORE #በቃ ብለዋል የሸካ ዞን ህዝቦች በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የሚገቡ የዓለም አገራት እጃቸውን እንዲያነሱ በአገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን #NO MORE በሚል መሪ ቃል ተቃውሟቸውን እየገለፁ ይገኛሉ። የሸካ ዞን ህዝቦችም በቴፒ ከተማ እየተካሄደ ባለው የእርቀ ሰላም ኮንፈረንስ ላይ የአሜሪካንና ሌሎች ምዕራባውያን አገራትን ጣልቃ ገብነትና ትንኮሳ በመቃወም እንዲሁም የአካባቢው የጸጥታ መደፍረስ #በቃ #NO MORE ማለታቸውን ከሸካ ዞን መንግስት ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።