cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Concise Education!

Concise Education ቻናል ለ Entrance ተፈታኞች ና ለዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለትምህርታቸው አስፈላጊ የሆኑ አጋዥ ና መደበኛ የትምህርት ማቴሪያሎችን በ PDF ፤ በ PPT ፤ በ ፅሁፍ ፤ በፎቶ አማካኝነት ፋይሎችን የሚያቀርብ ትምህርታዊ ቻናል ነው።

Show more
Ethiopia448The language is not specifiedEducation3 000
Advertising posts
44 007
Subscribers
-2524 hours
-1817 days
-85430 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

📚 Jimma University 📚 Anthropology mid exam. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Concise_Education 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
Show all...
👍 1
📚 Addis Ababa University Emerging Technology. 📚 Last year Mid Exam. 📚 Source - ATC 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Show all...
📚 Addis Ababa University. 📚 Economics Mid Exam. 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Show all...
👍 1
📚 Anthropology mid exam 2014. 📚 Hawassa University. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Aconcise 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
Show all...
📚 Emerging Technology. 📚 Mid Exam. 📌 Join and Share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Show all...
📚 Jimma University 📚 Emerging Technology mid exam.  ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Concise_Education 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━━━
Show all...
📚 Jimma University. 📚 Civics Mid exam. ━━━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Aconcise 🎯 Contact & Ads   @Aconcise_bot ━━━━━━━━━━━━
Show all...
👍 1
📚ANTHROPOLOGY MID EXAM. 📚 Helpful to assess your preparation. 📌 Join and share 👇👇👇 @Aconcise @Aconcise
Show all...
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3 እስከ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ሐምሌ 9 እስከ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል። መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። @tikvahethiopia
Show all...
👍 7
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል። ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። #MoE @tikvahethiopia
Show all...
👍 3