en
Feedback
Neway challenge academy

Neway challenge academy

Open in Telegram

Xanthrons😍😍😍 Memories of 2023/24 batch of NCA✨️

Show more
509
Subscribers
+124 hours
+27 days
+130 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+7
in 0 channels
November '24
+4
in 0 channels
Get PRO
October '24
+22
in 0 channels
Get PRO
September '24
+77
in 0 channels
Get PRO
August '24
+524
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
21 December+1
20 December+2
19 December0
18 December+1
17 December0
16 December0
15 December0
14 December0
13 December0
12 December0
11 December0
10 December+1
09 December0
08 December0
07 December+1
06 December+1
05 December0
04 December0
03 December0
02 December0
01 December0
Channel Posts
2
No text...
780
3
No text...
907
4
No text...
862
5
No text...
837
6
No text...
746
7
12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች መብቶች የሆኑት፡- 👉 ከፈተና ጥያቄ ውጪ ማንኛውንም ያልተረዳውን ነገር ጠይቆ የመረዳት መብት 👉 በየኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ምግብ፣ የህክምና አገልግሎት፣ የማደሪያ ክፍል፣ ፍራሽና ትራስ የማግኘት መብት 👉 ማንኛውም ተፈታኝ በዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ያለውን የቤተ መጽሐፍት፣ የመጸዳጃ ቤቶች፣ የሻወር፣ የካፍቴሪያዎች፣ የሚኒ ሱፐር ማርኬቶች፣ የተለያዩ ሱቆች፣ የመናፈሻና መዝናኛ አገልግሎቶችን የመጠቀም መብት 👉 የኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ የጋራ የደህንነት ጥበቃ የማግኘት መብት . በፈተና ሰዓት መፈተኛ ክፍል ገብቶ ብርሃናማ የመፈተኛ ቦታ፣ ወንበር፣ መጻፊያ ጠረጴዛ የማግኘት መብት 👉 ፈተና ከመጀመሩ አንድ ቀን ቀድሞ ስለፈተናው ገለጻ (ኦሬንቴሽን) የማግኘት መብት የተፈታኞች ግዴታ የሆኑት፡-.  ማንኛውም ተፈታኝ በፈተና ማዕከልም ይሁን መፈተኛ ክፍል አድሚሽን ካርድ ይዞ የመገኘት ግዴታ 👉 ማንኛውም ተፈታኝ ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲመጣ የትምህርት ቤት ወይም የነዋሪነት መታወቂያ ይዞ መገኘት 👉 ማንኛውም ተፈታኝ ወደ ግቢ ከመግባቱ በፊትና ወደ መፈተኛ ክፍል ከመግባቱ በፊት ሙሉ አካላዊ ፍተሻ የመፈተሽ ግዴታ 👉 ማንኛውም ተፈታኝ በዩኒቨርሲቲ ግቢና በመፈተኛ ክፍል የተከለከሉ ቁሳቁሶችን/ዕቃዎችን መያዝ የለበትም 👉 ማንኛውም ተፈታኝ እርሳስ፣ ላጲስና የእርሳስ መቅረጫ ይዞ መገኘት 👉 ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ደንብን የማክበር ግዴታ አለበት። 👉 ማንኛውም ተፈታኝ በፈተና ማዕከል ውስጥና በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የፈተና አስፈጻሚዎች የፈተና አስተዳደር ሥራን ውጤታማ ለማድረግና ሁኔታዎችን ለማመቻቸት የሚያደርጉትን ጥረት የመተባበር ግዴታ አለበት። 👉 ማንኛውም ተፈታኝ ፈተና ከመጀመሩ በፊት መፈተኛ ክፍል የመገኘት ግዴታ አለበት 👉 ተፈታኙ ፈተናው ሳይጠናቀቅ ከፈተና ክፍል የሚወጣ ከሆነ የፈተና ጥያቄ የያዘውን ቡኩሌት ለፈታኙ የማሰረከብ ግዴታ አለበት 👉 ማንኛውም ተፈታኝ ወደ ተመደበበት ዩኒቨርሲቲ  ሲመጣ  አንሶላ፣  ብርድልብስና  የትራስ  ጨርቅ ይዞ የመምጣት ግዴታ አለበት 👉 ዩኒፎርም ለብሶ መገኘት አለበት  ለተፈታኞች የተፈቀዱ ነገሮች 👉 አዲስ ወይም  ቀድሞ ለመማርና   ለማጥናት ሲጠቀሙበት  የነበሩ  ማስተወሻ ደብተር ፣ የትምህርት መጽሐፍ፣ መንፈሳዊ/ኃይማኖታዊ መጽሐፍት፣ ባዶ ወረቀት 👉  ደረቅ ምግቦች ወይም ሰንዱች ምግቦች (ጩኮ፣ በሶ፣ ዳቦ ቆሎ፣ ቆሎ….) 👉ገንዘብ (ብር) 👉 የልብስ ወይም የእጅ ቦርሳ፣ የግል ልብስ፣ ጫማ 👉 የግል ንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ (ሳሙና፣ ሞዴስ፣ የጥርስ ብሩሽ፣ የጥርስ ሳሙና፣ የገላ ማድረቂያ ፎጣ፣ ሶፍት፣ ሻምፖ፣ ኮንዲሽነር፣ ሎሽን፣ ቻፕስቲክ፣ የጸጉር ቅባት፣ የፊት ቅባት)ለተፈታኞች የተከለከሉ ነገሮች 👉 ማንኛውንም ዓይነት የጦር መሣሪያ ይዞ መገኘት የተከለከለ ነው፡፡ 👉 ማንኛውንም ዓይነት ስለት እና ሹልነት ያላቸውን ብረታ ብረቶችና ጠንካራ ፕላስትኮች ይዞ መገኘት የተከለከለ ነው። 👉 ማንኛውም ድምጽ የሚቀዳ፣ ፎቶ የሚያነሳ፣ ቪዲዮ የሚቀርጽ፣ ከቴሌ መስመርም ሆነ ከቴሌ መስመር ውጭ መልዕክት በዲጂታል መንገድ የሚሰጥ ወይም የሚቀበል የግል ዕቃ/መሳሪያ /ቴክኖሎጂ ውጤት፣ ስልክ፣ አይ-ፓድ፣ ታብሌት፣ ኮምፕዩተር፣ ላፕቶፕ፣ ስማርት ሰዓት፣ ማጂክ ብዕር/እስክሪብቶ፣ ማጂክ ኮት/ጃኬት እና  ሌሎች  ማንኛቸውም  ፎቶ፣  ምስል  እና  ድምጽ የሚቀርጹ የኤሌክትሮኖክስ መሣሪያዎችን በዩኒቨርሲቲው ግቢ ውስጥም ሆነ ግቢ  ዙሪያ  ይዞ መገኘት ወይም መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡ 👉 በዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ማንኛውንም ዓይነት የግል ፍላሽ ዲስክ፣ ሃርድ ዲስክ፣ ሲዲ፣ ሚሞሪ፣ ሚሞሪ ሪደር፣ ኦ-ቲጂ ኮንቨርተርና መሰል ዕቃዎችን ይዞ መገኘት  ወይም  መጠቀም  የተከለከለ ነው፡፡ 👉 ማንኛውም አደንዛዥ እጾች (ጫት፣  ሲጋራ፣  በሓኪም  ማዘዣ  የሌለው  መድኃኒት  (በሽሮፕም ይሁን በታብሌት፣ ህክምና መስጫ መርፌ)) መያዝ ወይም መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡ 👉 ማንኛውም ዓይነት የአልኮል መጠጥ ይዞ መገኘት ወይም መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡ 👉 ማንኛውም ዓይነት የአንገት ሐብል፣ የጸጉር ጌጥ፣ የጆሮ ጌጥ፣ የጣት ቀለበት፣ የእጅ አንባር፣ አድርጎ ወይም ይዞ መገኘት የተከለከለ ነው፡፡ (ከልሙጥ የጋብቻ ቀለበት በስተቀረ) 👉 ፈተና ከተጀመረ ከ30 ደቂቃ በኋላ ወደ ፈተና ክፍል  መግባት  እና  ፈተናው  ተጀምሮ  45 ደቂቃ   ሳይሞላ  ከፈተና ክፍል መውጣት የተከለከለ ነው፡፡ 👉 ተፈታኙ ፈተናው ሳይጠናቀቅ ከፈተና ክፍል የሚወጣ ከሆነ የፈተና ጥያቄ የያዘውን ቡኩሌት ይዞ መውጣት ተከለከለ ነው፡፡ 👉 በፈተና ሰዓት በመፈተኛ ክፍል ውስጥ ማስቲካ መያዝም ሆነ መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡ 👉 በዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ በግልም ሆነ በቡድን መጮህ ወይም በጣም ከፍተኛ ድምጽ ማሰማት የተከለከለ ነው፡፡ የሚሉት ተጠቃሽ ናቸዉ፡፡
632
8
ለ 2016 ዓ.ም የማህበራዊ ሳይንስ (Social Science) የትምህርት ዘርፍ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን እና ወላጆቻቸው በሙሉ ከዚህ ቀደም ከትምህርት ሚኒስትር እና ከትምህርት ቢሮዎች በተሠጡን መመሪያዎች መሠረት የዚህ አመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና በበይነ መረብ (Online) እንደሚሠጥ ተገልፆ ነበር። ትምህርት ቤታችንም መመሪያውን ተቀብሎ ተማሪዎቻችንን አብቅተን ለማስፈተን ከፍተኛ መዋለ ነዋይ ከማፍሰስ አንስቶ ተማሪዎቻችን ለፈተናው በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ስናለማምድ መቆየታችን የሚታወስ ነው። ነገር ግን ዛሬ ከት/ቢሮ በደረሰን መመሪያ መሰረት ተማሪዎች በከፍተኛ ተቋም ገብተው በወረቀት እንዲፈተኑ ተወስኗል። የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን የተመደባችሁበት ከፍተኛ የትምህርት መፈተኛ ተቋም (Campus) አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (AASTU) መሆኑን እናሳውቃለን። ወደ መፈተኛ ተቋማችሁ የምትገቡት ነገ ሰኞ ሐምሌ 1, 2016 ዓ.ም ይሆናል። ስለሆነም በት/ቤታችሁ ነዋይ ቻሌንጅ አካዳሚ ቁጥር 1 ከቀኑ 6:30 ላይ ሙሉ ዝግጅት አድርጋችሁ እንድትመጡ እና ስለፈተናው ገለጻ (Orientation) እንዲሁም የመፈተኛ አድሚሽን ካርድ እንድትወስዱ በጥብቅ እናሳስባለን። ወደ ተመደባችሁበት የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ለማድረስ ት/ቤታችን ትራንስፖርት አመቻችቷል። ተማሪዎች ወደ ፈተና ተቋም ለመግባት ዝግጅታችሁን ጨርሳችሁ እንድትመጡ በድጋሚ እናሳስባለን። ወላጆች ልጆቻችሁ በስነልቦና ዝግጁ እንዲሆኑ እና አስፈላጊውን ሁሉ ነገር በማድረግ እንድታበረታቷቸው አደራ ማለት እንፈልጋለን እንዲሁም ነገ በተጠቀሰው ሰዓት ት/ቤት ተገኝታችሁ ወደ ተመደቡበት የመፈተኛ ተቋም መሸኘት ትችላላችሁ። ማሳሰቢያ፡ 👉 ተማሪ በራሱ ወደ ፈተና ጣቢያው መሄድ አይችልም። 👉 የተፈቀዱ ነገሮችን ብቻ መያዝ የሚችል አንድ ቀለል ያለ ሻንጣ በመያዝ ት/ት ቤት በሰዓቱ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን 👉 ማርፈድ አይቻልም። መልካም ፈተና ለተማሪዎቻችን ነዋይ ቻሌንጅ አካዳሚ
617
9
No text...
1 285
10
No text...
1 266
11
No text...
1 218
12
No text...
1 197
13
No text...
1 200
14
No text...
1 172
15
No text...
1 157
16
No text...
1 168
17
No text...
1 152
18
No text...
1 078
19
No text...
972
20
No text...
902