en
Feedback
መምህር አካለወልድ

መምህር አካለወልድ

Open in Telegram

የመምህር አካለወልድ ONLINE

Show more
4 038
Subscribers
+824 hours
+347 days
+22230 days
Posts Archive
ለክረምት የማጠናከሪያ ትምህርት          እንግሊዝኛ በመምህር አብይ ፀጋዬ         ኬምስትሪ በመምህር መሸሻ ታደሰ        ሒሳብ በመምህር ታደሰ አበራ   ለመማር የተመዘገባችሁ ና አዲስ ለመመዝገብ የምትፈልጉ ሁሉ ዛሬ    ትምህርት የተጀመረ ሲሆን ቀጣይ  ክላስ ሰኞ  መሆኑን አዉቃችሁ    በሰአቱ መምህር አካለወልድ ት/ቤት  ትገኙ  ዘንድ እናሳስባለን

ቀን 12/11/2013 ማስታወቂያ ለክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 በአንጋፋ እና ብቁ መምህራን ከ9-12ኛ ክፍል ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት ለሁለት ወር ለመ
ቀን 12/11/2013 ማስታወቂያ ለክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 በአንጋፋ እና ብቁ መምህራን ከ9-12ኛ ክፍል ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት ለሁለት ወር ለመስጠት አጠቃላይ ዝግጅት የተጠናቀቀ በመሆኑ መማር የምትፈልጉ የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች እድሉን እንድትጠቀሙ እያልን። 👉የምዝገባ ቀን ከሃምሌ 14 ጀምሮ 👉የምዝገባ ቦታ መምህር አካለ ወልድ ትምህርት ቤት 👉 የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች :-እንግሊዝኛ ፣ሒሳብ ፣ኬሚስትሪ ፣ፊዚክስ 👉 ክፍያ:-መመዝገቢያ 50 እና ወርሃዊ ክፍያ 100 ብር 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/memiheraka

ለክረምት የማጠናከሪያ ትምህርት እንግሊዝኛ በመምህር አብይ ፀጋዬ ኬምስትሪ በመምህር መሸሻ ታደሰ ሒሳብ በመምህር ታደሰ አበራ ለመማር የተመዘገባችሁ ና አዲስ ለመመዝገብ የምትፈልጉ ሁሉ ዛሬ ትምህርት የተጀመረ ሲሆን ቀጣይ ክላስ ሰኞ መሆኑን አዉቃችሁ በሰአቱ መምህር አካለወልድ ት/ቤት ትገኙ ዘንድ እናሳስባለን

NA.xlsx0.52 KB

በዛሬው ዕለት ለብሔራዊ ፈተና ወደ ወሎ ዩንቨርስቲ ለተጓዛችሁ የ12ኛ ክፍል ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ የመምህር አካለወልድ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና ሰራተኞች መልካም የፈተና ጊዜ እንዲሆን
በዛሬው ዕለት ለብሔራዊ ፈተና ወደ ወሎ ዩንቨርስቲ ለተጓዛችሁ የ12ኛ ክፍል ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ የመምህር አካለወልድ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና ሰራተኞች መልካም የፈተና ጊዜ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን፡፡

ውድ የ2015 ዓ.ም የትምህርት ቤታችን ተፈታኞች የ12 ዓመት የአጠቃላይ ትምህርት ቆይታችሁ ወደሚያበቃበትና አዲስ ሌላ የሕይወት ምዕራፍ ወደሚጀመርበት ጊዜ እንኳን አደረሳችሁ እንላለን መልካም ፈተና!
ውድ የ2015 ዓ.ም የትምህርት ቤታችን ተፈታኞች የ12 ዓመት የአጠቃላይ ትምህርት ቆይታችሁ ወደሚያበቃበትና አዲስ ሌላ የሕይወት ምዕራፍ ወደሚጀመርበት ጊዜ እንኳን አደረሳችሁ እንላለን መልካም ፈተና! መምህር አካለ ወልድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት!!

የፌዴራል ግብረ ኃይል ውሳኔ -1 እንዲያውቁት "✍️አስቸኳይ ማሳሰቢያ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በተፈቀዱ ነገሮች ውስጥ ስልክን ጨምሮ የተከለከሉ ነገሮችን ደብቀው ወደ ዩኒቨርሲቲ ግቢ የመጡ ተፈታኞች እጅ
የፌዴራል ግብረ ኃይል ውሳኔ -1 እንዲያውቁት "✍️አስቸኳይ ማሳሰቢያ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በተፈቀዱ ነገሮች ውስጥ ስልክን ጨምሮ የተከለከሉ ነገሮችን ደብቀው ወደ ዩኒቨርሲቲ ግቢ የመጡ ተፈታኞች እጅ ከፍንጅ የተያዙ እንደሆነ ሆነ ብለውና አስበው የፈተና እስር/ር መመሪያ ጥሰት ለመፈጸም የተዘጋጁ ስለሆነ ወደ መጡበት ወረዳቸው እንዲመለሱ እንዲደረግ እና ለዚሁ በተዘጋጀ ቅጽ ሪፓርት እንዲደረግልን እናሳውቃለን። ፈተና ስርቆትና ኩረጃ ትውልድ ገዳይ ስለሆነ በጋራ እንእከላከል። ከአክብሮት ጋር እሸቱ ከበደ ዋና ዳይሬክተር"

የድሬዋ ወርቅ ❗️ ---------------- 36 A+ እና 16 A (CGPA 4.0) በማምጣት የድሬዋ ልጅ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂዋ ዋንጫን ጨምሮ በስድስት ዘርፍ የተሸለመችው አዜብ ተገኔ። ስታ
የድሬዋ ወርቅ ❗️ ---------------- 36 A+ እና 16 A (CGPA 4.0) በማምጣት የድሬዋ ልጅ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂዋ ዋንጫን ጨምሮ በስድስት ዘርፍ የተሸለመችው አዜብ ተገኔ። ስታጠና ላያት ታስቀናለች (ትምህርት እንዲህ ይወደዳል እንዴ?) Multiple knowledge እንዲኖራት የማታደርገው ጥረት የለም (እሷ ጋር ሁሉም ይነበባል)። አንድን ነገር ጫፉ ተነግሯት መጨረሻውን ካላወቀች እረፍት የለም።ይህ ውጤቷ በአንድ አዳር የመጣ ሳይሆን ገና ከታች እድሜ ድሬደዋ ቅድስት ተሬዛ ት/ቤት እያለች የነበረ ነው (መምህራኖቿ ይህን በደንብ ይመሰክራሉ )። አመለ ሸጋ፣ መምህራንን፣ ቤተሰብን እና ጓደኞቿን አክባሪ ናት አዜብ።እነዚህ ሁሉ ተደምረው በመልካም አስተዳደግ ታጅበው ዛሬ ለ 36A+ እና 16A በ 4 CGPA በማምጣት ዋንጫ ሜዳልያ በተለያዩ 5 ዘርፎች በማሸነፍ ለድሬደዋ ኩራት ሆናለች። ትልቅ ቦታ ደርሰሽ በእርግጠኝነት እናይሻለን! 🙏 © Birhan Elias

ለ2015 የመምህር አካለወልድ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን በሙሉ መልካም እድል እመኝላችኋለሁ ተረጋግታችሁ ሳትጨናነቁ ስሩ አይዟችሁ ፈጣሪ ከናንተ ጋ ይሁን ይቅናችሁ።

CamScanner 07-22-2023 18.11 (1) (2).pdf6.48 KB