أبي فريحان الحبشي
Open in Telegram
📂 قال العلامة يحيى بن علي الحجوري -حفظه الله ورعاه- :- |[ يتحقق للعبد محبة الله ، إذا أقام الإخلاص و المتابعة ]| 📓|( خطبة - ٢٧/ صفر/١٤٤٤ هجرية )
Show more1 373
Subscribers
-124 hours
-87 days
-2130 days
Posts Archive
1 373
👌توحيد صفوف اليمنيين إلى قتال الحوثيين👌
🎙للشيخ الفاضل أبي سليمان سلمان العماد حفظه الله
👉የቴሌግራም ቻናል⤵️
https://t.me/Ibnumuhamd/521
1 373
🍀.جديد جديد جديد هذا رد على الجمعيين بعنوان الجمعية بدعة الماسونية
💥..ክፍል 2 .ጀምእያ የማሱንያ ፈጠራ በሚል አርእስት...
🌎 በድምፁ የተካተተው 🌎
🔥በጀምእያ ውስጥ ፎቶ ማንሳት አለባት❗️
🔥ጀምእያ ገንዘቧን በሪባን ባንክ ማስቀመጥ
🔥ጀምእያ ችክ ያለ ልመና አለባት.
🔥ጀምእያ ሙስሊሞችን ትከፋፍላለች.
🔥ጀምእያ ድሞክራሲያዊ ምርጫ አለባት.
🔥ጀምእያ ቢድአ የሆነ መዋቅር አለባ.
🔥ጀምእያ በካፊሮች መመሳሰል አለባት.
✍በወንድማችሁ አቡ አብዲላህ ዘይኑ.
💥ቻንሏን ጆይን በሏት 👇👇👇https://t.me/abuabdelahzeyn https://t.me/abuabdelahzeyn
1 373
✅ አዲስ ሙሓደራ ከሱና መስጂድ ⤵️
💭 «የዒልም እና የዒልም ቦታዎች ብልጫ » 💭
🚨 በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መደመጥ ያለበት ገሳጭና መካሪ የሆነ ነሲሃ
🎙 በኡስታዝ አቡ የዕላ አብድልጀባር አላህ ይጠብቀው።
📅 ረቡዕ 27/12/2018E.C 📅
🕌 በሱና መስጂድ አላህ ይጠብቃት።
ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇
📎https://t.me/mesjidalsunnah/25092
1 373
🔥 የሰለፊያ ደዕዋ የግል ሂሳብ ማወራረጃ አደለችም.....! 🔥
👌 ሸይኽ ሰሊም አል-ሂላል እያለቀሱ ጎርነን ባለ ድምፅ ምርር ያለ መልዕክት እያስተላለፉ ነው።
🤝 ሁላችንም አዳምጠን መልዕክቱን እናሰራጭ እንስራበት።
↪️ https://t.me/mesjidalsunnah/25098
♻️ ሙሉ ኹጥባውን ለማግኘት ⤵️
↪️ t.me/Dr_SaleemAlhilaly/4432
1 373
Repost from የሱና መስጂድ ቻናል
📖 ጣፋጭ ቲላዋ ከማራኪ እይታ ጋር ⤵️
🎉 تلاوة ماتعة بأداء حجازي للأخ عثيمين الحبشي خواتيم سورة الفتح.
🎉 ጣፋጭ ቲላዋ በተወዳጁ #ሂጃዚይ አቀራር ከማራኪ እይታ ጋር።
🎙 በወንድማችን: ኡሰይሚን ቢን ሽፋ አላህ ይጠብቀው።
📎 https://t.me/mesjidalsunnah/25082
1 373
🔴የድብቅ ወንጀል አስከፊነት የከፋ ስለመሆኑ በጣም ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ሙሀደራ ነው ይደመጥ ይደመጥ🔻
🔴በድብቅ መወንጀልህን ትተህ
⚪በድብቅ አላህ መገዛት አብዛ
🕌በታላቁ መስጂደል ፉርቃን ገነቴ
يوم الأحد ١٧(رَبِيع ٱلْأوَّل) ١٤٤٨هـ
🎙الداعي إلى الله أبي عبدالله زينو الغنتي الحبشي حفظه تعالى ورعاه
🎙በተወዳጁ ወደ الله ተጣሪ በሆነው ኡስታዛችን አቡ አብዲላህ ዘይኑ ገነቴ الله ይጠብቀው
ድምፁን ለማግኘት👇👇
@Abuimran_Genete
⚪🔷👉 t.me/abuabdelahzeyn
⚪🔷👉 t.me/abuabdelahzeyn
1 373
🌺አዲስ ደርስ ከመስጂዱ ቢላል
الواجبات المتحتمات على كل مسلم ومسلمات ١
ክፍል አንድ 1
🌎ከአስር በሓላ ዞትር ለሴቶች የምሰጥ ደርስ
📻 تسجيلات مسجد بلال السلفية في الورابي: يسرها أن تقدم لكم هذه المادة وهي عبارة عن الدرس
🎙 أبي زكريا ياسين بن رحمتو الحبشي حفظه الله تعالى.
🎙️በአቡ ዘከሪያ ያሲን ብን ራህመቶ አላህ ይጠብቀው
ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇
📎https://t.me/YAssinRahmato
https://t.me/https_bilal_masjid122
1 373
🕌 አድስ ነሲሓ ከወራቤ መስጅድ ሱና
🏞ሀሙስ ማታ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
🎙أخينا الداعي إلي الله أبي زكريا ياسين حفظه الله تعالى ورعاه
بعنوان 🗳” الإستعداد ليوم الرحيل “🗳
🎙በወንድማችሁ አቡ ዘከሪያ ያሲን
አላህ ይጠብቀው።
📮 ለጉዞው ቀን በመዘጋጀት ምን አሻራ አስቀመጥን
🍁በሚል ርእስ ገራሚ ገሳጭ የሆነ ምክር።
🎙🕰 35:50 🕰️
📆بتاريخ :
يوم الخميس ربيع الأول /1448 ه
🕌በመስጂደል ሱና ወራቤ አላህ ይጠብቃት።
ከሠላተል መግሪብ በሓላ የተደረገ ነሲሓ
https://t.me/YAssinRahmato
1 373
Repost from N/a
1⃣አንድ
📻 تسجيلات مسجد بلال السلفية في الورابي: يسرها أن تقدم لكم هذه المادة وهي عبارة عن النصيحة
ونقول أهلا وسهلا لأخوين الفاضلين مرجان وإلياس وحفظهم الله
📕ሪዕስ
🎧« ለእንግዶች የተደረገ አቀባበል ተርሂብ» በሚል ርዕስ...
🔜 በሚል ርዕስ የተደረገ ከሊማ።
🎙በወንድም አቡ ዘከሪያ ያሲን حفظه الله تعالى
📆 በቀን 22/11/2018 ጁምዓ ከመግሪብ በሓላ በታላቁ ብላል መስጂድ ወራቤ አላህ ይከምላት።
ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇https://t.me/https_bilal_masjid122
https://t.me/YAssinRahmato
1 373
📚 عن ابن مسعود رضي الله عنه قال: ذكر عند النبي صلى الله عليه وسلم رجل نام ليلة حتى أصبح، قال:
((ذاك رجل بال الشيطان في أذنيه)) أو قال: ((في أذنه)).
متفق عليه.
في هذا الحديث: أن إهمال حق الله إنما ينشأ عن تمكن الشيطان من الإنسان، حتى يحول بينه وبين الأعمال الصالحة. قيل: كان رجل يكذب بهذا الحديث فنام حتى االفجر فقام والبول يسيل من أذنه.
https://t.me/YAssinRahmato
https://t.me/YAssinRahmato
1 373
💢تسليط الأضواء على فوائد تميُّز دعوة أهل السنة عن أهل الأهواء💢
الحمد لله، أما بعد:
فكثيرٌ من الناس يتساءل: ما هي فوائد تميُّز دعوة أهل السنة عن أهل الأهواء والمخالفين حتى تحثون عليه دائما؟
والجواب: أن تميُّز دعوة أهل السنة والجماعة عن أهل الأهواء، وعن المميِّعين، وعن سائر أهل الانحراف، يترتب عليه فوائد عظيمة، وآثار جليلة، من أهمها:
1. حفظ الدين وصيانة العقيدة؛ لأن اختلاط الحق بالباطل يلبِّس على الناس، فإذا تميَّز أهل السنة عُرف الحق من الباطل.
2. إظهار السنة وإماتة البدعة؛ فإن البدعة تقوى إذا أُخفيت حقيقتها أو سُوِّي بين أهلها وأهل السنة.
3. حماية عامة المسلمين من الاغترار بأهل الأهواء، فإن كثيرًا من الناس يحسنون الظن بمن لا يعرفون حاله إذا رأوه في صفوف أهل السنة.
4. تحقيق الولاء والبراء الشرعي؛ فيُوالَى أهل السنة، ويُحذَّر من أهل البدع بقدر بدعتهم، من غير ظلم ولا تعدٍّ.
5. سد باب التلبيس والتمييع؛ لأن الدعوة إلى عدم التفريق بين أهل السنة وأهل البدع تفضي إلى ذوبان الفوارق المنهجية، حتى يُجعل المبتدع كالسني.
6. حفظ جهود العلماء ومنهجهم؛ فإن علماء أهل السنة قد بذلوا جهودًا عظيمة في بيان السنة والرد على المخالفين، وتمييز الحق من الباطل.
7. جمع الناس على الحق لا على الأشخاص؛ فالاجتماع المأمور به هو الاجتماع على الكتاب والسنة بفهم السلف، لا الاجتماع الذي يلغي الفروق العقدية والمنهجية.
8. السلامة من التأثر بالشبهات؛ فإن مخالطة أهل البدع والثناء عليهم وعدم بيان حالهم قد يكون سببًا في انتقال الشبه إلى القلوب.
9. حماية الناشئة وطُلاّب العلم من التخبط في ظلمات الشبهات ومزالق المميّعين؛ مما يحفظ عليهم أوقاتهم ويبارك الله في جهودهم، قال سفيان الثوري رحمه الله: "من ألقى سمعه إلى صاحب بدعة - وهو يعلم - خرج من عصمة الله، ووُكِل إلى نفسه"، طَبَقات الحَنابِلَة لابن أبي يعلى.
10. إظهار شعيرة الأمر بالمعروف والنهي عن المنكر، والنصيحة لله ولكتابه ولدينه، فالقيام بفرض الكفاية في بيان الحق، والدفاع عن السنة، والرد على المخالفين من المهمات، قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله: "فَالرَّادُّ عَلَى أَهْلِ الْبِدَعِ مُجَاهِدٌ حتى كان يحيى بن يحيى يقول: الذَّبُّ عَنِ السُّنَّةِ أَفْضَلُ مِنَ الْجِهَادِ".
وقد دل على أصل هذا التمييز نصوص كثيرة، منها قوله تعالى: ﴿وَلَا تَلْبِسُوا الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ﴾ [البقرة: 42]، وقوله تعالى: ﴿أَفَنَجْعَلُ الْمُسْلِمِينَ كَالْمُجْرِمِينَ مَا لَكُمْ كَيْفَ تَحْكُمُونَ﴾ [القلم: 35-36]، وقال النبي ﷺ: «من أحدث في أمرنا هذا ما ليس منه فهو رد». متفق عليه.
وقال النَّبيُّ ﷺ لأصحابه: «تَرَكْتُكُمْ عَلَى المَجَجَّةِ البَيْضَاءِ لَيْلُهَا كَنَهَارِهَا لا يَزِيغُ عَنْهَا بَعْدِي إِلا هَالِكٌ».
وكان السلف يحرصون على تمييز أهل السنة من أهل البدع؛ قال عبد الله بن المبارك: «الإسناد من الدين، ولولا الإسناد لقال من شاء ما شاء»، وكانوا يسألون عن أهل الأهواء ويحذرون منهم؛ حفظًا للدين وصيانةً للسنة.
لكن ينبغي أن يكون هذا التمييز بعلم وحكمة، بعيدًا عن الظلم، والتعدي، والتسرع في التبديع أو إسقاط الناس بغير بينة، مع الالتزام بمنهج أهل السنة في إقامة الحجة وتنزيل الأحكام وكل هذا يكون بلزوم غرز العلماء لا الجري وراء المتعالمين وصُناع المحتوى.
كتبه:
أبو عبد الرحمن
قايد بن غانم الشابرة
🗓(11 ربيع الأول 1448)
https://t.me/YAssinRahmato
https://t.me/YAssinRahmato
1 373
ጅህልናህን ይዘህ
ሳትማር ሳትቀራ
ቀንህ ካለፈብህ
በባዶ ፉከራ
ምኞትን ከምረህ
ያለ ምንም ስራ
እንደው ከዚህ በላይ
ምን አለ ኪሳራ
የሀበሻው ገጣሚ ዑመር ሻዒር حفظه الله
https://t.me/YAssinRahmato
https://t.me/YAssinRahmato
1 373
👉 አስተማሪ ታሪክ
ከባድ ድንጋይ በተኩላ ላይ ወድቆ ጅራቱን ቆረጠ።
ሌላ ተኩላ አየውና ጠየቀው፦ «ለምን ጅራትህን ቆርጥክ?» አለው
እርሱም ፦ «እንደ ወፍ በአየር እንደምንበር ይሰማኛል፤ ይህም ታላቅ ደስታ ነው!»
ያ ተኩላም ጅራቱን ቆረጠ! ነገር ግን ከፍተኛ ህመም ተሰማው፣ በዚያ ላይ ምንም ደስታ አላገኘም። ከዚያ ጠየቀው፦ «ለምን ትዋሸኛለህ?» አለ
እርሱም ፦ «ህመምህን ከነገርካቸው ሌሎቹ ተኩላዎች ጅራታቸውን አይቆርጡም፣ በዚያ ላይ በእኛ ያሾፋሉ።
ስለዚህ ሁሉንም ሲስገናኝ እንደ ደስታ እንነግራለን፣ በዚህ መልኩ ብዙ ተኩላዎች ጅራታቸውን አጡ!
ከዚያ በኋላ ጅራታቸውን ያጡ ጅራት ያላቸውን ተኩላዎች ሲመለከቱ ማሾፍ እና መሳለቅ ጀመሩ ይባላል ።
---
👉 በማህበረሰብ ውስጥ ጥፋት ሲበዛና ሲስፋፋ ደጋግ ሰዎች በደግነታቸው ይነወራሉ፣ ሰነፎችና ሞኞች ይሣቁባቸዋል።
قال عبد الله بن مسعود رضي الله عنه الله: “ ليأتين على الناس زمان يُعَيَّر المؤمن بإيمانه كما يعير اليومَ الفاجر بفجوره حتى يقال للرجل إنك مؤمن فقيه ” ابن بطة في الإبانة (رقم 372)
«ወደፊት፤ ዛሬ ወንጀለኞች በወንጀሎቻቸው እንደሚተቹት ሙእሚኖች በእምነታቸው የሚተቹበት ግዜ ይመጣል። ለሰው «አንተ አማኝ አዋቂ!» ተብሎ ይባላል።
የተበላሸ ማህበረሰብ ደጋግ ሰዎችን የሚተችበትን ነገር ካላገኘ በደግነታቸው ያነውራቸዋል።
የሎጥ ሕዝብ ለነብያቸው
(قَالُوٓاْ أَخۡرِجُوهُم مِّن قَرۡيَتِكُمۡۖ إِنَّهُمۡ أُنَاسٞ يَتَطَهَّرُونَ)
« (ሎጥንና ተከታዮቹን) ከከተማችሁ አውጧቸው፡፡ እነሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውና» አላሉም?
ዛሬም የምናየው ይህ ነው፤ ሴቶችን ልብሳቸውን እንዲጥሉ እንዲገላለጡ፣ ጉዞ ብቻቸውን እንዲሄዱ ተጣማሪዎች ምን አበዛቸው!?
ሸሪዓዊ ሒጃብ የለበሱትን እህቶች ጥቡቅነታቸውን ኃሏቀር ያልሰለጠኑ እያሉ እስከ ማነወር ደርሷል።
አንድን ሙስሊም በጥቡቅነቱ አላህን በመፍራቱ ያነውሩታል ይሣቁበታል።
በዚህ ጊዜ ትክክለኛ የነብዩን ﷺ ቃል ታስታውሳለህ፦ «ዲኑን አጥብቆ መያዝ ፍም በእጅ ጨብጦ እንመያዘው ነው።»
ምክንያቱም ከዱንያ ፍም (ችግር) በኋላ የሰማያትና የምድር ስፋት ያለው ጀነት አላህን ለሚፈሩ እንደተዘጋጀ ያውቃል።
---
👌 ወንድሞቼ
▪️ወንጀል ሁሉም ሰው ቢሰራው ወንጀል ወንጀል ነው።
▪️ሁሉም ሴት ሒጃብ ባይለብሱም ሒጃብ የግዴታ ነው።
▪️ሞትን ሕያው ሁሉ ቢረሳውም ሞት እውነት ነው።
▪️አንድ ሰው ከሺህ ጊዜ በላይ ወንጀል ሰርቶ ቢመለስ የተውበት በር ክፍት ነው።
سبحانك ما أعظم شأنك!!
https://t.me/YAssinRahmato
https://t.me/YAssinRahmato
1 373
👆👆📌" (ከቢድዓ ማስጠንቀቅ በተለይ ስለ መውሊድ )"
በሚል ርዕስ የተዘጋጀ በጣም ጥሩ የሆነ ሙሀደራ ነው
ይደመጥ! ይደመጥ! ይደመጥ!!
እናዳምጠው እንጠቀምበታለን ኢንሻአላህ
🎙በኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ኢብራሂም ዓሊ አላህ ይጠብቀው።
እሁድ ረቢአል አወል 10/03/1448 ሂጅሪ
🔗 መስጅደ አትተቅዋ ቡታጅራ አላህ ይጠብቃት። 👇👇👇👇👇👇👇👇
✅https://t.me/butajiramesjidetekwa1357
1 373
📻 تسجيلات مسجد السنة السلفية في الورابي: يسرها أن تقدم لكم هذه المادة وهي عبارة عن خطبة جمعة
🔖بعنوان :(اتباع السنة النبي ﷺ والحذر من بدعة المولد )
🎧 የሱና መስጂድ የጁመዓ ኹጥብ ከስልጥኛ ትርጉም ጋር።
🚨 « የነብዩን ﷺ ሱና መከተል እና የመውሊድ ቢድዓነት» 🚨
🔜 በሚል ርዕስ የተደረገ መካሪና ገሳጭ የሆነ የጁመዓ ኹጥባ ከትርጉም ጋር።
🎙 للأستاذ : أبي زكريا ياسين بن رحمتو الحبشي حفظه الله تعالى.
🎙️በኡስታዝ አቡ ዘከሪያ ያሲን ብን ራህመቶ አላህ ይጠብቀው።
🗓️ سجلت يوم الجمعة ٠٨-ربيع الأول-١٤٤٨ هجرية في مسجد السنة في الحبشة ورابي حرسها الله تعالى.
🗓️ ረቢዕ አል-አወል{08-1448 ሂጅሪያ } አርብ በታላቁ ሱና መስጂድ ወራቤ አላህ ይጠብቃት።
ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇
📎https://t.me/YAssinRahmato
https://t.me/YAssinRahmato
1 373
🕌 አድስ ነሲሓ ከወራቤ ብላል መስጅድ
🎙أخينا الداعي إلي الله أستاذ أبي يعلي عبد الجبار حفظه الله تعالى ورعاه
بعنوان 🗳” فوائد من سورة العصر “🗳
🎙በወንድማችን ኡስታዝ አቡ የዕላ አ/jabar
አላህ ይጠብቀው።
📮 ከሱረተል ዓስር ፈዋዒዶች
🍁በሚል ርእስ ገሳጭ የሆነ ምክር።
🎙🕰 06:22 🕰️
📆بتاريخ :
يوم الثلثاء 5 / ربيع الأول /1448 ه
🕌በመስጂደል ቢላል አላህ ይጠብቃት።
https://t.me/https_bilal_masjid122
https://t.me/YAssinRahmato
1 373
👌 ይደመጥ
🔘 « ነብዩን መውደድ እና መውሊድ »
➣ ነብዩን ከሰሃባ በላይ ሚወድ አለን ?
➣ ነብዩን መውደድ በምንድነው ሚገለፀው ?
➣ መውሊድን ለሚያከብሩ ምንድነው ማስረጃቸው ?
➣ መውሊድን ለመጀመርያ ጊዜ ያከበረው ማነው ?
🎤 በኡስታዝ አቡ ቀታዳ አብደላህ ቢን ሙዘሚል አላህ ይጠብቀው።
🕌 በሱና መርከዝ {ቂልጦ - ጎሞሮ} አላህ ይጠብቃት።
📅 ማክሰኞ:- 17/01/2015 EC ከመግሪብ በኃላ።
🔗 https://t.me/merkezassunnah/20507
ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ
🔗 https://t.me/qanathabuqetada/6817
