Bulbula Raey Primary School ቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
Open in Telegram
የቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ12 ውስጥ በ2002ዓ.ም የተቋቋመ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው:: Bulbula Raey Primary School was established in 2002 EC in Bole Sub-City, Woreda 12, Addis Ababa.
Show more352
Subscribers
+124 hours
-57 days
-330 days
Posts Archive
የቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2015 ዓ.ም የ1ኛ መንፈቅ አመት ፈተና እና በወረዳ ደረጃ የተዘጋጀውን የሞዴል ፈተና በዛሬው እለት በይፍ አስጀምረናል፡፡
ሠላም እንዴት ዋላችሀ!!!
ለሁሉም ቅ/1ኛ ደረጃ ት/ቤት በሙሉ!
የፊታችን ሰኞ በ17/04/2015 ዓም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ የቅድመ 1ኛ እና 1ኛ ደረጃ መምህራኖች ዉይይት በሁሉም ት/ቤት ስለሚካሄድ:_
1.ሰኞ ትምህርት አለመኖሩ ለተማሪዎች ይነገር። ማክሰኞ መደበኛ የመማር ማስተማር ስራ ይቀጥላል።
2. ሁሉም በሰዓቱ እንድገኙ ይደረግ። በወሊድ:በህመምና በሀዘን ምክንያታቸዉ የሚታወቁ መምራን በስተቀር መቅረትም ሆነ ማርፈድ አይቻልም።
3. መጋቢ እናቶች ለመምህራን ቁርስና ምሳ ሐአንድ መምህር በ2ተማሪ ሂሳብ ማለትም በ40 ብር ሒሳብ ጥራት ያለዉ ምግብ እንድያዘጋጁ ይደረግ።
4. ሻይ ቡና: ዉሃ : መወያያ አደራሽ: ላፕቶፕና ፕሮጀክተርት/ቤቱ ያዘጋጃል።
መልካም ቀን!!!
የቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጀ ትምህርት ቤት በMLC ስልጠና ማለትም
1ኛ.በማስላት
2ኛ.በማንበብ
3ኛ.በመፃፍ ዙርያ በቀን 10/02/2015ዓ.ም በሱፐርቫይዘር አቶ ደረሰ ከ1-4ኛ ለሚያስተምሩ መምህራን በሚገባ ተሰጥቷል ::
Guyyaa har'aa 10/02/2015tti
mana barumsaa bulbulaa raa'ii sadarkaa 1ffaa leenjii MLC irratti kennee jira
1,shallaggii irratti
2,Dubbisuu irratti
3,Barreessuu irratti ogeessa supervaayizera obbo Darrasee dhaan barsiisota kutaa 1-4 barsiisaniif sagantaa lamaaniif kennamee jira.
