Bulbula Raey Primary School ቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
Open in Telegram
የቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ12 ውስጥ በ2002ዓ.ም የተቋቋመ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው:: Bulbula Raey Primary School was established in 2002 EC in Bole Sub-City, Woreda 12, Addis Ababa.
Show more352
Subscribers
+124 hours
-57 days
-330 days
Posts Archive
በየቡልቡላ ራዕይ ቅድመ መጀመሪያና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የቦሌ ክፍለከተማ ጽዳት አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊና ባለሙያዎች፣ የወረዳ 12 ጽዳት አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊና ባለሙያዎች፣ የወረዳ 12 ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ፣ የወረዳ 12 ምክር ቤት አፈጉባዔና ሌሎች አመራሮች እንዲሁም የትምህርት ቤቱ ርዕሳነ መምህራን፣ መምህራን፣ የአስተዳደር ሠራተኞች፣ተማሪዎች፣ የተማሪዎች ወላጆች በተለይም የቦሌ ክፍለከተማ የጽዳት አምባሳደር አርቲስት በተገኙበት ህዳር 23 ቀን 2015 ዓ/ም በጽዳት ዙሪያ መልዕክቶችን በማስተላለፍ፣ በተማሪዎች ሥነጽሑፍና ድራማ በማቅረብ፣ግቢውን በማጽዳት የጽዳት ዘመቻ ንቅናቄ ሥራ በደመቀ ሁኔታ ተከናውኗል።
በየቡልቡላ ራዕይ ቅድመ መጀመሪያና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት 6 ቦታዎችን በመለየት እንዲሁም መምህራንንና አስተዳደር ሠራተኞችን በማወያየትና ወደሥራ በማስገባት በድምሩ በ744 ካሬ ሜትር ስፋት ባለው መሬት ላይ የከተማ ግብርና ሥራዎች ተጀምሯል።
በየቡልቡላ ራዕይ ቅድመ መጀመሪያና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በሀገራችን ለ17ኛ ጊዜ ምቹና ሰላማዊት ኢትዮጵያ ለሕፃናት በሚል መሪ ቃ ሕዳር 11 ቀን የሚከበረውን የዓለም ሕፃናት ቀንን ምክንያት በማድረግ በትምህርት ቤት ደረጃ ህዳር 7 ቀን 2015 ዓ/ም ሥነጽሑፎችንና ጭውውቶችን ተማሪዎች እንዲያቀርቡ በማድረግ እንዲሁም ብሮሸሮችን ለተማሪዎች በመስጠት በደማቅ ሥነሥርዓት ተከብሯል።
የእንግሊዘኛ መልስ ለሁለቱም ስርዓተ ትምህርት። deebii Ingiliiffaa sirna barnootaa lamaaniif
