Bulbula Raey Primary School ቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
Open in Telegram
የቡልቡላ ራዕይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ12 ውስጥ በ2002ዓ.ም የተቋቋመ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው:: Bulbula Raey Primary School was established in 2002 EC in Bole Sub-City, Woreda 12, Addis Ababa.
Show more352
Subscribers
+124 hours
-57 days
-330 days
Posts Archive
Repost from N/a
❗❗RIP 😭😭😭❗❗
ለቡ/ራዕይ የመ/ደ/ት/ቤት መ/ራን በሙሉ ❗❗
የት/ቤታችን ባልደረባ የነበሩ መ/ር ዳዊት አናጋዉ ባደረባቸው ህመም ሰለአረፉ መ/ራን በሙሉ በነገው እለት 04/10/2015 ት/ቤት ተሰብስባችሁ ቀብር እንድንሄድ
❗❗❗❗❗❗❗😭😭😭
Barsiisota m/b B/R hundaaf
Barsiisaa m/b keenyaa kan turan B/saa Daawwit Annaagaaw waan boqotaniif guyyaa boruu 04/10/2015 ganama m/btti walgeenyee awwaala akka deemnu isin gaafanna.😭😭😭❗❗
ቡልቡላ ራዕይ ስነ-ዜጋ 8ኛ 1, 5ኛ አማርኛ ሁለት መፅሐፍ ያስፈልጋል፡፡
Guyyaa 2/06/2015
Beeksisa Hojjettoota Mana barumsaa Bulbulaa Raa'ii Sadarkaa Tokkoffaa Hundaaf
Bori jechuun 03/06/2015 Barsiisotaa fi hojjettoota bulchiinsaa wajjin qaacceessa qabxii fi gamaggama raawwii hojii seem.1ffaa waan qabnuuf baruu fi barsiisuun barattootaa hin jiru. Haa ta'u malee hojjettonni ganama keessaa sa'aatii 2:30tti galma nyaataa barattootaatti akka argamtan cimsinee isin beeksifna.
ቀን 02/06/2015 ዓ/ም
ማስታወቂያ ለት/ቤቱ መምህራንና አስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ
ነገ ዓርብ በ03/06/2015 ዓ/ም ትምህርት የሌለ መሆኑን እያሳወቅን በምትኩ በት/ቤቱ የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የሥራ ሪፖርት እና የ2015 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የተማሪዎች ውጤት ትንተና ዙሪያ ውይይት ስለምናደርግ ሁላችሁም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት በት/ቤቱ የተማሪዎች መመገቢያ አዳራሽ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን። መቅረት ፈጽሞ የተከለከለ ነው።
ቀን 02/06/2015 ዓ/ም
ማስታወቂያ ለት/ቤቱ መምህራንና አስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ
ነገ ዓርብ በ03/06/2015 ዓ/ም ትምህርት የሌለ መሆኑን እያሳወቅን በምትኩ በት/ቤቱ የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የሥራ ሪፖርት እና የ2015 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የተማሪዎች ውጤት ትንተና ዙሪያ ውይይት ስለምናደርግ ሁላችሁም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት በት/ቤቱ የተማሪዎች መመገቢያ አዳራሽ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን። መቅረት ፈጽሞ የተከለከለ ነው።
ማሳሰቢየ:-ሁሉም መምህራነን ጠዋት መገኘት አለበት::
