en
Feedback
ET_777

ET_777

Open in Telegram

ይህ የአዩ ዘ-ሀበሻ ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ነው🇪🇹በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ ለማስታወቂያ እና ጥቆማ ለመስጠት@ayuzehabesha

Show more
Ethiopia11 745The category is not specified
1 581
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-9130 days
Posts Archive
ET_777
1 581
ለመቱ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም እጩ ተመራቂዎች በሙሉ መቱ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም የሁለቱም ካምፓሶች (መቱ እና በደሌ) የተማሪዎች የምርቃት ሥነ-ስርዓት በቀጣይ ሳምንት ማለትም ሐሙስ ሐምሌ 13
ለመቱ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም እጩ ተመራቂዎች በሙሉ መቱ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም የሁለቱም ካምፓሶች (መቱ እና በደሌ) የተማሪዎች የምርቃት ሥነ-ስርዓት በቀጣይ ሳምንት ማለትም ሐሙስ ሐምሌ 13/2015 ዓ.ም በዋናው ግቢ የሚካሄድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ያስታውቃል፡፡ የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን

ET_777
1 581
#መረጃ !! ዛሬ ደሞ ሌላ ይጠቅማችኋል ብየ ያሰብኩት መረጃ ላጋራችሁ በየቀኑ ገንዘብ የሚሰራ እውነተኛ አፕሊኬሽን ነው Mydailycash ይባላል እኔ ሞክሬ ክፍያየን ተቀብያለሁ ለአሰራር ቀላል በቀን አንደየ ገብቶ click (ጠቅ ) ማድረግ ብቻ ነው ከእናንተ የሚጠበቀው ክፍያውም በዶላር ነው እኔ የተከፍልኩበት ማስረጃ ከላይ በፎቶ አያይዠዋለሁ ። #ከእናንተ_የሚጠበቀው 1. ለታች ባለው ሊንክ Mydailycash ከplaystore ይጫኑ 3. ስልክ ቁጥረወን ያስገቡ ለምሳሌ (+251 9347623 ) 3. Referal code የሚለው ላይ 1715291177 ይህን ቁጥር ሲያስገቡ ቦነስ ያገኛሉ 4. በቀጣይ የሚደርሰወት ቁጥር ( Verification Code) ያስገቡ በመጨረሻም 5. Go to Deal የሚለውን በመጫን Top Messenger በመጫን ከ Mydailycash ጋር አገናይተው በየቀኑ በየ 24 ሰዓት 0.5 USD(30 Birr) በላይ ምንም ሳይለፉ በቤትዎ አልያም በስራ ቦታዎ ሁነው ማገኝት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ አድስ በዚህ ሊንክ በውስጥ መስመር አናግሩኝ 👉 https://t.me/ayuzehabsha Hey, I sent you money on MyDailyCash. To get the money, just install the app and enter my code when you log in: Riferal Code 1715291177 Download the app here: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.wingloryinternational.mydailycash

ET_777
1 581
#መረጃ !! ዛሬ ደሞ ሌላ ይጠቅማችኋል ብየ ያሰብኩት መረጃ ላጋራችሁ በየቀኑ ገንዘብ የሚሰራ እውነተኛ አፕሊኬሽን ነው Mydailycash ይባላል እኔ ሞክሬ ክፍያየን ተቀብያለሁ ለአሰራር ቀላል በቀን አንደየ ገብቶ click (ጠቅ ) ማድረግ ብቻ ነው ከእናንተ የሚጠበቀው ክፍያውም በዶላር ነው እኔ የተከፍልኩበት ማስረጃ ከላይ በፎቶ አያይዠዋለሁ ። #ከእናንተ_የሚጠበቀው 1. ለታች ባለው ሊንክ Mydailycash ከplaystore ይጫኑ 3. ስልክ ቁጥረወን ያስገቡ ለምሳሌ (+251 9347623 ) 3. Referal code የሚለው ላይ 1715291177 ይህን ቁጥር ሲያስገቡ ቦነስ ያገኛሉ 4. በቀጣይ የሚደርሰወት ቁጥር ( Verification Code) ያስገቡ በመጨረሻም 5. Go to Deal የሚለውን በመጫን Top Messenger በመጫን ከ Mydailycash ጋር አገናይተው በየቀኑ በየ 24 ሰዓት 0.5 USD(30 Birr) በላይ ምንም ሳይለፉ በቤትዎ አልያም በስራ ቦታዎ ሁነው ማገኝት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ አድስ በዚህ ሊንክ በውስጥ መስመር አናግሩኝ 👉 https://t.me/ayuzehabsha Hey, I sent you money on MyDailyCash. To get the money, just install the app and enter my code when you log in: Riferal Code 1715291177 Download the app here: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.wingloryinternational.mydailycash

ET_777
1 581
አዩ እናመሰግናለን በጣም ጠቃሚ መረጃ ነው ያጋራሀን ❤️

ET_777
1 581
#መረጃ !! ዛሬ ደሞ ሌላ ይጠቅማችኋል ብየ ያሰብኩት መረጃ ላጋራችሁ በየቀኑ ገንዘብ የሚሰራ እውነተኛ አፕሊኬሽን ነው Mydailycash ይባላል እኔ ሞክሬ ክፍያየን ተቀብያለሁ ለአሰራር ቀላል በቀን አንደየ ገብቶ click (ጠቅ ) ማድረግ ብቻ ነው ከእናንተ የሚጠበቀው ክፍያውም በዶላር ነው እኔ የተከፍልኩበት ማስረጃ ከላይ በፎቶ አያይዠዋለሁ ። #ከእናንተ_የሚጠበቀው 1. ለታች ባለው ሊንክ Mydailycash ከplaystore ይጫኑ 3. ስልክ ቁጥረወን ያስገቡ ለምሳሌ (+251 9347623 ) 3. Referal code የሚለው ላይ 1715291177 ይህን ቁጥር ሲያስገቡ ቦነስ ያገኛሉ 4. በቀጣይ የሚደርሰወት ቁጥር ( Verification Code) ያስገቡ በመጨረሻም 5. Go to Deal የሚለውን በመጫን Top Messenger በመጫን ከ Mydailycash ጋር አገናይተው በየቀኑ በየ 24 ሰዓት 0.5 USD(30 Birr) በላይ ምንም ሳይለፉ በቤትዎ አልያም በስራ ቦታዎ ሁነው ማገኝት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ አድስ በዚህ ሊንክ በውስጥ መስመር አናግሩኝ 👉 https://t.me/ayuzehabsha Hey, I sent you money on MyDailyCash. To get the money, just install the app and enter my code when you log in: Riferal Code 1715291177 Download the app here: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.wingloryinternational.mydailycash

ET_777
1 581
ሰላም እንደት ናችው የቻናሌ ቤተሰቦች አዩ ዘሀበሻ ነኝ ዛሬ ደሞ ይጠቅማችኋል ብየ ስላሰብኩት አድስ መረጃ ላካፍላችሁ ጓደኛየ ነው የነገረኝ እሱ በ5 ወር ውስጥ 74,698 የኢትዮጵያ ብር ሰርቸበታለሁ በቻናልህ ብትለቀው የሚጠቀምበት ሰው ይኖራል አለኝ እኔም ለእናንተ ከመንገሬ በፊት ለማረጋገጥ እና መረጃም ለማየት ሞክሪያለሁ እንዳጣራሁት ከሆነ ቢያንስ በቀን እስከ 20$ ዶላር የሚከፍል እውነተኛ በአለማችን ላይ ታዋቂ የሆነ ፕላትፎርም ነው ለማንኛውም ከታች ባለው ሊንክ እየገባችሁ መስራት ትችላላች 👇 https://lootgain.com/?referralCode=RP026ja-A6 VPN እንዳትጠቀሙ መልካም ስራ ©አዩ ዘሀበሻ

ET_777
1 581
በሰአት ብቻ ከ 5$ - 100$(Dollar) የሚያስገኙ ስራዎች መስራት ትፈልጋላችሁ ? https://lootgain.com/?referralCode=RP026ja-A6 👌

ET_777
1 581
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2014ዓም ተፈታኞች ውጤት ሲጠቃለል👇 1. የተማሪዎች አማካይ ውጤት በየትምህርት አይነቱ፤ አጠቃላይ መረጃ፡- ፈተና የተፈተኑ ብዛት-----908,256 ናቸው፡፡ ✔ አማራ………..30.37% ✔ ኦሮሚያ…..…27.96% ✔ ደቡብ………..28.17% ✔ ሀረሪ…………32.88% ✔ አዲስ አበባ----38.46% ✔ ደሬደዋ--------31.42% ✔ ሲዳማ---------28.34% 2. ከ50% እና በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት ከተፈተኑ መካከል (እንደ ሀገር ያለፉ 29909 (3.3%) ናቸው ✔ አማራ………ከ246,675 መካከል 8,810 ((3.6%) ✔ ኦሮሚያ…..…327,737 መካከል 6,407 (2.0%) ✔ ደቡብ………..ከ127,345 መካል 2,533 (2.0%) ✔ ሀረሪ…………ከ1,849 መካከል 194 (10.5%) ✔ አዲስ አበባ----ከ47,980 መካከል 9,491 (19.8%) ✔ ደሬደዋ-------- ከ3,726 መካከል 250 (6.7%) ✔ ሲዳማ---------ከ53,478 መካከል 1247 (2.3%) 3. ተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 እና በላይ እንደ ሀገር 263 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ✔ አማራ………70 ተማሪዎች ✔ ኦሮሚያ…..…51 ተማሪዎች ✔ ደቡብ………..10 ተማሪዎች ✔ሀረሪ…………1 ተማሪዎች ✔ አዲስ አበባ----117 ተማሪዎች ✔ ደሬደዋ-------- 2 ተማሪዎች ✔ ሲዳማ---------8 ተማሪዎች 4. ማህበራዊ ሳይንስ ከ500 እና በላይ እንደሀገር 10 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ✔ አማራ………1ተማሪ ✔ አዲስ አበባ----8 ተማሪዎች ✔ ደሬደዋ-------- 1 ተማሪ 5. ሁሉንም ተማሪዎች 100% ያሳለፉ ት/ቤቶች 7 ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ ከነዚህ ውስጥ ✔ ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ✔ ባሕር ዳር ስቲም ት/ቤት ✔ ጎንደር ኮሙኒቲ ስኩል ✔ ወላይታ ሶዶ ሊቃ ት/ ቤት ✔ አዳማ ኦዳ አዳሪ ት/ ቤት ናቸው። ✔ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርስቲ የሳይንስ ሸርድ ካምፓስ 6. ከፍተኛ ውጤት (የዓመቱ ሰቃይ) ✔ ከአማራ ክልል ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ ሚኪያስ አዳነ 666 አስመዝግቧል። በትምህርት ስርዓቱ እንደ ሀገር ወድቀናል።

ET_777
1 581
ሰላም እንደት ናችሁ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሆናችሁ ውጤት ያላያችሁ ካላችሁ Registration Number እና First Name በ ዚህ https://t.me/tekvah_eth ላኩልኝ አይላችኋለሁ

ET_777
1 581
ተጨማሪ መረጃ‼️ ለሁሉም ሼር❗❗ ለ2014 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና ተፈታኞች በሙሉ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት የተለቀቀ በመሆኑ ተፈታኞች ከዛሬ ጥር18 2015 ዓ.ም ከሌሊቱ 5፡30 ጀምሮ፡- • በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ወይም • በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም • በቴሌግራም ላይ https://t.me/eaesbot ማየት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማሳሰቢያ፡- • ማንኛውም ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳያስፈልግ እስከ ጥር 26/2015 ዓ.ም ድረስ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ላይ Compliant የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማቅረብ ይችላሉ፡፡ • የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አድራሻ ላይ ብቻ ይጠቀሙ፡፡ ከተመሳሳይ እና የተዛባ መረጃ ለማሰራጫት ከሚሞክሩ አካላት ራስዎን ይጠብቁ፡፡ ጥር 18/2015 ዓ.ም

ET_777
1 581
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ‼️ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ጥር 18/2015 ዓ.ም

ET_777
1 581
ከ2014 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የማለፊያ ውጤት ያመጡት ሦስት በመቶ ብቻ ናቸው‼️ ኩረጃን ለማስቀረትና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚል፣ በልዩ ሁኔታ ከተሰጠው የ2014 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ የመልቀቂያ ፈተና ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት (የማለፊያ ነጥብ) ያገኙ ተማሪዎች 28 ሺሕ ብቻ መሆናቸውን ታውቋል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በዩኒቨርስቲ በተሰጠው ፈተና ከ980 ሺሕ በላይ ተማሪዎች ፈተናውን የወሰዱ ሲሆን፣ ወደ ዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያመጡት ተማሪዎች 28 ሺሕ ገደማ መሆናቸው ከትምህርት ሚኒስቴር ምንጮች ለማወቅ ተችሏል።፡ ከፍተኛ ጥያቄ የሚነሳበትን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል እና የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ላይ የሚስተዋለውን ኩረጃ ለማስቀረት ወሳኝ ነው የተባለለት ፈተና በጥብቅ ቁጥጠር ከ50 በሚበልጡ የአገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ የፈተና ውጤቱ ከዛሬ እኩለ ሌሊት ጀምሮ በበይነመረብ ይፋ እንደሚደረግ፣ ተማሪዎችም በተሰጣቸው የመለያ ቁጥር ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ የአዲስ ማለዳ ምንጮች አረጋግጠዋል፡፡ በውጤቱ ላይ ትምህርት ሚኒስቴር በነገው ዕለት መግለጫ እንደሚሰጥም ይጠበቃል፡፡ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ቁጥር፣ ዩኒቨርስቲዎች ካላቸው የመቀበል አቅም ጋር በፍፁም እንደማይጣጣም መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች 130 ሺሕ በላይ ተማሪዎችን የመቀበል አቅም እንዳላቸው የትምህርት ሚኒስቴር መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ይህም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ካላቸው የቅበላ አቅም የ2014 ተፈታኞች የማለፊያ ነጥብ ያስመዘገቡት ከዩኒቨርሲቲዎቹ የመቀበል አቅም ከ20 በመቶ የማይበልጥ ነው ማለት ነው፡፡ ከፍተኛ የተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል ማጋጠሙን የመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊዎች የሰሙ ሲሆን፣ ያጋጠመውን የተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል ምን ይደረግ በሚለው ላይ ምክክር እየተደረገበት ነው፡፡ በውይይቱ የዩኒቨርስቲዎች መቀበል የሚችሉት አቅም ጋር የሚጣጣም ተማሪ፣ ወደ ዩኒቨርስቲ ሊገባ የሚችልበት ሁኔታ ላይ ውሳኔ እንደሚሰጥ ይጠበቃል፡፡ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ቁጥር አነስተኛ መሆኑንን ተከትሎ፣ ዩኒቨርስቲዎች በመቀበል አቅማቸው ልክ ተማሪዎችን እንዲቀበሉ አማራጭ እየተፈለገ ነው፡፡ በዚህም በልዩ ሁኔታ ለማለፊያ የቀረበ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን የማጠናከሪያ ትምህርት ወስደው ወደ ዩኒቨርስቲ እንዲገቡ ይደረግ የሚለው አንዱ አማራጭ ሆኖ በመንግሥት በኩል እየታዬ መሆኑ ታውቋል፡፡ በተማሪዎቹ ውጤት ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጀምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት እንዲያውቁት የተደረገ እንደሆነ ማወቅ ተችሏል፡፡ የ2014 የ12ኛ ክፍል ፈተና በዩኒቨርሲቲዎች መሰጠቱ፣ በትምህርት ስርዓቱ ላይ ያለውን ስብራት ለማከም እንደ አንድ የመፍትሔ አቅጣጫ ተወስዷል፡፡ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ ተግበራዊ የተደረገው የፈተና ስርዓት፣ በዩኒቨርስቲ መምሀራን አማካኝነት፣ ተማሪዎችም ከተማሩበት አካባቢ ርቀው በዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢዎች ውስጥ የተሰጠ ነበር፡፡ ምንጭ:— አዲስ ማለዳ ጥር 18/2015 ዓ.ም

ET_777
1 581
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት " ከነገ ቅዳሜ እንደማያልፍ " ከትምህር ሚንስቴር ተሰምቷል።

ET_777
1 581
የ2014ዓም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ከጥር 15/2015 ዓም በኋላ ባሉት ቀናቶች እንደሚገለፅ ተሰምቷል።ተማሪዎች ተረጋግታችሁ ጠብቁ።
የ2014ዓም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ከጥር 15/2015 ዓም በኋላ ባሉት ቀናቶች እንደሚገለፅ ተሰምቷል።ተማሪዎች ተረጋግታችሁ ጠብቁ።

ET_777
1 581
ጾታዊ ግንኙነት ከልክላኛለች በሚል ባለቤቱን የገደለው ግለሰብ በእድሜ ልክ እስራት ተቀጣ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ áˆ€áˆ¨áˆ­áŒŒ ዞን ገመቺስ አራዳ ግርያ ጎርባ á‰€á‰ áˆŒ áŠá‹‹áˆŞ የነበሩት ወ/ሎ መኪያ አህመድ እና አሚ ከዲራ ለዓመታት በትዳር ተጣምረው ኖረዋል።ጥንዶቹ  በትዳራቸው የአብራካቸው ክፋያ የሆኑ ሶስት ልጆችን ወልደው ለመሳም በቅተዋል። ባል አሚ ባለቤቱን ወ/ሎ መኪያ ለጾታዊ ግንኙነት ቢጠይቃት áŠ áˆžáŠ›áˆ አልችልም ትላለች።በዚህ ጊዜ ሌላ ሰው ወደሽ ነው  በሚል ቂም ስትተኛ ጠብቆ በስለት ጥቃት በማድረስ ህይወቷ እንዲየልፍ አድርጓል። ልጆች የወላጅ እናታቸውን ሁኔታ ለጎረቤት ያስረዳሉ።የጎረቤት ጥቆማ የደረሰው ፖሊስ ተከሳሽን ቁጥጥር ሾር ያውላል። ቃሉን ሲሰጥ ድርጊቱን መፈጸሙን ያምናል።የምዕራብ  ሀረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተከሳሽን ጥፋተኛ በማለት በእድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የሴቶች እና ህጻናት ወንጀል ምርመራ ክፍል አስተባባሪ የሆኑት ዋና ሳጅን ናርዶስ ጸጋየ ተናግረዋል ሲል ብስራት ሬዲዮ ዘግቧል። ============= ለተጨማሪ ፈጣን ወቅታዊ መረጃዎች የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ይከታተሉ👇👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial

ET_777
1 581
#ሲሚንቶ ፋብሪካዎች ያቀረቡት የመሸጫ ዋጋና የተወሰነው መሸጫ ዋጋ ! 👉 ዳንጎቴ - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 549.49 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤ 811.00 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤795.93 👉 ደርባ - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 590.59 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤ 779.00 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤ 761.55 👉 ሙገር - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 643.95 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤ 802.73 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤ 755.70 👉 ናሽናል - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል➤ 561.00 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤ 779.00 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤ 756.50 👉 ሀበሻ - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 683.44 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤ 947.00 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤ 754.48 👉 PIONEER - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 510.04 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤ 1783.00 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤ 753.95 👉 ኢትዮ - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 595.66 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤ 973.00 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤ 753.60 👉 INCHINI - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 0 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤ 1298.00 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤750.21 👉 KUYU - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 628.10 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤1019.00 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤ 752.50 👉 ኢስት - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 506.99 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤ 1064.00 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤753.82 👉 ካፒታል - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 633.38 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤ 905.00 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤751.34 #አማካይ - በስራ ላይ ያለ የመሸጫ ዋጋ በኩ/ል ➤ 590.3 - አሁን ያስገቡት መሸጫ ዋጋ ➤ 1014.6 - የተወሰነው የመሸጫ ዋጋ ➤ 758.1

ET_777
1 581
ሲሚንቶ‼️ " ከዛሬ ጀምሮም ሲሚንቶ በየትኛውም ቦታ ቁጥጥር እና ክትትል ሳይደረግበት በነጻ ገበያ ይካሄዳል " - የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሲሚንቶ በነጻ ገበያ እንዲሸጥ ተወሰነ። የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከዚህ በፊት የነበረው የሲሚንቶ ሽያጭ መመሪያ መቀየሩን ገለፀ። መመሪያው የሲሚንቶ ዋጋ በመንግሥት ተወስኖ እንዲሸጥ መደረጉ በርካታ ቅሬታዎች ሲነሳበት እንደነበር ገልጾ በዚህም ክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች ሲሚንቶን በቀላሉ እንዳያገኙ አድርጓቸው እንደነበር አሳውቋል። በተሻሻለው መመሪያ መሰረትም አከፋፋዮችን እና ቸርቻሪዎችን መምረጥ የፋብሪካዎቹ እድል ነው ተብሏል። የፋብሪካዎቹ የመሸጫ ዋጋ ለጊዜው ምርታማነት እስከሚጨምር ድረስ የፋብሪካ ዋጋ በስድስት ወር አንድ ጊዜ በሚኒስቴሩ እንደሚወሰን ተገልጿል። #መንግስት ከግብይቱ የወጣ ሲሆን በተሻሻለው መመሪያ መሰረትም መንግስት ሽያጩ ያለ ደረሰኝ እንዳይካሄድ ቁጥጥር እንደሚያደርግ ሚኒስቴሩ አሳውቋቃ። በግብይቱ ውስጥም ህጋዊ ንግድ ፍቃድ እና ደረሰኝ ግዴታ መሆናቸውን የተጠቆመ ሲሆን እያንዳንዱ ፋብሪካ የተደራሽነት አድማሱን በማስፋትም አከፋፋዩን የመምረጥ ፍላጎት እንዳለው ተነግሯል። ከዛሬ ጀምሮም ሲሚንቶ በየትኛውም ቦታ ቁጥጥር እና ክትትል ሳይደረግበት በነጻ ገበያ ይካሄዳል ብሏል ሚኒስቴሩ። ከፋብሪካ ሲሚንቶ የሚወጣ ማንኛውም ተሽከርካሪ የመዳረሻ ሰነድ መያዝ እንደሚኖርበት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አሳስቧል።

ET_777
1 581
Inbox‼️ ሰሞኑን በምዕራብ ሸዋ ኢልፈታ ወረዳ ሸንገኔ ቀበሌ ላይ መከላከያ ሠራዊት ወደ ቆላማ አከባቢ ለመውረድ በሰልፍ በሚንቀሳቀሱበት ሰዓት ቦታ ይዘው የጠበቁት የሸኔ ታጣቂዎች በመከላከያ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል፣ጥንቃቄ ያስፈልጋል። ሞት....ዘጠና የቆሶሉ...37 የተማረኩ....አሥር የጦር መሠሪያ.....137 ኪላሽ ዲሽቃ----2 የሞቱትም፣የቆሶሉም ፣የተማረኩም በሙሉ የለበሱትን ሬንጀር አስወልቀው ወስደዋል። ✅አዛዡ የጎንደር ተወላጅ ሲሆን በራሱ ሽጉጥ እራሱን አጥፍቷል። መከላከያ ሰራዊት እንቅስቃሴ በሚያደርግበት ወቅት ጥንቃቄ ያስፈልጋል ሲሉ ከስፍራው የአይን እማኞች ለአዩ ዘሀበሻ ገልፀዋል። ሸነዎቹ አሁንም ተደብቀው ነው ያሉት ጥንቃቄ ያስፈልጋል ብለዋል። ሰዎችን እያገቱ ብር እየተቀበሉም ነው ብለዋል፣አንድ ብርሃኑ በለጠ የተባለ ቄስ አግተው 150,000 ብር ጠይቀው ብሩ ከተሰጣቸው በኋላ ገለዋቸዋል፣አስኬሬንም አንሰጥም ብለዋል። ©አዩ ዘሀበሻ

ET_777
1 581
አርጀንቲና የዓለም ዋንጫን ወሰደች‼️ የሊዎኔል መሲ ሀገር አርጀንቲና ፈረንሳይን በማሸነፍ የአለም ዋንጫን አነሳች። መሲም በህይወቱ ያላሳካውን አለም ዋንጫ ዛሬ አግኝቷል። የዘር ግንዱ ከአፍሪካዊቷ ካሜሮን የሚመዘዘው ለፈረንሳይ ብሄራዊ ቡድን የሚጫወተው ኪሊያን ምባፔ በዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ ሀትሪክ የሰራ የመጀመሪያው ተጫዋች ሆኗል። መሲ ደግሞ ሁለት ጎል አስቆጥሯል። ኮኮብ ጎል አግቢነቱን ምባፔ በ8 ጎል ያሸነፈ ሲሆን መሲ በ7 ጎል ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። የኳታሩ አለም ዋንጫ በዚህ ተጠናቋል። #Football the beautiful game❗ Argentina champions of the world.