ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ
Open in Telegram
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ - ኢሰመጉ መስከረም 29 ቀን 1984 ዓ.ም በአባላት የተመሰረተ የመጀመሪያው መንግስታዊ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ነው፡፡ ኢሰመጉ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራ አዋጅ ቁ. 621/2001 መሰረት “ኢትዮጵያዊ የበጎ አድራጎት ማህበር” ሆኖ በምዝገባ ቁጥር 1146 ዳግም ተመዝግቦ በሕጋዊነት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው፡፡ ኢሰመጉ
Show more5 698
Subscribers
-124 hours
-137 days
+6030 days
Posts Archive
+9
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ከኢውሮፒያን ሲንተር ፎር ኢሌክሽን ሳፖርት (ECES) ጋር በመተባበር ሚያዚያ 7/2018 እና ሚያዚያ 8/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሰሜን ሲዳማ ዞን ከሚገኙ ወንዶ ገነት፣ ቦርቻ፣ ሸበዲኖ፣ መልጋ እና ጎርቼ ወረዳዎች ከሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎች ለመጡ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የአካል ጉዳተኞች፣ አርጋውያን እና ሴቶች የሁለት ቀን ለ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የመራጮች ስልጠና እንዲሁም ሚያዚያ 9/2018 ዓ/ም ከዚሁ አካባቢ ለመጡ በየአካባቢያቸው እየተዛወሩ ለመራጮች ስልጠና ለሚሰጡልን፣ ቅስቀሳ ለሚያደርጉ እና በራሪ ወረቀቶችን ለሚበትኑልን ወጣቶች የአንድ ቀን ስልጠና ሰጥቶል። በዚህም በድምሩ 180 ሰልጣኞችን ተደራሽ አድርጓል። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት ። https://t.me/ehrcow
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም በጅጅጋ ከተማ በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በምርጫ ታዛቢነት ለሚያሰማራቸው የምርጫ ታዛቢዎች የምርጫ ቦርድ ተወካይ በተገኙበት በምርጫ ታዛቢዎች የስነ-ምግባር መመሪያ ዙሪያ የአንድ ቀን ስልጠና ሰጥቷል። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት ። https://t.me/ehrcow
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን እና አካባቢው የደረሰውን አስደንጋጭ አደጋ በተመለከተ የተላለፈ አስቸኳይ መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ ። መጋቢት 14/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
The_Government_Must_Give_Adequate_Attention_to_Human_Rights_Violations.pdf9.53 KB
መንግስት በተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰቱ ላሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በቂ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል በሚል ያዘጋጀው መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ - የካቲት 12/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
The_Government_Must_Give_Adequate_Attention_to_Human_Rights_Violations.pdf9.53 KB
መንግስት በተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰቱ ላሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በቂ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል በሚል ያዘጋጀው መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ - የካቲት 12/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
The_Government_Must_Give_Adequate_Attention_to_Human_Rights_Violations.pdf9.53 KB
መንግስት በተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰቱ ላሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በቂ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል በሚል ያዘጋጀው መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ - የካቲት 12/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
በኢትዮጵያ በሪፖርቱ በተካተቱ አካባቢዎች የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሁኔታን በተመለከተ የተዘጋጀ የኢሰመጉ 157ኛ ልዩ መግለጫ
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይንኩ።
https://t.me/ehrco
Consultant_for_the_Development_of_Standardized_Templates_&_assignments.pdf7.33 KB
Consultant_for_the_Development_of_Standardized_Templates_&_assignments.pdf7.33 KB
+2
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
+2
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
+3
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
