en
Feedback
ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ

ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ

Open in Telegram

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ - ኢሰመጉ መስከረም 29 ቀን 1984 ዓ.ም በአባላት የተመሰረተ የመጀመሪያው መንግስታዊ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ነው፡፡ ኢሰመጉ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራ አዋጅ ቁ. 621/2001 መሰረት “ኢትዮጵያዊ የበጎ አድራጎት ማህበር” ሆኖ በምዝገባ ቁጥር 1146 ዳግም ተመዝግቦ በሕጋዊነት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው፡፡ ኢሰመጉ

Show more
5 698
Subscribers
-124 hours
-137 days
+6030 days
Posts Archive
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ከኢውሮፒያን ሲንተር ፎር ኢሌክሽን ሳፖርት (ECES) ጋር በመተባበር ሚያዚያ 7/2018 እና ሚያዚያ 8/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሰሜን ሲዳማ ዞን ከ
+9
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ከኢውሮፒያን ሲንተር ፎር ኢሌክሽን ሳፖርት (ECES) ጋር በመተባበር ሚያዚያ 7/2018 እና ሚያዚያ 8/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሰሜን ሲዳማ ዞን ከሚገኙ ወንዶ ገነት፣ ቦርቻ፣ ሸበዲኖ፣ መልጋ እና ጎርቼ ወረዳዎች ከሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎች ለመጡ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የአካል ጉዳተኞች፣ አርጋውያን እና ሴቶች የሁለት ቀን ለ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የመራጮች ስልጠና እንዲሁም ሚያዚያ 9/2018 ዓ/ም ከዚሁ አካባቢ ለመጡ በየአካባቢያቸው እየተዛወሩ ለመራጮች ስልጠና ለሚሰጡልን፣ ቅስቀሳ ለሚያደርጉ እና በራሪ ወረቀቶችን ለሚበትኑልን ወጣቶች የአንድ ቀን ስልጠና ሰጥቶል። በዚህም በድምሩ 180 ሰልጣኞችን ተደራሽ አድርጓል። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት  ። https://t.me/ehrcow

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም በጅጅጋ ከተማ በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በምርጫ ታዛቢነት ለሚያሰማራቸው የምርጫ ታዛቢዎች የምርጫ ቦርድ ተወካይ በተገኙበት በምርጫ ታ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም በጅጅጋ ከተማ በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በምርጫ ታዛቢነት ለሚያሰማራቸው የምርጫ ታዛቢዎች የምርጫ ቦርድ ተወካይ በተገኙበት በምርጫ ታዛቢዎች የስነ-ምግባር መመሪያ ዙሪያ የአንድ ቀን ስልጠና  ሰጥቷል። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት  ። https://t.me/ehrcow

+1
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን እና አካባቢው የደረሰውን አስደንጋጭ አደጋ በተመለከተ የተላለፈ አስቸኳይ መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ ። መጋቢት 14/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

+1
The_Government_Must_Give_Adequate_Attention_to_Human_Rights_Violations.pdf9.53 KB

መንግስት በተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰቱ ላሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በቂ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል በሚል ያዘጋጀው መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ - የካቲት 12/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

+1
The_Government_Must_Give_Adequate_Attention_to_Human_Rights_Violations.pdf9.53 KB

መንግስት በተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰቱ ላሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በቂ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል በሚል ያዘጋጀው መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ - የካቲት 12/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

+1
The_Government_Must_Give_Adequate_Attention_to_Human_Rights_Violations.pdf9.53 KB

መንግስት በተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰቱ ላሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በቂ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል በሚል ያዘጋጀው መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ - የካቲት 12/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

በኢትዮጵያ በሪፖርቱ በተካተቱ አካባቢዎች የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሁኔታን በተመለከተ የተዘጋጀ የኢሰመጉ 157ኛ ልዩ መግለጫ ቻናላችንን ለመቀላቀል ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይንኩ። https://t.me/ehrco

+2
Consultant_for_the_Development_of_Standardized_Templates_&_assignments.pdf7.33 KB

+1
Consultant_for_the_Development_of_Standardized_Templates_&_assignments.pdf7.33 KB

ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
+2
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
+2
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow

ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
+3
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow