5 478
Subscribers
-1524 hours
-837 days
-38030 days
Posts Archive
5 476
🚨🗣️| ብሩኖ ፈርናንዴዝ፡
"ሰዎች ሁልጊዜ እኔን ከፔናሊቲ ጋር በተያያዘ ስለሚቀልዱብኝ ፔናሊቲ ማስቆጠር እወዳለሁ።" 😂
Morning news
5 476
🚨ባለፈው የውድድር ዘመን ቼልሲ በፕሪሚየር ሊጉ 10ኛ ደረጃ ላይ ማጠናቀቁ በክለቡ ውስጥ ለውጥ እንደሚያስፈልግ እውቅና በማግኘቱ በተጨማሪ አመራሮቹም ትኩረት እንዲሰጡበት አድርጓል ።
ከፍተኛ ደረጃ ያሉ አመራሮች አንዳንድ ስጋቶችን ለመፍታት በማሰብ ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ለማምጣት ንግግር ማድረግ ጀመሩ።
አመራሮቹን ለክለቡ ቁርጠኛ የሆነ ቡድን ለመገንባት ወስነው ተነስተዋል እናም እንደ ፈርናንዴዝ ያሉ አንዳንድ ተጫዋቾችን ለመልቀቅ ወስነዋል ፣ ነገር ግን ሞይስ እንደ ካይሴዶ፣ ሪስ ጄምስ እና ጆኦ ፔድሮ ያሉ ቁርጠኛ ተጫዋቾችን ውላቸውን እያደሱ ለማቆየት ወስነዋል። ( BBCSport )
5 476
የብራድሌይ ባርኮላ የልጅነት አሰልጣኝ አሞሪ ባርሌት
«በልጅነቱ ሁልጊዜ ስለ ሊቨርፑል ያወራኝ ነበር። በ15 ወይም 16 ዓመቱ በነበረበት ወቅት [ለሊቨርፑል መጫወት] ትልቅ ህልሙ ነበር…»
— guardian x GFFN
5 476
የቼልሲው ተጫዋች ሳትፓዬቭ ለበርንሌይ ካደረገው ጨዋታ በኋላ የጨዋታው ኮከብ ተጫዋች በመባል ተመርጧል። 🔥
በውሰት ወደ በርንሌይ መዘዋወሩ ይታወሳል።
5 476
OFFICIAL
የአርጀንቲና እግር ኳስ ማህበር (AFA) ባስተላለፈው ይፋዊ ውሳኔ መሰረት፣ በሚቀጥለው ሳምንት የሚደረጉ ሁሉም የሀገሪቱ እግር ኳስ ጨዋታዎች በ 10ኛው ደቂቃ ላይ ጨዋታው ይቋረጥ እና በሜዳ ላይ የሚገኙ ተጫዋቾች፣ ዳኞች እና ስታዲየሙ ውስጥ ያሉ ደጋፊዎች በሙሉ በመነሳት ለአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን እና ለሊዮኔል መሲ ታላቅ አክብሮትና ድጋፍ ለመግለጽ ጭብጨባ ያደርጋሉ።
The owner of the most complete international career in history 🐐🔥
5 476
+1
«ሴት አይደለሽም» በሚል ከእግር ኳስ ሜዳ መገፋቷን መሳይ ተመስገን ተናገረች
በሴቶች ስፖርት ዘርፍ ከችሎታና ከሙያዊ ብቃት ይልቅ የመልክና የጾታዊ መግለጫዎች ተፅዕኖ የጎላ ፈተና መሆኑን የሚያሳይ አዲስ ገጠመኝ ይፋ ሆኗል።
ወጣቷ የእግር ኳስ ተጫዋች መሳይ ተመስገን (ደሰቄ) በቅርቡ በ«ሰባተኛ ፖድካስት» ላይ በቀረበችበት ወቅት እንደገለጸችው፣ ለአካባቢውና ለስፖርቱ የነበራት ጥልቅ ፍቅር በፆታዊ አመለካከቶች ምክንያት መገደቡን ተናግራለች።
«ሴት አይደለሽም፣ ወንድ ትመስያለሽ» በሚሉ ምክንያታዊ ባልሆኑ አስተያየቶች ከምትወደው የስፖርት ክለብና ከሜዳ እንድትርቅ መደረጓን ገልጻለች።
• በስፖርቱ ውስጥ ያሳለፈችው ከፍተኛ ፈተና ከእግር ኳስ ህልሟ እንድትገፋና የስፖርት መንገዷ እንዶታጎል ማድረጉን አብራርታለች።
[ጉርሻ page]
5 476
OFFICIAL
የአርጀንቲና እግር ኳስ ማህበር (AFA) ባስተላለፈው ይፋዊ ውሳኔ መሰረት፣ በሚቀጥለው ሳምንት የሚደረጉ ሁሉም የሀገሪቱ እግር ኳስ ጨዋታዎች በ 10ኛው ደቂቃ ላይ ጨዋታው ይቋረጥ እና በሜዳ ላይ የሚገኙ ተጫዋቾች፣ ዳኞች እና ስታዲየሙ ውስጥ ያሉ ደጋፊዎች በሙሉ በመነሳት ለአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን እና ለሊዮኔል መሲ ታላቅ አክብሮትና ድጋፍ ለመግለጽ ጭብጨባ ያደርጋሉ።
The owner of the most complete international career in history 🐐🔥
5 476
Repost from ETIO MEL BET⚽
https://refpa3665.com/L?tag=d_5990728m_45415c_&site=5990728&ad=45415
Next week champions league back💫
Play on Mel bet contact us 0962857749
@yaredaxum1
5 476
https://refpa3665.com/L?tag=d_5990728m_45415c_&site=5990728&ad=45415
Next week champions league back💫
Play on Mel bet contact us 0962857749
@yaredaxum1
5 476
የሚኬል አርቴታ ረዳት የሆነው ጋብሪኤል ሃይንዜ ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ አርጀንቲናዊውን አጥቂ ላውታሮ ማርቲኔዝ አግኝቶ ወደ አርሰናል የማዛወር እድል ላይ መወያየታቸው ተዘግቧል።
ሆኖም የጣሊያኑ ክለብ ኢንተር ሚላን ከቶውንም ቢሆን ስለ ተጫዋቹ ዝውውር መወያየት ፈጽሞ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ጥያቄውን በአጭሩ ውድቅ አድርጎታል።
- Isaan khan
5 476
"የብሄራዊ ቡድኑ ሽንፈት ከማንም በላይ ያመኛል"
አቶ ኢሳያስ ጂራ
አቶ ኢሳያስ ያነሳቸው ዋና ዋና ነጥቦች
የዲያስፖራ ተጨዋቾች ቢፈቀድልን ጠንካራ ብሄራዊ ቡድን ይኖረናል
አስር ፕላሮች ላይ ለመስራት አቅደናል
ሞሮኮ ባለፉት ሶስት ዓመታት ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን 80 ሚሊየን ብር አውጥታለች
የቴክኒክ ሴንተሩን እውን አድርጌ የራሴን አሻራ በማስቀመጥ መውጣት እፈልጋለሁ
ዓለም ዋንጫ ላይ ትናንሽ ብሄራዊ ቡድን ስታይ ይሰማሃል
አንድ ሰው ብቻውን ህግ ማሻሻል አይችልም ይህ የጉባኤው ፋንታ ነው
በተቻለ መጠን አቃፊ ለመሆን ሞክሪያለሁ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ትልቅ ደረጃ ደርሶ ማየት ከሚፈልጉት አንዱ ነኝ
ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጉዳይ ሁልግዜ ይቆጨኛል
(በጋዜጠኛ ጥሩነህ ካሳ)
5 476
Repost from ETIO MEL BET⚽
https://refpa3665.com/L?tag=d_5990728m_45415c_&site=5990728&ad=45415
በሚል ቤት ይጫወቱ ይዝናኑ ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን 0962857749 ወይም @yaredaxum1 ያናግሩን
5 476
+1
🔴📰 | ማንቸስተር ዩናይትድ የሉክ ሾውን ቦታ በኑሴር ማዝራውዊ እና ዲዮጎ ዳሎት እንደሚሸፈን እንዳላቸው ያምናሉ፣ እና በአስቸኳይ ጊዜ ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ፣ ካርሎስ ባሌባ እና ፓትሪክ ዶርጉ ይጠቀማሉ።
ሃሪ አማስ አሁንም አለ፣ ዲያጎ ሊዮን ግን በውይይቱ ውስጥ የለም። [lauriewhitwel]
