en
Feedback
GCME | Great Commission Ministry Ethiopia

GCME | Great Commission Ministry Ethiopia

Open in Telegram

Great Commission Ministry Ethiopia Official Telegram Chanel. Helping to fulfill the Great Commission . Matt 28:19-20 WIN | BUILD | SEND www.gcmethiopia.org

Show more
497
Subscribers
+124 hours
+127 days
+2830 days
Posts Archive
አምላክ አብዝቶ ሲወድ ሰው ሆነ፤ በሃጢአት ለሞትነው ለእኛ ተወለደ እኛንም ደግሞ ዳግም ወልዶ ልጆች አደረገን። የሱ መወለድ የኛም መወለድ ነውና እንኳን ክብሩን ጥሎ ለወደደን ለትልቁ የፍቅር ስጦታችን
አምላክ አብዝቶ ሲወድ ሰው ሆነ፤ በሃጢአት ለሞትነው ለእኛ ተወለደ እኛንም ደግሞ ዳግም ወልዶ ልጆች አደረገን። የሱ መወለድ የኛም መወለድ ነውና እንኳን ክብሩን ጥሎ ለወደደን ለትልቁ የፍቅር ስጦታችን መታሰቢያ ቀን አደረሰን በተወደድንበት ልክ እንድንኖር ፀጋው ይርዳን እንኳን አደረሳችሁ! #GCME

አምላክ አብዝቶ ሲወድ ሰው ሆነ፤ በሃጢአት ለሞትነው ለእኛ ተወለደ እኛንም ደግሞ ዳግም ወልዶ ልጆች አደረገን። የሱ መወለድ የኛም መወለድ ነውና እንኳን ክብሩን ጥሎ ለወደደን ለትልቁ የፍቅር ስጦታችን
አምላክ አብዝቶ ሲወድ ሰው ሆነ፤ በሃጢአት ለሞትነው ለእኛ ተወለደ እኛንም ደግሞ ዳግም ወልዶ ልጆች አደረገን። የሱ መወለድ የኛም መወለድ ነውና እንኳን ክብሩን ጥሎ ለወደደን ለትልቁ የፍቅር ስጦታችን መታሰቢያ ቀን አደረሰን በተወደድንበት ልክ እንድንኖር ፀጋው ይርዳን እንኳን አደረሳችሁ! #GCME

Repost from Tesfa
ደስ ብሎኛል! ኢየሱስ ስለተወለደልኝ! ልደቱ ልደቴ ስለሆነ! በእርሱ የእግዚአብሔር ፅድቅ ስለሆንኩ! የሰላም አለቃ ስላለኝ! መድኃኒት ስለተወለደልኝ! ነገር ግን ይሄን ሁሉ ደስታ በበረት የተወለደው ኢየሱስ በልባችን ካልተወለደ አይጠቅመንም! እግዚአብሔር ሰውን ሁሉ ፈጥሮታል፡፡ ሰው ሁሉ በሃጢያት ወድቋል፡፡ ሁሉም ሰው የእእግዚአብሔር ፍጥረት ነው፡፡ ሁሉም ሰው ግን የእግዚአብሔር ልጅ አይደለም፡፡ ወይም ኢየሱስ ስለሰዎች ሁሉ በመስቀል ላይ ሊሞት በምድር ላይ ስለተወለደ ብቻ ሰው ሁሉ ከመቀፅበት የእግዚአብሔር ልጅ አይሆንም፡፡ የብቻ የእግዚአብሔር ልጅ ለመሆን መመዘኛ አለው፡፡ ለእግዚአብሔር ፍጥረት ሁሉ የእግዚአብሔር ልጅ ለመሆን ብቸኛው መመዘኛ ኢየሱስን መቀበል ነው፡፡ ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤ ዮሃንስ 1፡12 በበረት የተወለደው ኢየሱስ በልባችን ካልተወለደ አይጠቅመንም፡፡ ሃይማኖተኛ ልንሆን እንችላለን፡፡ ብዙ ነገሮችን ለእግዚአብሔር ብለን ልናደርግ እንችላለን፡፡ ኢየሱስ በመስቀል ላይ የሰራልንን ለእኔ ነው ብለን ኢየሱስን በመቀበል ዳግመኛ ካልተወለድን ግን የኢየሱስ በምድር ላይ መወለድ አይጠቅመንም፡፡ ኢየሱስን ያደንቀው ለነበረ ኒቆዲሞስ ለተባለ የህግ መምህር ኢየሱስ ያለው ይህንን ነው፡፡ ኢየሱስም መልሶ፦ እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር የእግዚአብሔርን መንግሥት ሊያይ አይችልም አለው። ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም። ዮሃንስ 3፡3፣5 በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርአቶች ገናን በፍቅር ልናከብረው እንችላለን፡፡ ኢየሱስን ከልባችን ልናደንቀው እንችላለን፡፡ ነገር ግን ኢየሱስ በልባችን ካልኖረ ወደ ምድር የመጣበትንና ከብፅዕት ድንግል ማርያም የተወለደበትን አላማ ስተነዋል፡፡ ልጅም ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ። ዮሃንስ 1፡21 ኢየሱስ በምድር ላይ ስለተወለደ ብቻ ከመቀፅበት አንድንም፡፡ ኢየሱስ ስለተወለደ ብቻ ሰዎች ከመቀፅበት የሚድኑ ቢሆን ኖሮ ኢየሱስ ለፍጥረት ሁሉ ወንጌልን ስበኩ ብሎ ባላዘዘን ነበር፡፡ የምስራቹን ቃል ሰምተው የሚያምኑ ብቻ ናቸው የሚድኑት፡፡ እንዲህም አላቸው፦ ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ። ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን ይፈረድበታል። ማርቆስ 16፡15-16 የሚድኑት ኢየሱስን እንደ አዳኝ የተቀበሉ ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡ የምንም ሃይማኖት ተከታዮች ስለሆንን ብቻ አንድንም፡፡ ከሃጢያት የሚያድነን ኢየሱስን እንደ አዳኝና ጌታ አድርገን መቀበላችን ብቻ ነው፡፡ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። ዮሃንስ 3፡16 ሰዎች በየእለቱና በየደቂቃው ኢየሱስን እየተቀበሉና እየዳኑ ነው፡፡ እኛ ግን ኢየሱስን ወደ ልባችን ሳናስባውና በልባችን ሳይወለድ ኢየሱስ በምድር ላይ ስለተወለደ ብቻ ድነናል ብለን ካሰብን ተታለናል፡፡ የኢየሱስ መወለድ እንዲጠቅመን ወንጌልን ማመን ይጠበቅብናል፡፡ የሚያድነን የእግዚአብሔር ሃይል የኢየሱስ ስለሃጢያታችን መሞቱን የምስራች ማመን ነው፡፡ በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና። ሮሜ 1፡16 #ደስብሎኛል 🎇change your profile with #ደስብሎኛል frame use 👉@add_frame_bot share with ur friends! ደስ ያለው ሰው ሼር በማድረግ ይህን የደስታ ምክንያት ለሌሎች እናጋራ! Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | Tiktok | Youtube

Repost from Tesfa
ደስ ብሎኛል! መድኃኒት ተወልዶልኛል! #day_5 የሰውን ልጅ ከኃጢአታቸው ለማዳን የተላከ የእግዚአብሔር ልጅ ነው።ኢየሱስ! ከነብያት ሰምተው ለሺህ አመታት የዚህን አዳኝ መወለድ ሲጠብቁ ለነበሩ ሁሉ
ደስ ብሎኛል! መድኃኒት ተወልዶልኛል! #day_5 የሰውን ልጅ ከኃጢአታቸው ለማዳን የተላከ የእግዚአብሔር ልጅ ነው።ኢየሱስ! ከነብያት ሰምተው ለሺህ አመታት የዚህን አዳኝ መወለድ ሲጠብቁ ለነበሩ ሁሉ የምስራቹን እንዲያበስሩ፤ መልአኩም ለእረኞች ተገልጦ የምሥራቹን ነገራቸው። እነርሱም መንጎቻቸውን ትተው የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግደውን አዳኙን ሕፃን አይተው ደስታን አበሰሩ፤ አዳኙን ነገሩ። እግዚአብሔር ልጁን ስለ ኃጢያታችን ስለላከልን፣  በራሳችን ቅጣቶቻችንን እንድንሸከም ስላልተወን፣ ይልቁንም ከእርሱ ጋር እንድንታረቅ ልጁን ስለሰጠን፣  መድኃኒታችን ክርስቶስ ኢየሱስ ስለተወለደልን   እድለኞች ነን። ወዳጄ ሆይ ክርስቶስ በህይወትህ  እንዴት መድኃኒትህ እንደሆነ ለማወቅ በእርሱ ማመን እና በእርሱ መኖር አለብህ። እናም እሱ ስለተወለደ እና መሞትን ስለመረጠ፣ የመዳንን ስጦታ እንደተቀበልክ እርግጠኛ መሆን ትችላለህ። ዋናው ማድረግ ያለብህ እርሱን እንደ ግል ጌታህ እና አዳኝህ አድርገህ መቀበል ብቻ ነው። ደስ ይበላችሁ!  ክርስቶስ መድኃኒት ተወልዶላቿል! #ደስብሎኛል 🎇change your profile with #ደስብሎኛል frame use 👉@add_frame_bot share with ur friends! ደስ ያለው ሰው ሼር በማድረግ ይህን የደስታ ምክንያት ለሌሎች እናጋራ! Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | Tiktok | Youtube

Repost from Tesfa
ደስ ብሎኛል! የሰላም አለቃ ስላለኝ #day_4 ከእግዚአብሔር ጋር በሰላም እንድንኖር ብቸኛው ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ሰውን ከኃጢአት ባርነት እና ከዘላለም ሞት የሚያድነው ምንም አይነት መል
ደስ ብሎኛል! የሰላም አለቃ ስላለኝ #day_4 ከእግዚአብሔር ጋር በሰላም እንድንኖር ብቸኛው ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።  ሰውን ከኃጢአት ባርነት እና ከዘላለም ሞት  የሚያድነው ምንም አይነት መልካም ስራ እንደሌለ እግዚአብሔር አስቀድሞ ስለሚያውቅ  የእግዚአብሔር ፍፁም በግ የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን  ከድንግል ማሪያም እንዲወለድ አደረገ።  በእርሱም የሚያምኑ ሁሉ በሰላም እንድንኖር ኢየሱስ ክርስቶስ ስጋን ለብሶ ወደ ምድር መጣ። "ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፥ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል።  ስሙም ድንቅ መካር፣ ኃያል አምላክ፣ የዘላለም አባት፣ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።  ( ኢሳይያስ 9:6 ) የኢየሱስ ስም በብዙ ተገልጧል። ከዚህም ውስጥ  የሰላም አለቃ  ነው። ሰላም ከሌለ የህይወት ቀጣይነት ሊኖር አይችልም።  የእግዚአብሔር ልጅ የነገሥታት ንጉሥ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ወደፈጠረው ዓለም ስጋን ለብሶ የመጣው ለዚሁ ነው። ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም ሊያደርገን። ደስ ብሎኛል የሰላም አለቃ ተወልዶልኛል። #ደስብሎኛል 🎇change your profile with #ደስብሎኛል frame use 👉@add_frame_bot share with ur friends! ደስ ያለው ሰው ሼር በማድረግ ይህን የደስታ ምክንያት ለሌሎች እናጋራ! Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | Tiktok | Youtube

Repost from Tesfa
change your profile with #ደስብሎኛል frame use 👉 https://t.me/add_frame_bot share with ur friends! ሰው ለመሆኑ ከዙፋኑ ለመውረድ ምክንያቱ እኔ ነ
+1
change your profile with #ደስብሎኛል frame use 👉 https://t.me/add_frame_bot share with ur friends! ሰው ለመሆኑ ከዙፋኑ ለመውረድ ምክንያቱ እኔ ነኝ።  እርሱ የሆነውን ሁሉ ማዳኑም፣ ክብሩም፣ ውርደቱም፣ የኖረው ኑሮ ፣የተጎሳቆለው፣  የሰራው ተአምር ፣ ሁሉ ለእኔ ነው። ስለዚህ ልደቱ ልደቴ ነው።  ጊዜ ማይገድበው ነገርግን በተገደበ ቦታ ክብር በሌለበት በበረት ስለተወለደልኝ ልደቱ ልደቴ ነው። ይሄን ሁሉ የሆነው እኔን እያሰበ በእኔ ምክንያት ነበር። እናም ልደቱ ልደቴ የሆነው ስለእኔ የተደረገልኝን በማሰብ ውስጥ ነው።  ልደቱን ከምንም ጋር አላያይዘውም። መድኃኒቴ፣ እረኛዬ ጌታዬ ስጋ የለበሰበት ያ! ጊዜ ለእኔም ልደቴ ነው። ለተቀበሉት በስሙ ላመኑት ለእነርሱ የልጅነት ስልጣን እንደሰጣቸው ሁሉ ዛሬም አንተ በስሙ ብታምን የእግዚአብሔር ልጅ የመሆን ስልጣን ይኖርሀል። ልደቱንም በእሩቅ እንደ ባህል ከማክበር ይልቅ የልደቱን ጌታ በማወቅ እና ልደቱ ልደትህ እንደሆነ በመረዳት ትኖራለህ። ደስ ብሎኛል! ደስ ያለው ሰው ሼር በማድረግ ይህን የደስታ ምክንያት ለሌሎች እናጋራ! Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | Tiktok | Youtube

Repost from Tesfa
change your profile with #ደስብሎኛል frame use 👉https://frame.dsethiopia.org/ share with ur friends! ሰው ለመሆኑ ከዙፋኑ ለመውረድ ምክንያቱ እኔ
+1
change your profile with #ደስብሎኛል frame use 👉https://frame.dsethiopia.org/ share with ur friends! ሰው ለመሆኑ ከዙፋኑ ለመውረድ ምክንያቱ እኔ ነኝ።  እርሱ የሆነውን ሁሉ ማዳኑም፣ ክብሩም፣ ውርደቱም፣ የኖረው ኑሮ ፣የተጎሳቆለው፣  የሰራው ተአምር ፣ ሁሉ ለእኔ ነው። ስለዚህ ልደቱ ልደቴ ነው።  ጊዜ ማይገድበው ነገርግን በተገደበ ቦታ ክብር በሌለበት በበረት ስለተወለደልኝ ልደቱ ልደቴ ነው። ይሄን ሁሉ የሆነው እኔን እያሰበ በእኔ ምክንያት ነበር። እናም ልደቱ ልደቴ የሆነው ስለእኔ የተደረገልኝን በማሰብ ውስጥ ነው።  ልደቱን ከምንም ጋር አላያይዘውም። መድኃኒቴ፣ እረኛዬ ጌታዬ ስጋ የለበሰበት ያ! ጊዜ ለእኔም ልደቴ ነው። ለተቀበሉት በስሙ ላመኑት ለእነርሱ የልጅነት ስልጣን እንደሰጣቸው ሁሉ ዛሬም አንተ በስሙ ብታምን የእግዚአብሔር ልጅ የመሆን ስልጣን ይኖርሀል። ልደቱንም በእሩቅ እንደ ባህል ከማክበር ይልቅ የልደቱን ጌታ በማወቅ እና ልደቱ ልደትህ እንደሆነ በመረዳት ትኖራለህ። ደስ ብሎኛል! ደስ ያለው ሰው ሼር በማድረግ ይህን የደስታ ምክንያት ለሌሎች እናጋራ! Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | Tiktok | Youtube

Repost from Tesfa
ደስ ብሎኛል! ልደቱ ልደቴ ነው። #day_2 ሰው ለመሆኑ ከዙፋኑ ለመውረድ ምክንያቱ እኔ ነኝ። እርሱ የሆነውን ሁሉ ማዳኑም፣ ክብሩም፣ ውርደቱም፣ የኖረው ኑሮ ፣የተጎሳቆለው፣ የሰራው ተአምር ፣ ሁሉ
ደስ ብሎኛል! ልደቱ ልደቴ ነው። #day_2 ሰው ለመሆኑ ከዙፋኑ ለመውረድ ምክንያቱ እኔ ነኝ።  እርሱ የሆነውን ሁሉ ማዳኑም፣ ክብሩም፣ ውርደቱም፣ የኖረው ኑሮ ፣የተጎሳቆለው፣  የሰራው ተአምር ፣ ሁሉ ለእኔ ነው። ስለዚህ ልደቱ ልደቴ ነው።   ጊዜ ማይገድበው ነገርግን በተገደበ ቦታ ክብር በሌለበት በበረት ስለተወለደልኝ ልደቱ ልደቴ ነው። ይሄን ሁሉ የሆነው እኔን እያሰበ በእኔ ምክንያት ነበር። እናም ልደቱ ልደቴ የሆነው ስለእኔ የተደረገልኝን በማሰብ ውስጥ ነው።  ልደቱን ከምንም ጋር አላያይዘውም። መድኃኒቴ፣ እረኛዬ ጌታዬ ስጋ የለበሰበት ያ! ጊዜ ለእኔም ልደቴ ነው። ለተቀበሉት በስሙ ላመኑት ለእነርሱ የልጅነት ስልጣን እንደሰጣቸው ሁሉ ዛሬም አንተ በስሙ ብታምን የእግዚአብሔር ልጅ የመሆን ስልጣን ይኖርሀል። ልደቱንም በእሩቅ እንደ ባህል ከማክበር ይልቅ የልደቱን ጌታ በማወቅ እና ልደቱ ልደትህ እንደሆነ በመረዳት ትኖራለህ። ደስ ብሎኛል! #ደስብሎኛል #tesfa ደስ ያለው ሰው ሼር በማድረግ ይሀን የደስታ ምክንያት ለሌሎች እናጋራ! Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | Tiktok | Youtube

Repost from Tesfa
ደስ ብሎኛል! ልደቱ ልደቴ ነው። #day_2 ሰው ለመሆኑ ከዙፋኑ ለመውረድ ምክንያቱ እኔ ነኝ። እርሱ የሆነውን ሁሉ ማዳኑም፣ ክብሩም፣ ውርደቱም፣ የኖረው ኑሮ ፣የተጎሳቆለው፣ የሰራው ተአምር ፣ ሁሉ
ደስ ብሎኛል! ልደቱ ልደቴ ነው። #day_2 ሰው ለመሆኑ ከዙፋኑ ለመውረድ ምክንያቱ እኔ ነኝ።  እርሱ የሆነውን ሁሉ ማዳኑም፣ ክብሩም፣ ውርደቱም፣ የኖረው ኑሮ ፣የተጎሳቆለው፣  የሰራው ተአምር ፣ ሁሉ ለእኔ ነው። ስለዚህ ልደቱ ልደቴ ነው።   ጊዜ ማይገድበው ነገርግን በተገደበ ቦታ ክብር በሌለበት በበረት ስለተወለደልኝ ልደቱ ልደቴ ነው። ይሄን ሁሉ የሆነው እኔን እያሰበ በእኔ ምክንያት ነበር። እናም ልደቱ ልደቴ የሆነው ስለእኔ የተደረገልኝን በማሰብ ውስጥ ነው።  ልደቱን ከምንም ጋር አላያይዘውም። መድኃኒቴ፣ እረኛዬ ጌታዬ ስጋ የለበሰበት ያ! ጊዜ ለእኔም ልደቴ ነው። ለተቀበሉት በስሙ ላመኑት ለእነርሱ የልጅነት ስልጣን እንደሰጣቸው ሁሉ ዛሬም አንተ በስሙ ብታምን የእግዚአብሔር ልጅ የመሆን ስልጣን ይኖርሀል። ልደቱንም በእሩቅ እንደ ባህል ከማክበር ይልቅ የልደቱን ጌታ በማወቅ እና ልደቱ ልደትህ እንደሆነ በመረዳት ትኖራለህ። ደስ ብሎኛል! #ደስብሎኛል #tesfa ደስ ያለው ሰው ሼር በማድረግ ይሀን የደስታ ምክንያት ለሌሎች እናጋራ! Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | Tiktok | Youtube

Repost from Tesfa
ደስ ብሎኛል! ያለወንድ ፈቃድ ስለተወለደልኝ ኢየሱስ፤ ከብፅዕት ድንግል ማሪያም ስለተወለደልኝ ፤ ቀድሞም በሰማይ የነበረ ከክብሩ ወርዶ ስለተወለደልኝ፤ ነፍሱን ሊሰዋልኝ ሰለተወለደልኝ፤ የኃጢአቴ መስዋ
ደስ ብሎኛል! ያለወንድ ፈቃድ ስለተወለደልኝ ኢየሱስ፤ ከብፅዕት ድንግል ማሪያም ስለተወለደልኝ ፤ ቀድሞም በሰማይ የነበረ ከክብሩ ወርዶ ስለተወለደልኝ፤  ነፍሱን ሊሰዋልኝ ሰለተወለደልኝ፤ የኃጢአቴ መስዋዕት ሊሆን ስለተወለደልኝ፤ እኔን ኃጢአተኛውን ሊያድን ስለ ተወለደልኝ፤ የእግዚአብሔር ፅድቅ ሊያደርገኝ ስለተወለደልኝ፤ ልደቱ ልደቴ ስለሆነ ደስ ብሎኛል! #ደስብሎኛል #tesfa ደስ ያለው ሰው ፕሮፍይል ፒክቸር በመቀየር እና ሼር በማድረግ ይሀን የደስታ ምክንያት ለሌሎች እናጋራ! Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | Tiktok | Youtube

Repost from Tesfa
እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም:: መጨረሻውን ከመጀመሪያው እና ከጥንት ጀምሮ ያልተደረገውን የሚናገር፣ ነገሮች ከመከሰታቸው ከረጅም ጊዜ በፊት እንዴት እንደሚሆኑ የሚያውቅ፣ እግዚአብሔር ልዋላዊ
እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም:: መጨረሻውን ከመጀመሪያው እና ከጥንት ጀምሮ ያልተደረገውን የሚናገር፣ ነገሮች ከመከሰታቸው ከረጅም ጊዜ በፊት እንዴት እንደሚሆኑ የሚያውቅ፣ እግዚአብሔር ልዋላዊ አምላክ ነው:: እናም ከጥንት እስካሁን ድረስ ትክክል ነው። እግዚአብሔር ፍጻሜውን የሚያውቅ አምላክ ነው:: ምክሩ ፀንቶ ይኖራል:: ሀሳቡንም ሁሌ ይፈፅማል:: እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም! የሆነውንም የሚሆነውንም ወደሚያውቅ አምላክ መቅረብ ትወዳለህ? ልንረዳህ ዝግጁ ነን:: @tesfa_mentor Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | Tiktok | Youtube

Repost from Tesfa
በሌሊት ጨለማ ጨረቃ እንደምትደምቅ፤ ፀሐይ ከጠለቀች በመብራቶች ከተማ እንደሚበራ፤ እናንተም ለምድር ብርሃን ለማቅረብ፣ ብርሀን ለመሆን ከፍታ በሆነ ቦታ ላይ መኖር እና ማብራት ይሁንላችሁ። የእውነተኛ
በሌሊት ጨለማ ጨረቃ እንደምትደምቅ፤ ፀሐይ ከጠለቀች በመብራቶች ከተማ እንደሚበራ፤ እናንተም ለምድር ብርሃን ለማቅረብ፣ ብርሀን ለመሆን ከፍታ በሆነ ቦታ ላይ መኖር እና ማብራት ይሁንላችሁ። የእውነተኛ የመንፈሳዊ ብርሃን ብቸኛው ምንጭ የክርስቶስ ብርሃን ነው:: ዛሬ የምነግርህ ያ ብርሃን በህይወት እንዲታይ ነው፡፡ ጌታችን መድህኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን በምንም ምክንያት ብርሀናቸውን እንዳይደብቁት ወይም እንዳይሸፍኑት ሲነግራቸው ነበር፡፡ እንዲህ እንበልህ :- መልካም ስራዎችን በማድረግ፣ ብርሃንን በመግለጥ የምንጀምረው ቀን ይሁንልን:: መልካም ሳምንት ይሁንላችሁ! #tesfa #hope #brightmonday Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | Tiktok | Youtube

በ Compassion International Ethiopia “ዳግም ግለት ለዳበረ ባለንጀርነት” በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ኮንፍረንስ እና ኤግዚቢሽን ላይ የGreat Commission Ministry Ethi
+9
በ Compassion International Ethiopia “ዳግም ግለት ለዳበረ ባለንጀርነት” በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ኮንፍረንስ እና ኤግዚቢሽን ላይ የGreat Commission Ministry Ethiopia የ ዲጂታል ስትራቴጂ ቡድን እየተሳተፈ ይገኛል። day- 2

በ Compassion International Ethiopia “ዳግም ግለት ለዳበረ ባለንጀርነት” በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ኮንፍረንስ እና ኤግዚቢሽን ላይ የGreat Commission Ministry Ethi
+7
በ Compassion International Ethiopia “ዳግም ግለት ለዳበረ ባለንጀርነት” በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ኮንፍረንስ እና ኤግዚቢሽን ላይ የGreat Commission Ministry Ethiopia የ ዲጂታል ስትራቴጂ ቡድን እየተሳተፈ ይገኛል።

በ Compassion International Ethiopia “ዳግም ግለት ለዳበረ ባለንጀርነት” በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ኮንፍረንስ እና ኤግዚቢሽን ላይ የGreat Commission Ministry Ethi
+7
በ Compassion International Ethiopia “ዳግም ግለት ለዳበረ ባለንጀርነት” በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ኮንፍረንስ እና ኤግዚቢሽን ላይ የGreat Commission Ministry Ethiopia የ ዲጂታል ስትራቴጂ ቡድን እየተሳተፈ ይገኛል።