en
Feedback
Al-Afia Schools‘ Community

Al-Afia Schools‘ Community

Open in Telegram

We promote quality education that shapes generations

Show more
4 743
Subscribers
+1124 hours
+187 days
+4730 days
Posts Archive
📢 ማስታወቂያ ለወላጆች ውድና የተከበራችሁ ወላጆች፣ በነገው ዕለት በሁሉም ቅርንጫፍ ት/ቤቶቻችን የተማሪዎች መታወቂያ ካርድ ከ2፡30 እስከ 7፡00 ሰዓት የሚሰጥ ስለሆነ፣ በየቅርንጫፍ ት/ቤቱ በመገኘት የልጅዎን መታወቂያ ካርድ እንዲወስዱ በአክብሮት እንጠይቃለን። ለትብብራችሁና ለሚያደርጉት ድጋፍ ከወዲሁ እናመሰግናለን።

ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-   Ø የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን። Ø  ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡- v የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።   የትምህርት ሚኒስቴር

ሁለተኛ ደረጃ (9-12) የሴት ተማሪዎች ሂጃብ
+1
ሁለተኛ ደረጃ (9-12) የሴት ተማሪዎች ሂጃብ

ከ5ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሴት ተማሪዎች ሂጃብ
ከ5ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሴት ተማሪዎች ሂጃብ

ከቅድመ መደበኛ (ኬጂ) እስከ 4ኛ ክፍል የሴት ተማሪዎች ሂጃብ
ከቅድመ መደበኛ (ኬጂ) እስከ 4ኛ ክፍል የሴት ተማሪዎች ሂጃብ

photo content
+3

ሁለተኛ ደረጃ (9-12) የወንድ ተማሪዎች የደንብ ልብስ
+1
ሁለተኛ ደረጃ (9-12) የወንድ ተማሪዎች የደንብ ልብስ

ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሴቶች ተማሪዎች የደንብ ልብስ
+2
ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሴቶች ተማሪዎች የደንብ ልብስ

ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የወንድ ተማሪዎች የደንብ ልብስ
+2
ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የወንድ ተማሪዎች የደንብ ልብስ

ቅድመ መደበኛ (ኬጂ) የሴቶች የደንብ ልብስ
+2
ቅድመ መደበኛ (ኬጂ) የሴቶች የደንብ ልብስ

ቅድመ መደበኛ (ኬጂ) ወንዶች የደንብ ልብስ
+2
ቅድመ መደበኛ (ኬጂ) ወንዶች የደንብ ልብስ

ውድ እና የተከበራችሁ ወላጆች፣ እንደሚታወቀው የ2019 የትምህርት ዘመን ሊጀምር የቀሩት ቀናት ጥቂት በመሆናቸው፣ ተማሪዎቻችን አዲሱን የትምህርት ዘመን በሙሉ ዝግጁነት እንዲጀምሩ የሁላችንም ቅድመ ዝግጅትና ትብብር ያስፈልጋል። 📌 ስለሆነም የተማሪዎች የደንብ ልብስ (ዩኒፎርም) ከለር በቴሌግራም ቻናላችን ላይ የለቀቅነውን መረጃ እንድትመለከቱና አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን። እናመሰግናለን! አል-አፊያ ትምህርት ቤቶች

🎉🎉🎉🎉🎉እጅግ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ ተማሪዎቻችን መካከል👆🎉🎉🎉🎉

🏆🎓እንኳን ደስ አላችሁ !እንኳን ደስ አላችሁ ! እንኳን ደስ አላችሁ ! 🎓🏆 🎉🎉🎉 በ2018 የት/ዘመን ለአገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መልቀቂያ ፈተና ካስፈተናቸው ተማሪዎቻችን መካከል 90% የሚደርሱት ከፍተኛ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ወደ ዩንቨርስቲ የሚገቡ መሆናቸውን ስናበስር  በታላቅ ደስታ ነው! 🎉🎉🎉 🎉🎉🎉 ይህ ታላቅ ስኬት የተማሪዎቻችን ያላሰለሰ ጥረት፣ የመምህራን ትጋትና ብቃት፣ የወላጆቻችን ድጋፍ እና የት/ቤታችን አመራርና የመላው የአል-ዓፊያ ማኅበረሰብ የጋራ ጥረት ውጤት ነው። 🎉🎉🎉 🎓 ውድ ተማሪዎቻችን፣ እንኳን ደስ አላችሁ! ዛሬ ያስመዘገባችሁት ድል የምንኮራበት ብቻ ሳይሆን፣ ለወደፊት ታላላቅ ስኬቶቻችሁ መነሻ ነው። 🌟 🎉🎉🎉 ለመላው የአል-ዓፊያ ማኅበረሰብ እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን!🎉🎉🎉 🤲 አልሐምዱሊላህ ለዚህ ታላቅ ስኬት! በአላህ ፍቃድ በጥረታችን አሁንም ይቀጥላል ስኬታችን! 🏆 አል-ዓፊያ ትምህርት ቤቶች🏆

📢 ማስታወቂያ (ለአንፎ፣ ፉሪ እና ፍሊዶሮ ቅርንጫፍ ት/ቤት ወላጆች ብቻ) የ7ኛ ክፍልነባርተማሪዎች ምዝገባ  በተመለከተ የሸገር ከተማ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ስለተለቀቀ፣ የ7ኛ ክፍል ነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኞ፣ ሐምሌ 27 እስከ ሀሙሰ፣ ሐምሌ 30/2018 ዓ.ል. ድረስ የሚካሄድ መሆኑን እናሳውቃለን። ስለዚህ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ምዝገባችሁን በወቅቱ እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ፦ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ያልተመዘገቡ ተማሪዎች ላይ ትምህርት ቤቱ ኃላፊነት አይወስድም።