279
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
279
Congratulations🎇
*6 IEDC members have participated ENKOPA SUMMIT and Contact international and national Potential investors.
Rewrite
279
Repost from Ministry of Labor and Skills - Ethiopia
ጉባኤው ኢትዮጵያ በቴክኖሎጂ እና አይቲ ዘርፍ ያላትን እምቅ አቅም ለተቀሪው አለም ለማስተዋወቅ ትልቅ አቅም ይኖረዋል፡፡
ክቡር አቶ ንጉሡ ጥላሁን
የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ደኤታ
የተለያዩ ጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎች፣ ቴክኖሎጂስቶች፣ ኢንቨስተሮች እና በድጅታል ኢኮኖሚ የተሰማሩ አካላት የሚሳተፉበት የእንቆጳ ጉባኤ (Enkopa summit) በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከሎራንዶ እና አሶሼትስ(Laurende associates) እና ከፍሎውለስ ኢቨንትና ጋር በቅንጅት ያዘጋጁት እንቆጳ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሚኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ክቡር አቶ ንጉሡ ጥላሁን በጉባኤው መክፈቻ እንደገለጹት፣ ጉባኤው ኢትዮጵያ በቴክኖሎጂ እና አይቲ ዘርፍ ያላትን እምቅ አቅም ለተቀሪው አለም ለማስተዋወቅ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ፡፡
ድጅታል ኢኮኖሚ፣ ቴክኖሎጂ እና አይቲ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የሥራ ዕድል የሚፈጥሩ ዘርፎች መሆናቸውን የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው ሀገራችንም በአይቲ እና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ያላትን እምቅ አቅም አውጥቶ ለመጠቀም እንቆጳ ጉባኤ መዘጋጀት መጀመሩንም ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም ጉባኤው ሀሳብ ያላቸው ጀማሪ ቢዝነሶች ከተለያዩ የዓለም ሀገራት በዘርፉ ከተሰማሩ አካላት ጋር የሚተዋወቁበት፣ ልምድ ልውውጥ የሚያደርጉበት እና ምርቶቻቸውን የሚያስተሳስሩበት እድል እንደሚፈጥርላቸው ገልጸዋል፡፡
በጉባኤው በሀገራችን የሚገኙ ጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎች የሥራ እንቅስቃሴያቸውን የሚያሳይ ኤግዚቢሽን የተዘጋጀ ሲሆን በሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ልማት ላይ ያተኮሩ የተለያዩ የፓናል ውይይቶች እየተካሄዱ ይገኛል፡፡
ጥቅምት 1/2016 ዓ.ም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መረጃዎች
በድረገጽ፡- http://mols.gov.et/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MolsFDRE
ቴሌግራም፦https://t.me/fdre_mols
ቲክቶክ:- mols_official በመወዳጀት ይከታተሉን።
279
Thank you MinT(Minister of Innovation and Technology)
We are absolutely thrilled and grateful to announce that the Minister of Innovation and Technology has generously provided us with an incubation center. This incredible opportunity will serve as a crucial foundation for the development and consolidation of our work.
We extend heartfelt thanks to the Minister of Innovation and Technology for their valuable support. Their dedication to fostering innovation and entrepreneurship is truly commendable. By granting us access to this incubation center, they have not only shown belief in our vision and potential but have also provided us with the necessary resources and environment to thrive.
This incubation center will play a pivotal role in our journey. It will serve as a hub for collaboration, learning, and growth. We will have the opportunity to tap into expert guidance, mentorship programs, networking opportunities, as well as access to funding avenues. With all these resources at our disposal, we are excited to further refine our ideas, strengthen our strategies, and propel our progress towards success.
279
*5 IEDC Members*
Congratulation innovation and Entrepreneurship Development Club Members, partners ,Advisors
We are thrilled to announce that several members of our IEDC (Innovation Entrepreneurship Development Club) have been selected for the prestigious 'NINJA University Startup Development Program in Ethiopia 2023'. Congratulations to our Co-founders and trainers, Samuel Alemu and Daniel Tolessa, as well as our media and promotion leader, Elisha Abreham. Additionally, our dedicated members, Mulatu Kamsa and Minase Elias, have also secured their spots in this program.
This incredible opportunity is presented by the Minister of Innovation in collaboration with JICA (Japan International Cooperation Agency) , Addis Ababa Science and Technology University and Pragma Investment Advisory as the implementer. . It not only recognizes the potential of our talented individuals but also provides access to the MinT (Ministry of Innovation and Technology) incubation centers.
I am incredibly proud of our team's achievement and confident that this program will serve as a platform for their entrepreneurial growth and development. I have no doubt that they will make the most of this opportunity and contribute positively to Ethiopia's startup ecosystem.
Let's congratulate Samuel, Daniel, Elisha, Mulatu, and Minase on their selection and wish them all the success in the NINJA University Startup Development Program!
279
Repost from AASTU_OFFICIAL
የፈጠራ ስራ ስራዎቻቸውን ወደ ገበያ ማውጣት የሚያስችል የቢዝነስ ጅማሮ( Business Start Up ) ስልጠና ለተማሪዎች እና ለፈጠራ ባለሙያዎች ተሰጠ
279
Repost from AASTU_OFFICIAL
የፈጠራ ስራ ስራዎቻቸውን ወደ ገበያ ማውጣት የሚያስችል የቢዝነስ ጅማሮ( Business Start Up ) ስልጠና ለተማሪዎች እና ለፈጠራ ባለሙያዎች ተሰጠ
መስከረም 15/2016 ዓ.ም
*****************************
የፈጠራ ስራዎችን እና የቢዝነስ ሃሳቦችን ማዳበር ለሃገራዊ ልማት ትልቅ ሚና አላቸው፡፡ መስራት በራሱ ትልቅ ውጤት ነው፡፡ ነገር ግን ፈጠራ ስራዎች እና የቢዝነስ ሃሳቦችን ወደ ገበያ ማውጣት አለመቻል ለማህበረሰቡ የሚያገኘውን ጥቅም ውስን ያደርገዋል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እንዲሁም ፕራግማ ካፒታል ከተባለ የቢዝነስ አማካሪ ድርጅት ጋር በትብብር የቢዝነስ ጅማሮ ስልጠና ላለፉት አራት ቀናት ሲሰጥ ቆይቶ በዛሬው እለት ተጠናቋል፡፡
ስልጠናውን የሚወስዱት የፈጠራ ስራ ኖሯቸው ወደ ገበያ መግባት የሚፈልጉ ቁጥራቸው ከ25 በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች እና የፈጠራ ባለሙያዎች ናቸው፡፡ በስልጠና የፈጠራ እና ቢዝነስ ሃሳቦችን ይዘው የመጡ ተማሪዎች ስራዎቻቸውን ወደ ገበያ የሚያቀርቡበትን ስልት የሚያዳብር ነው፡፡ በዚህም የተግባቦት፤የትስስር መፍጠሪያ ዘዴዎችን አዋጭ የቢዝነስ ሞዴል ሂደቶችን ፤የገበያ ስትራቴጂዎችን ፤የተጠቃሚዎችን ማንነት የልየታ ዘዴዎችን በስልጠናው ወቅት የተካተቱ ርዕሰ ጉዳዮች ናቸው፡፡
ስልጠናውን የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር አብረሃም ደበበ፤የዩኒቨርሲቲው የኢንዱስትሪ ትስስር ዳይሬክተር ዶ/ር መስፍን ታፈሰ እና ከፕራግማ ካፒታል አቶ መርዕድ ብስራት ተገኝተው አስጀምረዋል፡፡ ዶ/ር አብረሃም የስልጠናውን አስፈላጊነት አስመልክተው እንደገለፁት ስልጠናው አሁን ካሉበት አንድ ደረጃ ወደ ገበያ የሚያቀርባቸው እና ሃሳቦቻቸውን እና የፈጠራ ስራዎቻቸውን ወደ ተግባር የሚለውጡበት አቅም እንደሚገነባ ገልፀዋል፡፡ ነገ ራሳቸውን እና ሃገራቸውን የሚለውጡ ስራዎችን ለመስራት የቢዝነስ ጅማሮው ስልጠናው የተሻሉ አማራጮችን እንደሚያስገኝላቸው ጨምረው አመላክተዋል፡፡
በመጨረሻም እስካሁን በተሰጡ ስልጠናዎች ብዙ ልምዶችን እንዳካበቱ እና የቢዝነስ ሃሳቦችን እንዴት ወደ ገበያ ማውጣት እንደሚቻል የተለያዩ ዘዴዎችን እና ስትራቴጂዎችን ማግኘታቸውን ሰልጣኞቹ ገልፀዋል፡፡
ዘገባው የህዝብና አለምአቀፍ ግንኙነት ሥራ አስፈፃሚ ነው፡፡
279
We highly recommend AASTU students to take part in this program because there will be 'Mini-MBA' trainings for four days starting around September 26 to 29 for AASTU students in our campus. It will be a great opportunity and experience as you will be able to me like-minded innovators and entrepreneurs. Share this to your friend as they might be interested.
279
🔈NINJA University Startup Development Program in Ethiopia 2023
Japan International Cooperation Agency (JICA), in collaboration with the Ministry of Innovation and Technology (MInT).
The program will be conducted at two locations: Addis Ababa Science and Technology University and the Ministry of Innovation and Technology. A total of 50 students will have the privilege of joining this exclusive training opportunity.
Selected participants will not only benefit from comprehensive training but will also be invited to attend Enkopa Submit, one of the largest startup events in Ethiopia.
📍 Addis Ababa
🙏 @Sacchiko555
🎖Deadline: September 20, 2023, 12AM
🎖Organizer: JICA and MInT
🎖Date: Between September and October 2023
🎖Target: all students of universities and technical colleges in Ethiopia
Register here: https://forms.gle/vuttfCZvMisc5HWa9
For details check (https://onl.tw/JNF7i4T)
279
"Ye Wededr Mastawkeya"
Copy paste from Email.
Dear AASTU Members,
I hope this message finds you well. I wanted to extend our gratitude for your interest to work with MInT and JICA in producing and empowering potential young startups from university.
As per your discussion with my colleague Ms. Bezawit here I attached the advertisement content( both English and Amharic) and logo. Since the application period is less than two weeks we are kindly asking you to post the call on your social media within these two days to get more applicants.
Note: you can use both Amharic and/or English versions.
Please let us know if you need any clarification and further information.
With Regards,
Semere
Ministry of Innovation and Technology
+251934824675
279
IEDC Toolkit and Materials
የተለያዩ Toolkit እና Materials የምናጋራበት እንዲሁም ያለፉ ፕሮጀክት 1,2,3 materials የምታገኙበት ግሩፕ ተከፍቷል።
https://t.me/+bfCFe2QSQ7I3NmM0
279
የቀን ለውጥን ስለማሳወቅ
ሰላም የIEDC አባላት በእዚህ ሳምንት የሚኖረን የArduino ፕሮጀክት 4,5,6 ስራ በአብዛኞቹ ተማሪዎች Mid exam ላይ ስለሆኑ እና በአብዛኞቹ ጥያቄ መሰረት ወደ ቀጣይ ሳምንት ተዘዋውሯል።
279
ውድ የIEDC አባላት
በእዚህ ሳምንት ከባለፈው የቀጠሉ የArduino ፕሮጀክት 4,ፕሮጀክት 5, ፕሮጀክት 6 የምንሰራ ይሆናል በመሆኑም ያለን ቦታ እና የመስሪያ እቃዎች (kit) የተወሰነ ስለሆነ ቀድመው በInbox @minas_2 ለሚያሳውቁን 30 ሰዎች ብቻ ቅድሚያ የምንሰጥ ይሆናል።
https://t.me/+hqicRLCA5CQ2NTc0
