en
Feedback
SevenFX Academy

SevenFX Academy

Open in Telegram

💹 Welcome to SevenFX Academy 💹 🚀 Master the Art of Forex Trading with Precision & Discipline! 🚀 📈 What We Offer: ✅ Proven Trading Strategies ✅ Live Market Analysis ✅ Risk Management ✅ Exclusive Forex Education ✅ Community Support

Show more
1 515
Subscribers
No data24 hours
-107 days
-4330 days
Posts Archive
Friend ጊዜ የለም list ልደራግ ትንሽ ቀን ነው የቀርው አሁን ጀመር 👇👇👇 https://t.me/lost_dogs_bot/lodoapp?startapp=ref-u_369347781

በዚህ ሳምንት list ይደርጋል 👌👌👌👇👇 t.me/Tomarket_ai_bot/app?startapp=0000z84T Farm 🍅 $TOMATO with me and secure your token allocation through Tomarket.ai. Use my link to get 2,000 🍅 $TOMATO!

PEPE miner list የተደርገ airdrop ነው https://t.me/pepe_miner_game_bot?start=996962401

Major 30M ተጠቃሚዎችን ማፍራት ችለዋል በቅርቡም List እንደሚደረግ ተነግሯል Telegram ሀብታሙ ልያደርገን ነው Collect you're telegram Star ላልጀመራችሁ 👇 https://t.me/major/start?startapp=369347781

New Airdrop - Panda ከ Dogs ጋር ተመሳሳይ ሲሆን Telegram ከጀመራችሁ ስንት ዓመት ሆናቸው የሚለውን ቆጥሮ በሱ Token ይሰጣችኃል ። ከ 10 ቀን በውሃላ binace ለይ list ይደርጋል እንደነ hamster, Tapswap ልፋት የለውም Just Start አድርጋችሁ Listing መጠበቅ ነው ። መጀመር የምትፈልጉ 👇👇👇 https://t.me/Pandas_HouseBot?start=369347781

Blum‼️ ይህ project እንደ ቀልድ አትዩት በትንሹ በ3ና ከዛ በላይ አካውንት ስሩት። ብዙ ለመሰብሰብ ሞክሩ በቀን 3ቴ መግባት ነው ሚጠበቅባቹ ሚኒመም በተለያየ አካውንት ድምር ከ150ሺ እስከ 200ሺ ለመስራት ሞክሩ !! በፊትም እንዳልነው አትቆጩበትም በ Blum የ Dogs ንም አይታቹሃል 💪👋 ግዜ አታባክኑ  ያልጀመራቹ በዚ ጀምሩ👇 https://t.me/blum/app?startapp=ref_tIfuXSExZ1👇

New Airdrop - 301 Agent ከ Dogs ጋር ተመሳሳይ ሲሆን ለየት የሚያደርገው ቴሌግራም ከጀመራችሁ በኃላ ስንት መልዕክት ወይም Text አድርጋቿል የሚለውን ቆጥሮ በሱ Token ይሰጣችኃል ። እንደነ hamster, Tapswap ልፋት የለውም Just Start አድርጋችሁ Listing መጠበቅ ነው ። መጀመር የምትፈልጉ 👇👇👇 https://t.me/Agent301Bot/app?startapp=onetime36934778

Blum‼️ በዚ ሰአት ከBlum የተሻለ ኤርድሮፕ የለም እኔ በግሌ ከኖትኮይንም ከዶግስም የተሻለ ይሆናል ብዬ የማስበው Blum ብቻ ነው በተለያየ በ 2 በ 3 አካውንት ስሩት ፤ በእርግጠኝነት ብዙ ነው የምታተርፉበት 😊 Blum ላልጀመራቹ  በዚ ጀምሩ👇👇👇 https://t.me/blum/app?startapp=ref_tIfuXSExZ1

Dogs ያልሰራቹ cats ጀምሩ በጊዜ ከምትቆጩ መጀመር የፈለገ t.me/catsgang_bot/join?startapp=Tn-eLyE7g3GeRdbGz7ZYX Meow, lets see who is OG 😼

photo content

Cats ም የዶግስን ፈለግ ተከትሎ ዛሬ በBitget ላይ በPermarket ሊስት ይሆናል። Cats ያልጀመራቹ t.me/catsgang_bot/join?startapp=Tn-eLyE7g3GeRdbGz7ZYX Meow, lets see who is OG ዶግስ ላመለጣቹ ትልቅ አጋጣሚ ነው

Pi is a new digital currency developed by Stanford PhDs, with over 55 million members worldwide. To claim your Pi, follow this link https://minepi.com/fishtade and use my username (fishtade) as your invitation code.

Dear Ethio Today members, As you all know, for the past four years, we have been diligently sharing information, news, and updates about our beloved country, Ethiopia, through our Telegram and Facebook pages. Unfortunately, our Facebook page has been hacked, and the perpetrators are using it inappropriately. Regrettably, we are currently unable to regain control over the page, and they continue to post uncultured photos and videos. We kindly request your prompt assistance in reporting this issue to Facebook. Your support in reporting the compromised page will greatly help in resolving this matter. Please take a moment to click on the following link to report the issue: https://www.facebook.com/ethio2today?mibextid=ZbWKwL](https://www.facebook.com/ethio2today?mibextid=ZbWKwL Thank you all for your dedication to Ethio Today, and we appreciate your immediate action in this urgent matter. Together, we can restore our page and continue sharing valuable information about Ethiopia. Warm regards, ETHIO TODAY ADMIN

"ውይይቱ ያለ ውጤት በዛሬው እለት ተበትናል"‼️ በኦነግ ሸኔና በመንግስት መካከል ሲካሄድ የነበረው ድርድር ያለ ውጤት መጠናቀቁ መንግስት አረጋገጠ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን ዛሬ በሰጠው መግለጫ በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (መንግሥት ሸኔ እያለ የሚጠራው የታጠቀ ኃይል) እና በመንግስት መካከል ሲካሄድ የነበረው ድርድር ያለ ውጤት መጠናቀቁን አስታውቋል። መንግሥት ሸኔ እያለ የሚጠራው የታጠቀ ኃይል እና በመንግስት መካከል ሲካሄድ የነበረው ድርድር ያለ ውጤት መጠናቀቁ የገለፀ ሲሆን ለድርድሩ አለመሳካት ምክንያትን ግን በግልፅ አላስቀመም። ነገር ግን መንግስት በመግለጫው "..ቡድኑ በዚህኛው ዙርም "መንግሥት አዝሎ መንግሥት ያድርገኝ" ከሚል አጉራ ዘለልነት ያለፈ የድርደር ነጥብ ማምጣት አልቻለም። ነገር ግን በኢፌዲሪ መንግሥት በኩል በሀገሪቱ ሰላም ሰፍኖ ኢትዮጵያ ያሉዋትን ጸጋዎች ወደ ተጨባጭ ሀብትና አቅም ቀይራ ብልጽግናዋን ታረጋግጥ ዘንድ ካለው ጉጉት በመነጨ ከግማሽ መንገድ በላይ ተጉዞ ለጉዳዩ እልባት ለመስጠት ሞክሯል፣ ነገርግን የሽብር ቡድኑ በሰላም ጊዜ እንዴት መኖር እንዳለበት ለማሰብ ቸግሮት ታይቷል። በዜጎች ደምና እንግልት መነገዱን መርጧል። በመሆኑም ውይይቱ በዛሬው ዕለት ያለ ውጤት ተበትኗል። ሲል አስታውቋል። መንግሥት "ለሰላማዊ መፍትሔ ያለው አቋም እንደተጠበቀ ሆኖ ሕግና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን የማስከበር ተልዕኮውን አጠናክሮ ይቀጥላል፣ በዚሁ አጋጣሚ ውይይቱ እንዲሳካ ጥረት ሲያደርጉ ለነበሩ አካላት ሁሉ ምስጋና ያቀርባል።" ሲል መግለጫውን አጠናቋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ፤ ነገ ማክሰኞ ህዳር 4፤ 2016 በተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት ከፓርላማ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያና ምላሽ ሊሰጡ ነው። ጥያቄዎቹ ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የፌደራል መንግስትን ዓመታዊ ዕቅድ በተመለከተ፤ ከአንድ ወር በፊት ለተወካዮች እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ያቀረቡትን ዓመታዊ የመክፈቻ ንግግር ላይ የተንተተራሱ ናቸው ተብሏል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

የገጠር መሬት በማስያዝ ብድር ማግኘት የሚያስችል ድንጋጌ የተካተተበት ረቂቅ ሕግ ለፓርላማ ቀረበ! ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተመራው የገጠር መሬት አስተዳደር አጠቃቀም ረቂቅ አዋጅ፣ የመሬት ይዞታን በማስያዝ ብድር ለማግኘት የሚያስችል ድንጋጌ ተካቶበት ቀርቧል፡፡ ረቂቁ አርሶና አርብቶ አደሮች ከመሬታቸው ያለ መፈናቀል መብታቸውን ማስከበር አስፈላጊ በመሆኑ ምክንያት፣ በመሬት የመጠቀም መብትን በማስያዝ ብድር ማግኘት እንዲችሉ ከአገሪቱ የመሬት ፖሊሲ ጋር በማጣጣም በጥንቃቄ ታስቦ የተዘጋጀ አዋጅ ነው፡፡ የገጠር መሬትን ዋስትና አድርጎ ማስያዝን የሚመለከት የሕግ ድንጋጌ እስካሁን አለመኖሩ በረቂቁ ተገልጿል፡፡ በዚህም በአሁኑ ጊዜ በአሠራር እየታዩ ያሉ የአነስተኛ የገንዘብ ተቋማት የገጠር መሬት ይዞታ መብትን በመያዝ ብድር የመስጠት ተግባር፣ ለሕጉ መሻሻል አስፈላጊ መሆኑ በረቂቁ ተመልክቷል፡፡ የገጠር መሬት ባለቤት የመጠቀም መብቱን በየክልሉ በሚወጡ ሕጎች በሚወሰን የጊዜ ገደብ አማካይነት፣ ለፋይናንስ ተቋማት ለብድር ዋስታና ማስያዝ እንደሚቻል ተገልጿል፡፡ ባለይዞታዎች በመሬታቸው የመጠቀም መብታቸውን በማስያዝ፣ የዘመናዊ የእርሻ መሣሪያዎችና ግብዓቶችን የሚያገኙበት አሠራር ማመቻቸትን ያለመ ስለመሆኑ በረቂቁ ተብራርቷል፡፡ አበዳሪዎች ሕጋዊ የፋይናነስ ተቋማት ብቻ ሲሆኑ፣ አራጣ አበዳሪነትን ለመከላከል ግለሰቦች በሕጉ መሠረት አበዳሪ ሆነው በመሬት የመጠቀም መብትን እንደ ማስያዣ ሊይዙ እንደማይችሉ በረቂቁ ተደንግጓል፡፡ ግብዓት ለመግዛት የገንዘብ እጥረት የሚያጋጥማቸው መሬታቸውን ያከራዩ ወይም ያስጠምዱ የነበሩ ባለይዞታዎች፣ በመሬት የመጠቀም መብታቸውን በማስያዝ ብድር ወስደው አምርተው ብድራቸውን እንዲመልሱ የሚያስችል መብት ስለመሆኑም በረቂቁ ተጠቁሟል።(Reporter)

የጠቅላይ ሚኒስትሩ አስገራሚ ንግግር ‼️ << ኢትዮጵያ ያመጣችውን የኢኮኖሚ ዕድገት ለመገንዘብ ኢትዮጵያውያን 15 ዓመት ያስፈልጋቸዋል >> - ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት < ስለሰው ሰራሽ አስተውሎት ስልጠና ተከታትለው ለተመረቁ ወጣቶች > ህዳር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ባስተላለፉት መልዕክት ነው። ዐብይ እርሳቸው ወደስልጣን ከመጡ በኋላ ያሉት አምስት ዓመታት ከፍተኛ የኢኮኖሚ ዕድገት የተመዘገበበት መሆኑን አስረግጠው ተናግረዋል። << ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ ዕድገት የዛሬ አምስት አመት ከምስራቅ አፍሪካ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ነበረች >> ሲሉ ያስታወሱት ዐብይ << አሁን ግን አንደኛ አይደለችም >> ሲሉ ተመዝግቧል ያሉትን ዕድገት ማስረዳት ይጀምራሉ። << የሁሉም ጎረቤት ሀገራት ዕድገት ተደምሮ፣ ከኢትዮጵያ አንሷል >> ሲሉ ተደምጠዋል። ለዚህ መጥቷል ላሉት ኢኮኖሚያዊ ዕድገት አሐዛዊ መረጃዎች ያልጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ዕድገት ግን ኢትዮጵያውያን ለመገንዘብ አስርት ዓመታት እንደሚያስፈልጋቸው አስረድተዋል። ለዚህ ብያኒያቸው < ይሆናል > ያሉትን አመክንዮም አያይዘው አስገንዝበዋል። << እያንዳንዱ ጓዳ ገብቶ፣ የእያንዳንዱ ቤተሰብ ችግር እስኪፈታ ድረስ ሰው ያልደረሰለትን ውጤት በሩቅ አይቶ ሊገነዘብ አይችልም >> ብለዋል። ዐብይ ከዚህ ቀደምም በብሪክስ ጉባዔ ወቅት ባደረጉት ንግግር ተመሳሳይ ይዘት ያለው መልዕክት ማስተላለፋቸው ይታወሳል። ዐብይ <<ከግራ ቀኝ የሚሰማው ዜና አንደኛ፣ በዚያ ልክ የሚያውቁ ሰዎች አይደሉም የሚናገሩት፤ኢትዮጵያንም የማያውቁ፣ በትምህርትም ይሄን የሚባል ታሪክ የሌላቸው ዝምብለው የሚተነትኑ ስለሆኑ እነርሱን በመስማት ጊዜ እንዳታባክኑ >>ሲሉ በአደራ ያጀቡትን ማሳሰቢያ ለተመራቂ ወጣቶቹ ነግረዋቸዋል። Via - አሻም ቴቪ

እስራኤል ጋዛን ይዞ የመቆየት ፍላጎት እንደሌላት ገለጸች! የእስራል ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ እስራኤል ሀማስን ካሸነፈች በኋላ ጋዛን የመውር፣ የማስገበር ወይም የማስተደዳር እቅድ እንደሌላት ተናግረዋል።ነገርግን በፍልስጤማ ግዛት ሌላ ታጣቂ ብቅ እንዳይል"ተአማኒ የሆነ ኃይል" መግባት ይኖርባታል ብለዋል ኔታንያሁ። ኔታንያሁ በዚህ ሳምንት እስራኤል የጋዛን ደህንነት ላልተወሰነ ጊዜ መቆጣጠር እንደምትፈልግ ፍንጭ የሚሰጥ አስተያየት ሰጥተው የነበረ ሲሆን ይህም በአጋሯ አሜሪካ ጭምር አልተወደደላትም።አሜሪካ እስራኤል ሀማስን ለማጥፋት እየደበደበቻት ያለችውን ጋዛ ወርራ የምትቆይ ከሆነ እንደምትቃወም ገልጻለች። ኔታንያሁ ከአሜሪካው የቴሌቪዥን ጣቢያ ፎክስ ኒውስ ጋር በሰጡት ቃለ ምልልስ  እስራኤል ኮጦርነቱ በኋላ "ጋዛን ማስገበር፣ መውረር እና ማስተዳደር አንፈልግም" ብለዋል።በጋዛ የሲቪል አስተዳደር እንዲቋቋም ይደረጋል ያሉት ኔታንያሁ ይህ የሚሆነው ግን እስራኤል እንደ ጥቅምቱ አይነት ጥቃት የማይደገም መሆኑን ስታረጋግጥ ነው ሲሉ ተናግረዋል።"ስለዚህ በጋዛ ታማኝ ኃይል ኖሮ፣ አስፈላጊ ሲሆን ገዳዮችን ገብተን የምንገድልበት ሁኔታ መኖር አለበት። ምክንያቱም በዚህ መንገድ ነው የሀማስ አይነት ታጣቂ እንዳይፈጠር የምንከላከለው" ብለዋል ኔታንያሁ። እስራኤል እያደረሰች ባለው መጠነሰፊ ጥቃት በጋዛ ከ10ሺ በላይ ንጹሃን መገደላቸውን የፍልስጤም ባለስልጣናት ገልጸዋል።አለምአቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅቶችና በርካታ ሀገራት እስራኤል በጋዛ ተኩስ እንድታቆም ቢጠይቁም፣ እስራኤል እና አጋሯ አሜሪካ የተኩስ አቁሙን ሀሳብ አይቀበሉትም።ተኩስ ማቆም የማይታሰብ መሆኑን የምትገልጸው እስራኤል እርዳታ እንዲደርስ ለማድረግ ግን ለሰአታት ጦርነቱን ጋብ ለማድረግ መስማማቷ ተነግሯል።