🌹❀"የፍቅር ጥግ"❀🌹
❤️ ሰዎች ቢሳሳቱ ይታረማሉ ስህተታቸው በህይወት ዘመናቸው ሁሌም አብሮአቸው እንደሚኖር አድርገህ አታስብ/አትገምት ። :¨·.·¨: ❀ `·. 💜
Show more2 521
Subscribers
-224 hours
-127 days
-3730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
💔 የጅማሪዎች ውብ መሆን
ኖርማል ነው ‥ ምክኒያቱም
ጅማሪ ላይ መጥቶ HI እኔ ውሻ ነኝ
የሚልህ ሰው አይኖርም ።
••ৡ✵ @yeteseberuLiboch🚶🏽
😁 5
አንተ ባለህበት...ደሞም አንተ በነበርክበት... ለኔ ያ ቦታና ግዜ ደስና የደስ ደስ አለው....ሁልጊዜ...!!
ከልቤ ላይ🖤
የኔ ተወዳጅ ቤተሰቦች ጠፍቼ ስለ ነበር በጣም ይቅርታ 🥰 ባላችሁበት ሰላማችሁ ይብዛልኝ ቻናላችንን share በማድረግ ወዳጅ እናብዛ ተባረኩልኝ ❤️
@Astentn
❤ 5
አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
ያ ጀመዓህ! "የተደበቀው እውነት" የሚለው ስድስተኛው መጽሐፌ በገበያ ላይ ውሏል። "የተደበቀው እውነት" የሚያውጠነጥነው ስለ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት በተውራት እና በኢንጂል ተነግሮ የመጽሐፉ ሰዎች ይህንን እውነት እንዴት እንደደበቁት የሚገልጥ እና የሚያጋልጥ ነው። ዝርዝሩን መጽሐፉ ላይ ያንብቡ እና ለሎች የሂዳያህ ሠበብ እንዲሆን አስነብቡ!
መጽሐፉን መርካርቶ አንዋር መሥጂድ ኢሥላማዊ መጻሕፍት መደብር ውስጥ ያገኙታል፥ የበለጠ ለመረጃ +251920781016 ዐብዱ ብለው ይደውሉ!
መጽሐፉ ተደራሽነት እንዲኖረው ባለው የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
Repost from አንዳንዴ
አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
ያ ጀመዓህ! "የተደበቀው እውነት" የሚለው ስድስተኛው መጽሐፌ በገበያ ላይ ውሏል። "የተደበቀው እውነት" የሚያውጠነጥነው ስለ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት በተውራት እና በኢንጂል ተነግሮ የመጽሐፉ ሰዎች ይህንን እውነት እንዴት እንደደበቁት የሚገልጥ እና የሚያጋልጥ ነው። ዝርዝሩን መጽሐፉ ላይ ያንብቡ እና ለሎች የሂዳያህ ሠበብ እንዲሆን አስነብቡ!
መጽሐፉን መርካርቶ አንዋር መሥጂድ ኢሥላማዊ መጻሕፍት መደብር ውስጥ ያገኙታል፥ የበለጠ ለመረጃ +251920781016 ዐብዱ ብለው ይደውሉ!
መጽሐፉ ተደራሽነት እንዲኖረው ባለው የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
ወሒድ የንጽጽር ማኅደር
ወንድም ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
እንኳን ለተከበረው የረመዳን ወር ሁላችንም አደረሰን፣ አላህ በትክክል ከሚጠቀሙበት ያድርገን።🌙
▣ አላህ የፍልስጤም ወንድሞቻችንን ከካሕዲያን ይጠብቃቸው፣ በምንችለው ከጎናቸው እንሁን።
® Sαlαh Responds 🖋
❤ 6👍 4