cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

AlliNone_siTe_(hUluNm)

በቻናሉ ውስጥ* 🧑‍💻 ተወዳጅ አፕሊኬሽኖች 🧑‍💻 ሶፍትዌር ትሪኮች 🧑‍💻 የዌብሳይት ጥቆማዎች 🧑‍💻 ሃኪንግ እና ሴክዩሪቲ 🧑‍💻 የኮምፕዩተር ትምህርቶች ያገኛሉ ማንበብ የስብዕና ልህቀትን ያጎናፅፋል!! ማንበብ ምክንያታዊ እና የሰላ አእምሮን ያንፃል!! 👉የስነ ልቦና ምክሮች 👉ግጥሞችና ወጎች🔰ጥያቄ ያላችሁ ላይ ጠይቁን @AbinetD

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
177Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ሩስያ ያስቀመጠቻቸው ቅድመ ሁኔታዎች ከተሟሉ በዩክሬን የምታካሂደውን ወታደራዊ ኦፕሬሽን #ወዲያው እንደምታቆም አስታወቀች። ሩስያ ያስቀመጠቻቸው ቅድመ ሁኔታዎች ፦ 1ኛ. ወታደራዊ እርምጃ እንድታቆም። 2ኛ. ገለልተኛ አቋም እንድትይዝ ህገመንግስቷን እንድትቀይር (እንደ #NATO አይነት ጥምረት ውስጥ እንዳትገባ እንድታረጋግጥ) 3ኛ. ክሬሚያን እንደ ሩሲያ ግዛት እንድትቀበል። 4ኛ. የዶንቴስክ ​​እና የሉሀንስክ ተገንጣይ ሪፐብሊኮችን እንደ ነፃ ሀገር እንድትቀበል የሚሉት ናቸው። እነዚህ ከተሟሉ ሩስያ ዩክሬን ውስጥ ምታካሂደውን ወታደራዊ ዘመቻ ወዲያውኑ እንደምታቆም ገልፃለች። የክሬምሊን ቃልአቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ በስልክ ለሮይተርስ በሰጡት ቃል ፤ ዩክሬን ቅድመ ሁኔታዎቹን እንደምታውቅ እና ተፈፃሚ የሚሆኑ ከሆነ የወታደራዊ ዘመቻው ወዲያውኑ እንደሚቆም እንደተነገራት ገልፀዋል። ከዩክሬን ወገን በኩል ወዲያው የተሰጠ ምላሽ የለም። በሌላ በኩል ፥ የሩስያ እና ዩክሬን ሶስተኛው ዙር ድርድር ዛሬ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል። @tikvahethiopia
Show all...
❤️ቴሌግራም ላይ አሉ የተባሉ የተመረጡ ቻናሎች ይዘንላችሁ መተናል መርጣችሁ ተቀላቀሉ 💔
Show all...
🕌 የሀይማኖት ቻናል 💒
🎬 ቲክ ቶክ ቪዲዮ 🎬
💯 የፍቅር ሀይል 💯
🎧 Music ቻናል 🎧
🇪🇹🔞 የሀበሻ XXX 🔞🇪🇹
❌ የጠበሳ ዜዴ 😘
❌ የብልግና ቻናል ❌
💋 KISS 💋
🌠 PROFILE PICTURE 🌠
📀 የፊልም ቻናል 📀
😂 ቀልድ 😂
▶️ ወቅታዊ ዜና ▶️
📕 የትምህርት ቻናል 📒
📒 የልብ ወለድ 📒
📝 የግጥም ቻናል 📝
📜 የታሪክ 📜
😂 PRANK 😂
📡 ስለ ዲሽ 📡
v
Show all...
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#EOTC አራተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ህመም አጋጥሟቸው ሆስፒታል ይገኛሉ። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስም ሆስፒታል በመገኘት ጠይቀዋቸዋል። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በሕመም ምክንያት በሆስፒታል ሕክምናቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙትን 4ኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስን ዛሬ ረፋድ ላይ በሆስፒታል በመገኘት እግዚአብሔር ምሕረቱን እንዲልክላቸው ጸሎት በማድረስ መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል። በጉብኝቱ ብፁዕ ጠቅላይ ዋና ስራአስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ያሬድ እና የልዩ ጽ/ቤት የሥራ ሓላፊዎች ቅዱስነታቸውን በማጀብ መገኘታቸውን የቅዱስ ፓትርያርኩ ልዩ ጽሕፈት ቤት ዘገባ ያመላክታል። @tikvahethiopia
Show all...
🛑 ህወሓት 15 ወራት የዘለቀው ጦርነት በድርድር እንዲፈታ እንደሚፈልግ አስታወቀ ‼️ ↘️ የህወሓት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ በሰጡት መግለጫ ደም አፋሳሹ ጦርነት በድርድር እንዲቋጭ የፓርቲው ፍላጎት መሆኑንና ግጭቱን በድርድር የመፍታት ዕድል አለ ማለታቸውን የጀርመን ድምፅ ራዲዪ በዛሬው እለት ዘግቧል። ↘️ የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ ከሕወሓት ጋር ለመደራደር ስለ-መፈለግ አለመፈለጉ እስካሁን አቋም አለመያዙን ትናንት አስታውቋል። ↘️ የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ በሰጡት መግለጫ መንግስት ከሕወሓት ጋር እንዲደራደር ግፊት እየተደረገበት መሆኑን ግን አልካዱም። 🟩🟨🟥 ➥ @ethio_tv 🟩🟨🟥 https://t.me/+iAUjPBFY6Lk4ZDhk 🎬 "ተመራጭ የዜና ምንጭ"
Show all...
ምስጋና! በዚህ አለም ምስጋና የሚባል ነገር ባይኖር ከመጠን ያለፈ እርካታችንን በምን እንገልፅ ነበር? በጣም የምትፈልጉት ነገር ተደርጎላችሁ ሳታመሰግኑ ብትቀሩ የሚሰማችሁን ጉድለት አስቡት እስኪ? የዛሬዋን ቀን ከዚህ በፊት አላየሀትም፤ አዲስ ስጦታ ናት! ስጦታው ይነስም ይብዛ ስጦታ የተሰጠው ሰው አመስግኖ መጠቀም አለበት፤ ይቺም ቀን የፈጣሪ ስጦታ ስለሆነች አመስግነህ ማጣጣም እንዳትረሳ! ውብ ዕለተ ሰንበት ተመኘን🙏 @Abinet የእናንተው ምርጥ ጓደኛ!
Show all...
እንኳን ደስ አለን 🎉🎉 🛑 የሕዳሴ ግድብ ከዛሬ ጀምሮ ሃይል ማመንጨት ይጀምራል ‼️ 🔥የግድቡን ቪዲዮ ይመልከቱ 👉 https://vm.tiktok.com/ZMLrjPAXb/ ↘️ ሲጠናቀቅ ከአፍሪካ ትልቁ ግድብ እንደሚሆን የሚጠበቀው ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ዛሬ የካቲት 13 ቀን ሃይል ማመንጨት እንደሚጀምር ይጠበቃል። ↘️ ግድቡ ካሉት ተርባይኖች አንዱ 375 ሜጋ ዋት ኃይል ማመንጨት ይጀምራል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በይፋ የግድቡን አንድ ተርባይን ሃይል የማመንጨት ስራ በይፋ ያስጀምራሉ ተብሏል። ↘️ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና የግድቡ ኮንትራክተሮችና ሌሎችም ይህንን መርሃ ግብር ለመከታተል ከትናንት ጀምሮ ጉባ ገብተዋል። 🔥ሙሉ ቪዲዮውን ከቦታው ይመልከቱ 👉 https://vm.tiktok.com/ZMLrjPAXb/
Show all...
ethio_tv on TikTok

#GERD #NILE #ETHIOPIA እንኳን ደስ አለን 🎉🎉🎊💥ግድባችን ሀይል ማመንጨት ጀምሯል😍😍 LIKE

Size of Ethiopia is 1,104,300,000 meter square ለያንዳንዳችን ቢካፈል: 1,104,300,000÷100,000,000= 11.043 ካሬ ይደርሰናል . . . ስለዚህ 11.043 ካሬ ሜትሬን ስጡኝና ተገንጥዬ ለብቻዬ ልኑር, አሁንስ ጭቅጭቁ አስጠላኝ😂😂 Like ማንን ገደለ👍👍😂😂 🇪🇹ኢትዮጵያዊ ቀልዶች only 🎃At @Ethio_keldoch share to ur friends For any comment @Um_the_one •════•••😂🍃🌺🍃😂•••════•
Show all...