cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊ@ Ethiopians and Ethiopia@ Ityophiyaa fi Ityophiyanotaa.

How many person is care about peoples??? ስንቶቻችን ነን ሰለ ሰዎች የምንጨነቀው??? Nama meqa kenyatu dhala namaf yadaa???

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
131
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

🌻🌻💐💐💐🌻🌻 🌻🌺 እንኳን 🌺🌻 🌻🌹አደረሳችሁ🌹🌻 🌻🌻🌾🌾🌾🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌺 መልካም 🌺🌻 🌻🌻 በዓል! 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
Show all...
Report #92 የኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ሁኔታ መግለጫ Status update on #COVID19Ethiopia @MoHE_News @MoHE_News
Show all...
Breaking News | ሰበር መ-ረ-ጃ ፡ አማራ ክልል ከኮሮና ጋር በተያያዘ ከባድ ስህተት ተፈጠረ | ኮሮና መቆጣጠር አልተቻለም እና ሌሎችም ክስተቶች ማስፈንጠሪያውን ተጭነው ይመልከቱ 👇👇👇👇👇 https://youtu.be/RtmVEWAN4mU https://youtu.be/RtmVEWAN4mU
Show all...
Breaking News | ሰበር መ-ረ-ጃ ፡ አማራ ክልል ከባድ ስህተት ተፈጠረ | ኮሮና መቆጣጠር አልተቻለም እና ሌሎችም ክስተቶች

#BreakingNews #Ethiopia #Covid19Ethiopia አማራ ክልል ከባድ ስህተት ተፈጠረ ኮሮና መቆጣጠር አልተቻለም እና ሌሎችም ክስተቶች

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6187 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ ሰባ (170) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2506 ደርሷል፡፡ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ የሶስት ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፏል። የመጀመርያ የ115 ዓመት ወንድ የአዲስ አበባ ነዋሪ፣ ሁለተኛ የ35 ዓመት ወንድ የኦሮሚያ ክልል ነዋሪ እና ሶስተኛ የ84 ዓመት ወንድ የአዲስ አበባ ነዋሪ ሲሆኑ ሁሉም ህይወታቸው አልፎ ለአስክሬን ምርመራ በሆስፒታል በተደረገ ምርምራ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ሰላሳ አምስት (35) ደርሷል፡፡ በህልፈተ ህይወታቸው የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን፡፡ በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት ሃያ ሁለት (22) ሰዎች ከአዲስ አበባ ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 401 ነው። @MoHE_News @MoHE_News
Show all...
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4599 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ ዘጠና (190) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2336 ደርሷል፡፡ ማስተካከያ፦ በትላንትናው ዕለት ሪፖርት በተደረገው የዕለታዊ መግለጫ ቫይረሱ በምርመራ እንድተገኘባቸው ከተገለፁት ሰዎች መካከል አስር (10) ሰዎች ከዚህ ቀደም ሪፖርት ተደርገው በህክምና ማዕከል ውስጥ ያሉ እና ለክትትል ምርመራ የተደረገላቸው መሆናቸውን ከይቅርታ ጋር እንገልፃለን። በመሆኑም በትላንትናው ዕለት ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ ሃያ ስድስት (126) ናቸው። ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ የአምስት ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፏል። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ሰላሳ-ሁለት (32) ደርሷል፡፡ በህልፈተ ህይወታቸው የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን፡፡ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ዝርዝር ሁኔታ እንደሚከለው ቀርቧል፡፡ በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት አስራ ስምንት (18) ሰዎች (11 ከአዲስ አበባ፣5 ከአማራ ክልል እና 2 ከሶማሊ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 379 ነው። @MoHE_News @MoHE_News
Show all...
Watch "Ed-Mubarak. ሂድ ሙባረክ." on YouTube https://youtu.be/D7yeNzI4qag
Show all...
Ed-Mubarak. ሂድ ሙባረክ.

ሂድ ሙባረክ። Ed-Mubarak.

#ታዋቂ መሆን ይፈልጋሉ !!!! #በየትኛውም አቅምና እድሜ እና ሰውነት #ፊልም መስራት ማስታወቅያ መስራት #ክሊፕ መስራት፣ #ፋሽን ሾው ላይ ለመስራት #ሞዴሊግ ላይ ለመስራት #በፎቶ መወዳደር ይፈልጋሉ ? ፎቶ ና ስልክ በመላክ መመዝገብ ትችላላቹ @Tedacastingagent Call. 0915609105
Show all...