en
Feedback
EPS Grade-12

EPS Grade-12

Closed channel

EPS Grade 12 Resource Center

Show more
595
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from N/a
app-asquala.apk1.94 MB

Repost from N/a
app-asquala.apk1.94 MB

Repost from N/a

photo content

photo content

photo content

ማስታወቂያ ለገርጂ፣ ጉለሌና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2014 ዓ.ም የሁለተኛው ኳርተር የትምህርት አገልግሎት ክፍያ የሚከናወነው ከህዳር 27 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ክፍያውን በወቅቱ እንድትከፍሉ እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ.ማ (ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት )

ማስታወቂያ በገርጂና በጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች በ5ኛ፣6ኛ፣7ኛ፣9ኛ፣10ኛ እና 11ኛ ክፍል ልጆቻችሁን በማስተማር ላይ ለምትገኙ ወላጆች በሙሉ በዚህ በያዝነው ዓመት ከዚህ ቀደም እንሰጥ የነበረውን ነገር ግን ለጥቂት አመታት ተቋርጦ የነበረውን የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ለመጀመር እቅድ ይዘናል፡፡ ይሄንኑ አስመልክቶ በት/ቤቶቹ በኩል ልጆቻችሁን ለማስተማር የምትፈልጉ ወላጆች ፍላጐታችሁን እንድታሳውቁን በሚል በልጆቻችሁ በኩል ደብዳቤ ልከን ነበር፡፡ በዚሁ መሠረት በተለያዩ የክፍል ደረጃዎች ልጆች ያላቸው ወላጆች ለማስተማር ፈቃደኝነታቸውን አሳውቀውናል፡፡ ይሁን እንጂ አሁንም ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ ወላጆች ፍላጐታቸውን ያልገለፁልን ስለሆነ ልጆቻችሁን በማጠናከሪያ ትምህርቱ እንዲሳተፉ የምትፈልጉ ከሆነ ከህዳር 6 - ህዳር 9 ቀን 2014 ዓ.ም በየት/ቤቶቹ በመቅረብ ማረጋገጫ እንድትሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ ኆኀተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር (ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)

photo content

photo content

የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ለምትፈተኑ የገርጂ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በሙሉ: የሀገር አቀፍ ፈተና መፈተኛ ካርድ (Admission Card) ስለመጣ ዛሬ ጥቅምት 15 ቀን 2014 ዓ.ም. ከ 8:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ነገ 4:00 ሰዓት ድረስ በትምህርት ቤት በመገኘት አድሚሽን ካርድ ላይ የስም እና የፎቶ ችግር መኖር አለመኖሩን እንድታረጋግጡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ትምህርት ቤቱ

ማስታወቂያ በኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት (ገርጂ ቅርንጫፍ) ለ2014 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ከመዋዕለ ህፃናት እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡፡ የ2014 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ሰኞ ጥቅምት 1 ቀን 2014 ዓ.ም የሚጀመር ስለሆነ አስፈላጊውን የኮቪድ ፕሮቶኮል እና የትምህርት ቤቱን የተማሪዎች የደንብ ልብስ (ዩኒፎርም) በማሟላት በዕለቱ ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በት/ቤት በመገኘት ትምህርታችሁን እንድትጀምሩ እናስታውቃለን። ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት(ገርጂ ቅርንጫፍ)

For all grade 12 students of Ethio-Parents' school(Gerji campus), who are due to take the national exam next month, are kindly request to come and attend the tutorial/ supplementary/ classes the school has prepared for you. Thank you

ቀን፡- 19/11/2013 ዓ.ም ጉዳዩ፡ የሥብሰባ ጥሪን ይመለከታል የኆኅተ ጥበብ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ በ2014 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የሚኖረውን የተማሪዎች የትምህርት አገልግሎት ክፍያ በተመለከተ ከት/ቤቱ የተማሪ ወላጆች ጋር ውይይት ለማድረግ ሐምሌ 18 ቀን 2013 ዓ.ም. ስብሰባ የጠራ ቢሆንም ብዙ ቁጥር ያለው ወላጅ በስብሰባው ላይ ባለመገኘቱ ምክንያት ለሐምሌ 25 ቀን 2013 ዓ.ም. የተላለፈ በመሆኑ በዕለቱ ከጠዋቱ 2፡30 ላይ በት/ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኝተው የስብሰባው ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪያችንን እያስተላለፍን በዕለቱ በሚገኙ ወላጆች ውሳኔ የሚተላለፍ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የት/ቤቱ አስተዳደር

ቀን 17/11/2013 ዓ.ም. የ ኢትዮ-ፓረንትስ (ገርጂ ቅርንጫፍ) ትምህርት ቤት የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የሚሰጠው ማክሰኞ ሐምሌ 20 ቀን 2013 ዓ.ም. ሥለሆነ ወላጆች በዕለቱ ከ ጠዋቱ 2፡ 30 ጀምሮ እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ በትምህርት ቤት በመገኘት የልጆቻቸውን ሪፖርት ካርድ እንዲቀበሉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡

10/11/2013 ዓ.ም. የ ኢትዮ-ፓረንትስ (ገርጂ ቅርንጫፍ) ትምህርት ቤት የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ወረቀት ለተማሪዎች የሚመለሰው ረቡዕ ሐምሌ 14 ቀን 2013 ዓ.ም. ሥለሆነ ተማሪዎች በዕለቱ ተገኝተው ውጤታቸውን እንዲቀበሉ ጥሪያችንን እያስተላለፍን ከውጤት ጋር የተያያዙ ማንኛውም ችግሮችንና ቅሬታዎችን በዕለቱ ብቻ የምናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

2013_AC_Second_semester_Final_Examination_Schedule_for_G_7_to_12.docx0.34 KB

የተማሪዎችን ፈረቃ ይመለከታል.doc0.15 KB

አማርኛ_፲፪ኛ_ክፍል_፣_ምዕራፍ_፱፣_ኅብረተሰብና_ጤና፣_ክፍል_፭፡_ሥነ_ጽሑፍ.ts211.71 MB