595
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
595
ለገርጂ፣ ጉለሌ እና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓርንትስ ት/ቤቶች የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2016 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 06 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 18 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን፡፡
ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር
(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት )
595
ማስታወቂያ
ለገርጂ፣ ጉለሌና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2015 ዓ.ም የአራተኛው ኳርተር የትምህርት አገልግሎት ክፍያ የሚከናወነው ከግንቦት 3/2015ዓ.ም እስከ ግንቦት 17/2015ዓ.ም ድረስ በመሆኑ በወቅቱ እንድትከፍሉ እናሳስባለን፡፡
ኆኅተ ጥበብ አ.ማ
(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት )
595
ለገርጂና ጉለሌ ኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት የተማሪዎች ወላጆች በሙሉ የ2016ዓ.ም የትምህርት ቤት ክፍያ ጭማሪ አስመልክቶ ሚያዝያ 22 ቀን 2015ዓ.ም ተጠርቶ የነበረዉ ስብሰባ ምዕላተ ጉባኤ ሳይሟላ በመቅረቱ ምክንያት ስብሰባዉ ሳይካሄድ ቀርቷል፡፡ በመሆኑም ስብሰባዉን በድጋሚ መጥራት አስፈላጊ ስለሆነ ለሚያዝያ 29 ቀን 2015ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በየት/ቤቶቹ ስብሰባዉን ለማካሄድ ፕሮግራም ተይዟል፡፡ በዚሁ መሰረት ልጆቻችሁን በምታስተምሩበት ት/ቤት በሰዓቱ በመገኘት በስብሰባዉ ላይ እንድትሳተፉ እናሳስባለን፡፡
ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር
(ኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት)
595
ለገርጂ እና ለጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2016 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የትምህርት ቤት ጭማሪን በተመለከተ ሚያዚያ 22 ቀን 2015 ዓ.ም ስብሰባ ለማድረግ ፕሮግራም የተያዘ ስለሆነ ልጆቻችሁ እየተማሩበት በሚገኙት ት/ቤቶች ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በመገኘት በስብሰባው ላይ እንድትሳተፉ ጥሪያችንን በአክብሮት እናስተላልፋለን፡፡ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
595
######################
ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
ነገ አርብ የካቲት 03 ቀን 2015 ዓ.ም በየት/ቤቶቹ አጠቃላይ የመምህራን ስብሰባ ስለሚደረግ ሙሉ ቀን ትምህርት ቤቶቹ ዝግ ሆነው የሚውሉ መሆኑን እናሣስባለን።ኆኀተ ጥ.አ.ማ(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
595
####################
ለኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ተማሪዎች እና ወላጆቸች በሙሉ
የትምህርት ቤታችንን አርማ በመጠቀም የተሳሳተ መረጃ በማህበራዊ አውታሮች ላይ በመሰራጨት ላይ ይገኛል። ይህም መረጃ ፍፁም የተሳሳተ ስለሆነ ተማሪዎቻችን በነገዉ እለት ማለትም ጥር 29/2015 ዓ.ም የት/ቤቱን ዩኒፎርም በአግባቡ ለብሳችሁ በትምህርታችሁ ላይ እንድትገኙ ከወዲሁ አጥብቀን እናሳስባለን።
595
ለገርጂ፣ ጉለሌና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪ ወላጆች በሙሉ በነገው እለት በሚከበረው የከተራ በዓል ምክንያት መንገዶች ስለሚዘጉ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ነገ ይስጥ የነበረው ፈተና ለሰኞ 15-2015 እንዲሁም ስኞ የነበረው ወደ ማክስኞ የተሻገረ መሆኑን እንገልፃለን።
ኆኅተ ጥበብ አ.ማ
(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት )
595
ለገርጂ፤ጉለሌ እና ለጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ ነገ መስከረም 16/2015 ዓ.ም ቀኑን ሙሉ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳስባለን ።ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት
595
####################################################
ለገርጂ፣ ጉለሌ እና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ለ2015ዓ.ም ትምህርት ዘመን እስካሁን ልጆቻችሁን ላላስመዘገባችሁ ወላጆች በሙሉ የምዝገባ ጊዜውን እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2014ዓ.ም ያራዘምን መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ አሁንም የተወሰኑ ወላጆች ልጆቻቸውን እንዳላስመዘገቡ መረዳት ችለናል፡፡ በመሆኑም ለመጨረሻ ጊዜ ምዝገባውን እስከ ነሐሴ 10 ቀን 2014ዓ.ም ደረስ ያራዘምን መሆኑን እያስታወቅን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ያልተመዘገቡ ተማሪዎችን ቦታውን ለአዲስ ተመዝጋቢዎች የምንሰጥ መሆኑን እናሳስባለን፡፡ ይህ ማስታወቂያ ምዝገባውን ዘግይተው የጀመሩትን የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችንም የሚያካትት መሆኑን መግለፅ እንወዳለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር (ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
595
Repost from EPS Grade-4
================================================================
================================================================
================================================================
ለገርጂ፤ጉለሌ እና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ልጆቻችሁን እስካሁን ላላስመዘገባችሁ ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 12 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2014 ዓ/.ም ድረስ መሆኑን ማስታወቃችን ይታወሳል፡፡ ይሁንእንጂ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምዝገባውን ያላከናወናችሁ ወላጆች መኖራችሁን ከየቅርንጫፍ ትምህርትቤቶቹ ከደረሰን መረጃ ማረጋገጥ ችለናል፡፡ በመሆኑም ለመጨረሻ ጊዜ የምዝገባ ጊዜውን እስከ ሀምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን በተባሉት ቀናት ውስጥ እንድታስመዘግቡ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ.ማ(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
595
Repost from EPS Grade-2
ለገርጂ፤ጉለሌ፤ጉርድ ሾላ እና ሐዋሳ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ልጆቻችሁን እስካሁን ላላስመዘገባችሁ ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 12 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2014 ዓ/.ም ድረስ መሆኑን ማስታወቃችን ይታወሳል፡፡ ይሁንእንጂ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምዝገባውን ያላከናወናችሁ ወላጆች መኖራችሁን ከየቅርንጫፍ ትምህርትቤቶቹ ከደረሰን መረጃ ማረጋገጥ ችለናል፡፡ በመሆኑም ለመጨረሻ ጊዜ የምዝገባ ጊዜውን እስከ ሀምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን በተባሉት ቀናት ውስጥ እንድታስመዘግቡ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ.ማ(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
595
ለገርጂ፤ጉለሌ እና ለጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 12 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 19 ቀን 2014 ዓ/.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
