Dr.Haddis
Dr.HaddisAlemayehuSecondarySchool For any comment & Question —> @commentsbot
Show more1 803
Subscribers
+124 hours
+97 days
+6130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
በወረቀት የምትፈተኑ የናቹራል ተማሪዎች ነገ አትመጡም።
Online የምትፈተኑ ብቻ ጧት ሶሻል ሳይንስ
ከሰዓት ናቹራል ሳይንስ ሲሆን
ባለፈው xsetu(ASTU) የሄዳችሁ መገ ወደ ኮሜርስ ሜክሲኮ የተቀየረ መሆኑን እንገልፃለን።በሰዓታችሁ ተገኙ
ፈተናው የሚሰጠው ለሁሉም ተማሪዎች ሲሆን ማህበራዊ ሳይንስ ጠዋት እንዲሁም ተፈጥሮ ሳይንስ ከሰዓት መሆኑን እየገለፅን ባለፈው ASTU የተፈተናችሁ ደግሞ ወደ ኮሜርስ ዮኒቨርስቲ ስለተቀየረ ከጠዋቱ 12 ከዓት ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን።
ለ12ኛ ክፍል ኮሜርስ ለምትፈተኑ ተማሪዎች ነገ ማክሰኞ በቀን 25/10/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ትራንስፖርት ስለተዘጋጀ ት/ቤት እንድትገኙ እያሳሰብን በት/ቤት ውስጥ የምትፈተኑ ደግሞ 1:30 ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን።
ይዛችሁ የምትመጡት፡- አድሚሽን ካርድ፣ ዮኒፎርም፣ መታወቂያ ይዛችሁ መገኘት አለባችሁ
ማሳሰቢያ፡- ፈተናውን ያልተፈተናችሁ ተማሪዎች ማትሪክ ፈተና ላይ እንደማትቀመጡ እናሳስባለን።
ለ12ኛ ክፍል ሶሻል ASTU የምትፈተኑ ተማሪዎች በሙሉ ነገ ቅዳሜ በ12 ሰዓት ትራንስፖርት ስለተዘጋጀ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን።
ይዛችሁ የምትመጡት፡- አድሚሽን ካርድ፣ ዮኒፎርም፣ መታወቂያ ይዛችሁ መገኘት አለባችሁ
ማሳሰቢያ፡- ፈተናውን ያልተፈተናችሁ ተማሪዎች ማትሪክ ፈተና ላይ እንደማትቀመጡ እናሳስባለን።
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ ዓርብ አድሚሽን ካርድ እንድትወስዱ
ጠዋት ከ3:00 - 5: 00 ሰዓት ሶሻል ሳይንስ
ከከሰዓት ከ8:00 - 9:30 ሰዓት ናቹራል ሳይንስ
ነገ በብቻ ነው የሚሰጠው
ለ12ኛ ክፍል ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ
ሁላችሁም በበይነ መረብ የምትፈተኑ ሲሆን ነገር ግን ከትምህርት ቤት ውጭ ምትፈተኑ ስላላችሁ ሰማችሁን ከስር አረጋግጡ፡፡
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.