en
Feedback
Wachemo University-WCU

Wachemo University-WCU

Open in Telegram

Wachemo University Official Page

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Wachemo University-WCU

Channel Wachemo University-WCU (@wcuniversity) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 13 881 subscribers, ranking 14 386 in the Education category and 2 468 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 13 881 subscribers.

According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 174 over the last 30 days and by 5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 36.96%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 14.57% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 131 views. Within the first day, a publication typically gains 2 022 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 10.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Wachemo University Official Page

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

13 881
Subscribers
+524 hours
+747 days
+17430 days
Posts Archive
#AAU_UAT_Exam Schedule: ከነገ ጰጉሜ 2/2018 ዓ.ም ጰጉሜ 2/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጰጉሜ 2/2018 ዓ.ም ከቀኑ 4፡30 እስከ 8፡00 ሰዓት ፈተና ይካሄዳል። ስለዚ
#AAU_UAT_Exam Schedule: ከነገ ጰጉሜ 2/2018 ዓ.ም ጰጉሜ 2/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጰጉሜ 2/2018 ዓ.ም ከቀኑ 4፡30 እስከ 8፡00 ሰዓት ፈተና ይካሄዳል። ስለዚህ በተወሰነው ሰዓት የሚፈተኑ ተፈታኞች እንድትገኙ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ፡ 1. በፈተናው ዕለት የሞባይል ስልኮችን እና ማንኛውንም እሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን ይዞ ወደ ፈተና ጣቢያ መግባት የተከለከለ ነው፡፡ በፈተና ወቅት ያልተገባ ተግባር መፈፀም በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡ 2. የሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና አድሚሽን ካርድ ( ወይም መታወቂያ ) እና የምዝገባ ማረጋገጫኮፒመያዝይጠበቅባቸዋል፡፡ Let Your Light Shine in the Society!

#NGAT ተፈታኞች የፈተና ቀን፣ ሰዓት እንዲሁም የመፈተኛ ብሎኮች ከታች ባለው ሊንክ በመጫን ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። Let Your Light Shine in the Society! https://link.camscanner.com/7D1Uncem7F https://link.camscanner.com/48Lon4b6TM

photo content
+8

NGAT Candidates List
+9
NGAT Candidates List

#Job_Vacancy/#የስራ_ቅጥር_ማስታወቂያ Let Your Light Shine in the Society!
+5
#Job_Vacancy/#የስራ_ቅጥር_ማስታወቂያ Let Your Light Shine in the Society!

photo content
+3

#NGAT_Registration_Extended የተከበራችሁ ዉድ የሁለተኛ ድግሪ አመልካቾች የNGAT መመዝገቢያ ቀን እስከ ራቡዕ መራዘሙንና የመፈተኛ ቦታ/ዩኒቨርሲቲ መቀየር ለምትፈልጉ እስከዛው ቀን የሚቻል መሆኑን ተገልጿል። የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ረቡዕ ሐምሌ 29/2018 ዓ.ም ተራዝሟል። የመመዝገቢያ ሊንክ 👇 https://ngat.ethernet.edu.et ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ የግድ ያስፈልጋል፡፡ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር ሲሆን፤ በምዝገባ ወቅት በቴሌብር በኩል መክፈል ይጠበቅባችኋል። ምዝገባው በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል። የፈተና መስጫ ጊዜው በቀጣይ እንደሚገለፅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡

''ተስፋን እንትከል'' በሚል መርህ ቃል በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ የምናኖርበት መርሃ ግብር ነገ ረቡዕ ሐምሌ 22/2018 ዓ/ም ጠዋት 3:00 ላይ በዋናው ግቢ የምርምር ማዕከል እ
+2
''ተስፋን እንትከል'' በሚል መርህ ቃል በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ የምናኖርበት መርሃ ግብር ነገ ረቡዕ ሐምሌ 22/2018 ዓ/ም ጠዋት 3:00 ላይ በዋናው ግቢ የምርምር ማዕከል እንገናኝ! መላው የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብ ኑ አብረን እንትከል ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን! ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ብርሃናችሁ በማህበረሰቡ ውስጥ ይብራ!

photo content
+4

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+7

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ 6ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል። *///** ዋዩ፤ ሐምሌ 13/ 2018 ዓ.ም (ሕ.ዓ.ግ) በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የ1
+9
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ 6ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል። *///** ዋዩ፤ ሐምሌ 13/ 2018 ዓ.ም (ሕ.ዓ.ግ) በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ተፈታኞች በመግባት ላይ ይገኛሉ። በዚህም በቀጣይ የ6ኛው ዙር የማህበራዊ ሳይንስ የኦንላይን ተፈታኝ ተማሪዎች ከሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ መፈተን የሚጀምሩ ይሆናል። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት! ብርሃናችሁ በማኅበረሰቡ ውስጥ ይብራ! Let Your Light Shine in the Society! ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፦ • ድረ ገጽ፦ www.wcu.edu.et • ፌስቡክ፦ Wachemo University-WCU • የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Wachemo_University_WCU

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በንግስት እሌኒ መሐመድ መታሰቢያ ኮምፕር ሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ እያደረጉ ነው ዋዩ፤ ሐምሌ 15/ 2018 ዓ.ም (ሕ.ዓ.ግ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በሆስፒታሉ በነበራቸው ቆይታ ወላድ እናቶችን ጠይቀዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በሆስፒታሉ በልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች እየተሰጠ ያለውን የአገል ግሎት አሰጣጥ ተመልክተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ተቋማትን የፍራፍሬ ማዕከል ለማድረግ በተቀረጸው ኢኒሼቲቭ በሆስፒታሉ በተዘጋጀ ስፍራ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት! ብርሃናችሁ በማኅበረሰቡ ውስጥ ይብራ! Let Your Light Shine in the Society! ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፦ • ድረ ገጽ፦ www.wcu.edu.et • ፌስቡክ፦ Wachemo University-WCU • የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Wachemo_University_WCU

photo content
+5

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የ3ኛ ዙር ተፈታኞችን ተቀብሎ አጠቃላይ ገለፃ አደረገ፡፡ ዋዩ፤ ሰኔ 30/ 2018 ዓ.ም (ሕ.ዓ.ግ) በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የሚሰጠውን ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በዩኒቨርሲቲው በበየነ-መረብ (Online) እና በወረቀት ለሚፈተኑ ተፈታኞች ከትናንትና ከሰዓት ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲው ገብተዋል። ለተፈታኞቹ ዛሬ ከጠዋትና ከሰዓት በዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አዳራሽ ስለፈተና አወሳሰድና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ አጠቃላይ ገለፃ ተሰጥቷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የየዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ፕሮግራሞች ዳይሬክተርና የ12ኛ ክፍል ፈተና ጉዳይ አስተባባሪ የሆኑት ዶ/ር ሙላቱ ኦሴ እንደገለፁት፥ ተማሪዎች ለደረሱበት የትምህርት ደረጃ የብዙ ሰው አሻራ መኖሩን በጥልቀት በመገንዘብ የተሻለ ውጤት እንዲሠራ መልዕክት አስተላልፈዋል። የተማሪዎች መሠረታዊ አገልግሎት የተማሪዎች ስብዕና ግንባታ ምክትል ዲን የሆኑት ዶ/ር ዳንኤል ሀንድኖ በበኩላቸው፣ ተፈታኞች በፍጹም ዲስፕሊን፣ የዩኒቨርሲቲውን ንብረት በአግባቡ መጠቀምና የመጡበትን ዓላማ ለማሳካት መትጋት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት! ብርሃናችሁ በማኅበረሰቡ ውስጥ ይብራ! Let Your Light Shine in the Society! ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፦ • ድረ ገጽ፦ www.wcu.edu.et • ፌስቡክ፦ Wachemo University-WCU • የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Wachemo_University_WCU