cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

አናሲሞስ ⓄⓃⒺⓈⒾⓂⓊⓈ

“አስቀድሞ ስላልጠቀመህ፥ አሁን ግን ለእኔም ለአንተም ስለሚጠቅም በእስራቴ ስለ ወለድሁት ስለ ልጄ ስለ አናሲሞስ እለምንሃለሁ።” — ፊልሞና 1፥10-11 Channel creator @abnii

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
178
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Repost from IN christ
I'm on Instagram as @abenezeretage. Install the app to follow my photos and videos. https://www.instagram.com/invites/contact/?i=14bthgjzuvjvy&utm_content=cregjnr
Show all...

Create an account or log in to Instagram - A simple, fun & creative way to capture, edit & share photos, videos & messages with friends & family.

. ልስማህ AREAL REVIVAL MINISTRY sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ ማርከን ዜማ @Markenzema_bot@Markengeta ◁ ▷ @Markengeta ◁ △Join Us△
Show all...
new_amharic_protestant_gospel_song_by_AREAL_REVIVAL_MIN_CakK7SkcXYA.m4a6.27 MB
06:40
Video unavailableShow in Telegram
. ልስማህ AREAL REVIVAL MINISTRY sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ ማርከን ዜማ @Markenzema_bot@Markengeta ◁ ▷ @Markengeta ◁ △Join Us△
Show all...
new_amharic_protestant_gospel_song_by_AREAL_REVIVAL_MIN_CakK7SkcXYA.mp431.60 MB
አስቾካ ጥር ፦ኑ እንለወጥ ኑ እንለወጥ ✍ ሁሉንም ነገር ጥለህ ሳይሆን ትተህ ጌታን ተከተል። ✍ሰው ስትፈርስ እንጅ ስትገነባ አያወጣም ። ✍ ስጋራ ለማጨስ ብር የምሰጡህ ፀጉርህን ልትስተካከል ባካና አይሰጡህም። ✍ስትቆም እንጅ ስትሄድ አያወጣም። ✍ፍጠን ከምልህ ሰው ይልቅ የት ለመድረስ ነው ;ለጅ ብሮጥ አባቱን አይቀድምም የመልህ ሰው ይበዛል ። ✍መተረት ይቀናቸዋል ለኛ ሀገር ሰዎች ለውጥን ከማበረታታት። ✍ ስጋራ ለማጨስ ብር የምሰጡህ ፀጉርህን ልትስተካከል ባካና አይሰጡህም። ✍ ለውጥ ምርጫ ነው። ኑ ተለውጠን ለአለም የምስራቹን እናብስር፦ክርስቶስን እንግለጥ። ✍ ለመኖር ብላችሁ ብቻ አትኑሩ በእናንተ ኑሮ ወስጥ ብዙ ነሮዎችን ለማኖር ነሩ ፦ ስለዝህ እንለወጥ ። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 👇👇👇 share..forward..join @ServantZesha @ServantZesha @ServantZesha @ServantZesha
Show all...
✍ህልሙ ጋ በፍጹም መድረስ የማይችል ሰው ብኖር ፦በህይወቱ ለይ ለተፈፀሙ ነገሮች በጠቅላላ ሀላፊነቱን እራሱ ከመውሰድ ይልቅ በሌሎች ሰዎች ላይ የምያሳቢብ :ለእራሱ excuse የምሰጥ ሰው ነው። ✍በመኖር ውስጥ የመኖር ሁሉ አናሳነት ለራስ ብቻ መኖር ነው። ✍በእናንተ ኑሮ ወስጥ የምኖሩ ሌሎች ኑሮዎች ካሉ ነሮአቹ የተሰካ ነው። ✍የአንድ ሰው ልጅ ትልቁ ለውጥ በራሱ ላይ የምያደርገው ለውጥ ነው። ✍የማንፈልገውን የኛን ማንነት ለመለወጥ ፈልገን ለሜለወጥ የምናስብበት ጊዜ ዘመን እስኪለወጥ ጠብቀን መሆን የለበትም። ✍እናንተ እስክትለወጡ ነው የህይወታችሁ ለውጥ የምጠብቀው ። ✍እያንዳንዱ ነገራችን የኛነታችን መሳያ ነው። ✍የህይወታችንን ለውጥ አጃችንን አጣምረን የሆነ ምታት እስኪፈጠር መጠበቅ የለብንም። ✍ካላችሁበት ውስብስብ ነገሮች መውጣት የምትችሉት ጓደኞቻችሁ ስለወጡ ሳይሆን እራሳችሁ ስትለወጡ ብቻ ነው። ✍ ለውጥ ምርጫ ነው(እንደፈለጉ ለመሆን መምረጥ ቁልፍ ነው) ✍ መለወጥን ይምረጡ ይወስኑ!ይቁረጡ! ከርስቶስን ይምሰሉ። 👇👇 👇 👇 @ServantZesha @ServantZesha
Show all...
✍የኃጢአተኞች ወዳጅ *********** ❝ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል ፤ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።❞ — ሮሜ 3 ፥ 23-24 እና ታዲያ........ ✍እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ የወደደው ማንን ነው? ♥ኃጢአት በመስራታቸው የእግዚአብሔር ክብር የጎደላቸውን በሙሉ!! ✍መልአክት የምስራች ለማን ተናገሩ? ♥ለኃጢአተኞች!! ✍ኢየሱስ ለምን ተወለደ? ♥ኃጢአተኞችን ለማዳን!! ✍ኢየሱስ ስለምን ቆሰለ? ♥ስለኃጢአተኞች መተላለፍ!! ✍ኢየሱስ ስለምን ደቀቀ? ♥ስለበደለኞች በደል!! ✍ኢየሱስ ለምን የተናቀ ሆነ? ♥ኃጢአተኞችን ወዶ!! ✍ኢየሱስ ለምን ደዌን የሚያውቅ የህማም ሰው ሆነ? ♥ኃጢአተኞችን ወዶ!! ✍ኢየሱስ የማንን ደዌ ተቀበለ? ♥የኃጢአተኞችን!! ✍የማንን ሕመም ተሸከመ? ♥የኃጢአተኞችን!! ✍እግዚአብሔር የማንን በደል በኢየሱስ ላይ አኖረ? ♥የኃጢአተኞችን!! ✍ኢየሱስ ስለማን ተሰቃየ?ስለማን ተጨነቀ? ♥ስለኃጢአተኞች!! ✍ኢየሱስ ስለማን በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ? ♥ስለኃጢአተኞች!! ✍ኢየሱስ ስለ ማን ማለደ? ♥ስለኃጢአተኞች!! ✍ኢየሱስ ማንን አጸደቀ? ♥ኃጢአተኞችን!! ✍ኢየሱስ ስለማን ሲል የአዲስ ኪዳን ደሙን አፈሰሰ? ♥ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ!! ✍እግዚአብሔር አለምን እንዴት ወደደ? ♥አንድያ ልጁን እስኪሰጥ!! ✍እነዚህ የተወደዱ ኃጢአተኞች እንዴት ይጸድቃሉ? ♥❝በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል #እንዲያው_በጸጋው ይጸድቃሉ።❞ — ሮሜ 3 ፥ 24 ♥እንዲሁ ወዶናል♥እንዲያው አጽድቆናል♥ሀ♥ሌ♥ሉ♥ያ♥!! ✍ኢየሱስ ሀጢአተኞች ሳለን ወደደን እንጂ አፅድቆ አልወደደንም! 👇👇👇👇👇👇👇 👇👇👇👇👇👇👇 @ServantZesha @ServantZesha @ServantZesha
Show all...
እነርሱ የወደዱህ በምክንያት ነው! ዝነኛ ሰው ደስ የሚላቸው ሰዎች ዝናህን አይተው(ሰምተው) ይወደሃል፤ ፀባይህ ደስ የሚላቸው ፀባይህን፡ መልክህ ደስ የሚላቸው መልክህን አይተው ይወዱሃል። "አፈቅርሃለው" ሊሉህም ይችላሉ። እናትህ እንኳን በጣም የምትወድህ ከሆነ እንደዛ የወደደችህ ስለወለደችህ ነው። ወይም ደግሞ ብዙ ጊዜ አብረሃት ስለምታሳልፍ ይሆናል። ነገር ግን ከሁሉም ወዳጆችና አፍቃሪዎች የተለየ ፍቅር ያለውን አፍቃሪ ልንገርህ ስለወለደኝ የወደደኝ ሳይሆን ስለወደደኝ የወለደኝ ጌታ አለ። ✍️እንዳንተው የራሱ የሆነ ብዙ ደካማ ጎን ያለው ሰው እንኳን አንተ ካሉብህ ብዙ ደካማ ጎኖች አንዷን ሲያውቅ ይርቅሃል። ያንተ "ጓደኛ፣ ወዳጅ፣ እህት፣ ወንድም፣ እናት፣ አባት…" ተብሎ መጠራት ያሳፍረዋል። ነገር ግን ምንም አይነት ደካማ ጎን የሌለው ፍፁም ንፁህ የሆነው አምላክ አንተ እንኳን በቅጡ ማታውቀውን የውስጥ ድካምህን ሳይቀር እያወቀ "ልጄ ነው!" ብሎ እጅህን ይዞ ለአለም ማሳየት ያስደስተዋል። ✍️እናፈቅርሻለን የሚሉሽ ሁሉ ያፈቀሩሽ የሆነ ነገርሽን አይተው ነው። ባትፈጠሪ አላፈቀሩሽም። እርሱ ግን የሚታይ ነገር የሌለው ሙት በነበርሽ ሰዓት ወዶሻል። ሊጠቀምሽ ሳይሆን ሊጠቅምሽ ሊያተርፍብሽ ሳይሆን ሊያተርፍሽ ሊያጎሳቁልሽ ሳይሆን ሊያሳርፍሽ አፍቅሮሻል። …ከሞተልን በላይ ማንም አይወደንም!!! ®© 🎤.join Join👇👇👇 join #forward @ServantZesha @ServantZesha @ServantZesha @ServantZesha 👆👆👆👆👆
Show all...
አድስ መንፈሳዊ ቻናል ይዘንላችሁ መጣን: መንፈሳዊ ትምህርቶች እንዳያመልጦት ይቀላቀሉን👇 join 👇
Show all...
@የቃሉ ደጅ
@የክብር ዴመና
@መንፈስ ቅዱስ
@መንፈሳዊ ውልደተት
@መንፈሳዊ እድገት
@መንፈሳዊ ብስለት
@ለምን የተሰኘው pro
@ለምን አንባረክም
@ለምን አንቀባም
@ለምን ..ለምን..
@ብሉይ ክዳን
@እስራኤል
@ከነዓን
@አድስ ክዳን
@በጌታ ያመነ ሁሉ
@አድስቱ እየሩሳሌም
@ዝማሬዎች
@ግጥም
@መንፈሳዊ ዜና
@ወንጌል
@ወንጌል
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.