cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking ÂŤAccept allÂť, you agree to the use of cookies.

avatar

Meles zenawi foundation

🇪🇹addis abeba,Ethiopia ለበለጠ መረጃ:- 📞 011 515 9850 ይደውሉ 📩 @Uvktdv

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
335
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ኮቪድ-19 በሩስያ ፦ ሩስያ ውስጥ በኮቪድ-19 ሳቢያ የሚሞቱ ሰዎችና በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ፤ የቫይረሱ ስርጭትም እየተባባሰ ነው። ዛሬ ብቻ ሦስት መቶ ሃያ (320) ሰዎች በኮቪድ-19 ሳቢያ ሞተዋል። ወረርሽኙ ሃገሪቱ ውስጥ ከገባ ወዲህ በአንድ ቀን የተመዘገበ ትልቁ ቁጥር መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም በዛሬው ዕለት 16,550 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። ከነገ ረቡዕ ጀምሮ ፦ - ሰው በሚበዛባቸው ስፍራዎች ፣ - በህዝብ ማጓጓዣዎች፣ - በታክሲዎች እንዲሁም በፎቅ መውጫ ኤሌቪተሮች ውስጥ በጭንብል ፊትን መሸፈን ግዴታ መሆኑ ታውጇል። ከዚህም ሌላ ምግብ ቤቶች እና ቡና ቤቶች ከማታው አምስት እስከ ንጋቱ አስራ ሁለት ሰዓት እንዲዘጉ ታዟል። (VOA)
Show all...
❤ 10
💬
ጃዋር ሲከበብ ሰልፍ ይወጣል ተቃውሞ ይቀጣጠላል ፤ አብን ሲከበብ ተቃውሞ ሰልፍ ይቀራል ወደ ቤት ይገባል። #ልዩነት ተቀባይነት የሌለው ድርጅት😊 ደሞ አማሮች አምፁ አላልኩም! ያልተፈቀደ ሰልፍ ላይ መሄድ አደጋው ለራሳችሁ ነውና ይቅርባችሁ ህይወታችሁንም አደጋ ላይ አትጣሉ! እንደድሮ ህወሓት በ Sniper አስገደለን ምናምን ምትሉበት ሰበብ የለም!
Show all...
❤ 2
💬
የተለያዩ የonline ስራ እየሰሩ ትርፋማ መሆን ከፈለጉ እንሆ 👇 @Moneyworkhardbot
Show all...
❤ 1
💬
ዶናልድ ትራምፕ ? ፕሬዜዳንት ትራምፕ: "ስምምነት እንዲደርሱ አድርጌ ነበር። ኢትዮጵያ ግን ስምምነቱን ጥላ ወጣች። ያን ግን ማድረግ አልነበረባቸውም። ትልቅ ስህተት ነው የሰሩት። በዚህም ብዙ እርዳታ አቋርጠንባቸዋል። ለስምምነቱ ተገዢ እስካልሆኑ ድረስ ያን ገንዘብ መቼም አያገኙትም። ውሃ ወደ ናይል ወንዝ እንዳይፈስ የሚያቆም ግድብ ገነቡ፤ ግብጽ በዚህ ብትበሳጭ መኮነን የለባትም። እንዴት እየሆነ ነው? ምን ያውቃሉ?" የሱዳን ጠ/ሚር አብዱል ሃምዶክ : "ሁሉንም ሊጠቅም የሚችል ሁሉን አካታች ስምምነት በቅርቡ እንደርሳለን ብለን እናስባለን" ፕሬዜዳንት ትራምፕ: "እንደዛ ሊሆን አይችልም ምክንያቱም ስምምቱን አፍርሰዋል። ይህን ደግሞ ከፍተኛ አጣብቂኝ ፈጥሯል። ግብጽ በዚህ ሁኔታ መኖር አትችልም። ልታፈነዳው [ግብጽ] ትችላለች፤ ደግሜ እናገራለሁ ግብጽ ግድቡን ታፈነዳዋለች" (BBC) @tigraytoday24
Show all...
የትግራይ ክለቦች እና አትሌቶች መንግስት የመለሳቸው ለትግራይ ህዝብ አስቦ ነው የሚል የጅል ቀልድ ቢጤ ነገር በውስጥ መስመር ደረሰኝ.... FIFA'ን አስቦ እንጂ አሁን ማን ይሙት ለትግራይ አስቦ ነው?😂 ክለቦቹ በ ፖለቲካ ምክንያት ቢታገዱ ኖሮ ሚከሰተውን ልንገራችሁ... -ብሄራዊ ቡድኑ ይሁን ክለቦች በአለም አቀፍና በአፍሪካ መድረክ አይካተቱም ነበር! -በማንኛውም አትሌቲክስ መስክ ኢትዮጵያ አንዳትሳተፍ ትከለከል ነበር -ከዛ አሁን ህዝቤ በ DSTV ይታያል ብሎ ሰፍ ያለለት ነገርም መና ይቀር ነበር! አዙረው እንኳን ማያስቡ ፍጥረታት! ደጋፊያቸውም ያው ነው ለነገሩ
Show all...
❤ 3
💬
"የአብይ አህመድ ህገ ወጡ አምባገነናዊ ቡድን ከአለምአቀፍ ለጋሽ አገሮች ለትግራይ ገበሬዎችን ሲሰጥ የቆየው የሴፍቲ ኔት እርዳታ ከለከለ" የትግራይ ግበርናና የገጠር ልማት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር አትንኩት መዝገቦ የትግራይ ግበርናና የገጠር ልማት ቢሮ ሀላፊ ጓድ ዶ/ር አትንኩት መዝገቦ የአብይ አህመድ ህገ ወጡ አምባገነናዊ ቡድን ከአለምአቀፍ ለጋሽ አገሮች ለትግራይ ገበሬዎችን ሲሰጥ የቆየው የሴፍቲ ኔት እርዳታ እንደከለከለ ገልፀዋል። ዶ/ር አትንኩት የአብይ አህመድ ህገ ወጡ ቡድን ከአለምአቀፍ ለጋሽ አገሮች #ለገበሬዎችን ሲሰጥ የቆየው የሴፍቲ ኔት ፕሮግራም እርዳታ የሚውለው ገንዘብ ጥቅምት 10/2013 ዓ/ም ለሁሉም ክልሎች የላከ ሲሆን ወደ ትግራይ ይላክ የነበረው የሁለት ወር በጀት (285 ሚልዮን ብር) እንደከለከለ ገልፀዋል። ይህንን ህገ ወጡ ቡድን በትግራይ ገበሬዎች ስም ከለጋሽ አለምአቀፍ አገሮች የመጣው እርዳታ ማስቀርት የሚችልበት አቅም የለውም ያለው ዶ/ር አትንኩት ቢችል ኖሮ ተግባሩ በትግራይ ህዝብ ላይ ሊፈርደው የሚችል ፍርድ የትላይ እንደደረሰ ግን አመላካች ነው ብለዋል። በመሆኑም የኢትዮጵያ ህዝብ የዚሁ ህገ ወጡ ቡድን በትግራይ ህዝብ ላይ እየተከተለው ያለው አካሄድ የጥፋት መንገድ እንደሆነ ሊገነዘብልን ይገባል። የትግራይ ህዝብ ደሞ ይህንኑ ህገ ወጡ ቡድን ቢችል ምን ሊፈርድ እንደሚችል በመረዳት እንደወትረው ሁሉ ትግሉ ማጠናከር አለበት ብለዋል። የዶ/ር አትንኩት መዝገቦ የትግራይ ጠላቶች ትግራይ ከፌደራል በጀት ብትከለከል፣ እርዳታ ቢቆረጥባት፣ መንገድ ቢዘጉባት ተርባ የምትሞት ይመስላቸዋል። በተለይ በግብርናው ዘርፍ ትግራይ ራስዋ አትችልም፤ የሚል እጅግኑ የተሳሳተ አረዳድ አላቸው። ትግራይ ግን ለሌላውም ትተርፋለች እንጂ፣ ራስዋን ትችላለች ወይ? የሚል ጥያቄ መጠየቅ የለበትም። ግብርናችንም የውስጥ ፍጆታችንና የአለም ገበያ ግምት ያስገባ እንዲሆን አድርገነዋል፤ ብለዋል። TPLF official Page
Show all...
❤ 1
💬
"ደብሪፅ የ 70 እንደርታ አጥቂ ነው እንዴ?" ያለው part ተመችቶኛል..
Show all...
የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦ • የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,333 • በቫይረሱ የተያዙ - 628 • ህይወታቸው ያለፈ - 13 • ከበሽታው ያገገሙ - 868 በአጠቃላይ በሀገራችን 91,118 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,384 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 44,506 ከበሽታው አገግመዋል። 303 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል። @tigraytoday24
Show all...
Show all...
#ዕለታዊ #ዜና ምስ ዝርዝር ትሕዝትኡ #ትግራይ ቱደይ #ጥቅምቲ 11/2013 ዓ.ም #Tigray_Today_News #October 21/2020

| Subscribe Tigray Today for update info. | Copyright: ŠTigray Today 2020 | Any unauthorized use, copy or distribution is strictly prohibited.|

Breaking; የፌደራል ስፖርት ኮሚሽን "የኢ*ዮጵያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ" እንዲያስፈፅሙ የኢ*ዮጵያ ኦሎምፒክ እና ፓራሊምፒክ ኮሚቴን እንዲሁም እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጨምሮ ለ20 ፌዴሬሽኖች እና 8 አሶሴሽኖች በ09 ጥቅምት 2013 ዓም ደብዳቤ ልኳል። በዚሁ መሰረት የትግራይ ክለቦች በኢ*ዮጵያ ፕረሜይር-ሊግን ጨምሮ በኢ*ዮጵያ በሚካሄዱ የስፖርት መድረኮች ላይ አይሳተፉም ማለት ነው። --- "ይተገብሩታል ወይ?" የሚለው አብረን እናየዋለን። ለዉሳኔው ግን እጅግ በጣም እናመሰግናለን። ትግራይ ሃገር እያ!! --- (በፌደራል ተቋማት ይተገበራል እየተባለ ያለው ባለ 4 ገፅ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዉሳኔ ኮሜንት ላይ ኣለ) @tigraytoday24
Show all...