cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ግጥም በአፍቃሪው

WELL COME!!! 💥➡የተመረጡ...⬅💥 🌟ወቅታዊ መረጃዎች💯 🌟🤡አዝናኝ ✔ቀልዶች 😂 ✔ቪዲዎች😄 ✔ጽሁፎች✍ ..........ያገኛሉ..... 🚫ብልግና❌❗️‼️ 🚫ያልተጣራ መረጃ❌❗️ ‼️ ¤ለማንኛውም አስተያየት @fishos & @Agarenafkesgne ስለተቀላቀሉን እናመሰግናለን 😘😘 @NahJd

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
150
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ፍትወቴ ሲገነፍል ፥ በጭኖችሽ ስትገሪልኝ፣ ጦር ዘምቼ ስቆስልብሽ ፥ ማር ለውሰሽ አስረሽልኝ፣ አመታትን አስቆጥረን ፥ ስሞትልሽ ስትኖሪልኝ፣ አሁን ሆዴ ቆሰለልሽ ፥ እንዴት ብለሽ ታክሚልኝ?
Show all...
፨፨፨፨፨፨፨፨፨አርማጌዶን፨፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ የኢሉሚናቲ ታሪክ ኢሉሚናቲ ( Illuminati ) "ኢሉሚናቲ" በቀጥተኛ ፍቺው #illuminatus ከሚለው የላቲን ቃል የበዛ ሲሆን ትርጓሜውም "የበራላቸው" እንደማለት ነው ። በኢሉሚናቲዎች አስተሳሰብ አዳም የሞት ሞት ያስገኘችውን እፀ በለስ ሲበላ ጥበብ እንደተገለፀለት ያምናሉ ። የኢሉሚናቲ አመሰራረት ኢሉሚናቲ በጀርመን #Bavaria በግንቦት ፩ በ1771 እ.ኤ.አ የተመሰረተ ህቡዕ ድርጅት ነው ( Secret Society )። መስራቹም #Adam_Weshapt የሚባል ሰው ነበር ። ⚠️ ኢሉሚናቲ ብቸኛው የሰይጣን መመለኪያ ወይም አላማ ማስፈፀሚያ አይደለም በየጊዜው ብዙ ተነስተዋል አሉም ! አርማጌዶን የኢሉሚናቲ ተልዕኮ ኢሉሚናቲዎች ዋነኛ አላማቸው አድርገው እየተንቀሳቀሱ ያሉት የሰው ልጅ እግዚአብሔርን እንዲክድ እና የሰይጣን አንድ የዓለም መንግስት ምስረታን ለማጧጧፍ ነው ይህንንም ለማድረግ የአለማችን ተፅእኖ ፈጣሪ የሆኑ የነርሱ አባላትን በየቦታው በማሰማራት 📌 የአለምን ህዝብ ቁጥር መቀነስ 📌 የአስተሳሰብ አጠባ ( Mind washing )ጨ 📌 የአዕምሮ ቁጥጥር ( Mind controlling ) 📌 የአዲሱ የአለም መንግስት ( New World Order ) ⚠️ የአለምን ህዝብ ቁጥር መቀነስ ይህ አጀንዳ ከአንደኛው የአለም ጦርነት ጀምሮ በመተግበር ላይ ያለ ስልት ነው ። ኢሉሚናቲዎች የአለም ህዝብ መብዛትን አይፈልጉትም ለዚህም አላማቸው ማስፈፀሚያ እንዲሆኑ 📌 ወረርሽኝ በየጊዜው የማስነሳት ስራ ፣ 📌 በክትባት እና በመድሀኒት ህፃናትን መመረዝ ፣ 📌 በየጊዜው አሸባሪ ድርጅቶችን በመፍጠር እና መሳሪያ በማስታጠቅ ፣ 📌 የእርስበርስ ጦርነቶች በየቦታው መለኮስ፣ 📌 የጦር መሳሪያ ማምረቻ እና መሸጫ በማቋቋም ፣ 📌 እንዲሁም በተለያዩ የቴክኖሎጂና ውጤቶች በመጠቀም ነው ። ወረርሽኝ በየጊዜው በየቦታው በእነዚህ ሰዎች አማካኝነት ተሰራጭቷል እንደ ኢቦላ ፣ ዚካ ፣ ኤድስ እንዲሁም ሰሞኑን እየተራገበለት ያለው የኮሮና ቫይረስ ይገኙበታል ። እነዚህ ሰዎች በሽታዎች የሚፈጠሩት የህዝቡን ቁጥር ለመቀነስ በሚል ብቻ አይደለም #problem #Reaction #Solution የሚባልረ ፍልስፍና አላቸው ይህም ማለት በብዛት በሽታዎች የሚፈጠሩት አንድ አላማ ሲኖራቸው ነው ማለት ነው ለምሳሌ ያህል በቅርቡ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ብዙ ችግር እና ማስፈራሪያ ሰዎች ላይ በማድረሱ ምክንያት መሠሪው ቢልጌትስ አጋጣሚውን በመጠቀም የዲጂታል ሰርተፊኬት ወይም ዲጂታል "አይዲ" በሚል ሰበብ የአውሬው ምልክት የሆነውን #Microchip እንድንቀበል የተለያዩ ሀሳቦች እየሰነዘረ ይገኛል ። ይህ ለነሱ መፍትሔ ብለው የሚያቀርቡት ሀሳብ በሽታው ካደረሰው ጉዳት በላይ ለነርሱ ጥቅም አለው ። በተጨማሪም አንድ ምሳሌ ልጥቀስላችሁ በሽታዎችን በተለያዩ ቦታዎች በማሰራጨት አለምን ሊያገለግል የሚችል ተቋም በሚል #World_Health_Organization (WHO ) ተመሰረተ በዚህ ድርጅት በኩልም ክትባት እና መድሀኒት በሚል የአለማችንን ህዝብ የመመረዝ ስራኸ እየሰሩ ይገኛሉ በክትባት እና በመድሀኒት ሰዎችን የመመረዝ ስራ ይህም ስራ ከቀደመው ጋር የሚመሳሰል ቢሆንም ዋናው አላማው የማያስብ እና ያልቸሟላ እንዲሁም ተፈጥሯዊ የበሽታ መከላከል አቅሙን ያጣ ትውልድ በመፍጠር ቀላል በሽታዎች እንኳን ፋታ ሳይሰጡት የሚሞት ትውልድ መፍጠር አላማን ያነገበ ነው ። በሆነ ጊዜ ቢልጌትስ ልጆቹን ለምን እንዳላስከተባቸው በተጠየቀ ጊዜ እንዲህ ነበር ያለው " ልጆቼ ጤነኛ እስከሆኑ ድረስ ለምን ይከተባሉ ነበር ያለው " እንግዲህ ፈጣሪ የርሱን ልጆች ብቻ ጤነኛ አርጎ አልፈጠረም ! በየጊዜው እና በየቦታው አሸባሪ ቡድኖች በሚል ሽፋን ድርጅቶችን በማቋቋም እልቂት እንዲፈጠር ማረግ ሌላው መንገድ ነው ። በአሁን ጊዜ በየሚዲያው የሚነገሩት አሸባሪ ድርጅቶች የተመሰረቱት በራሳቸው ነው መመስረቱን ተዉት እና የጦር መሳሪያ ከማን እንደሚገዙ ወይም እንደሚታጠቁ ማየት በቂ ነው ። የእርስበርስ ጦርነቶች በብዙ ሀገራት ተፈጥረዋል Join 👍 @Tofunjoinit
Show all...
✦ ሁሉም ኢትዮጵያዊ አቅልሎ ያየው፤ነገር ግን እጅግ ከባድና ትኩረት ልንሰጠው የሚገባን ነጥብ ነበር፡፡ኢትዮጵያን አቅልለንና ንቀን የምናያት እኛ ዜጓቿ ብቻ ነን፡፡በአሁኑ ሰዓት ግን ይህ ራስን # የመናቅ አባዜ ማክተም ያለበት ይመስላል። : ✦ወደደድንም ጠላንም፣አመንንም አላመንንም፣አማኝም ሆንን ኢኣማኒ ይቺ ዓለም መጥፋቷ አይቀርም፡፡መጥፊያዋ ደግሞ ተቃርቧል፡፡ : ✦ይህን የዓለም ጥፋት ጉዳይ ወደ ኢትዮጵያ ስናመጣው ግን መልኩን ይቀይራል፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም መነሻ ነበረች፤አሁንም የዓለም መጨረሻና መደምደሚያ መሆኗ ገሀድ እየሆነ ነው፡፡ይህንን እኛ ኢትዮጵያውያውያን አናምንም፤አንቀበልም፡፡ሌላው ዓለም ግን አምኗል ተቀብሏል፡፡ ከኛ ሀገር መናገሻ ከተማቸውን እየሰሩ ይገኛሉ። : ✦በደራሲ ፍስሐ ያዜ አማካኝነት የተፃፈ ‹‹የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ›› የተሰኝው ይህ መፅሐፍ ምንም እንኳን ለደራሲው በጣም ፈታኝ ቢሆንም አገኘሁ ያለውን እውነት ለኢትዮጵያውያን ሊያሳይበት ሞክሯል፡፡ : ✦የዚህ መፅሐፍ ትኩረት ስለ አዲሱ የምድር መንግስት ምስረታ ብቻ አይደለም፡፡ የፍፃሜው ጦርነት ምን እንደሚመስል፣ኢትዮጵያም ከፍፃሜው ጦርነት ጋር በተያያዘ የተለየ ትኩረት እንደተደረገባት፣በሰፊው ይገልፃል። : ✦ይህ መፅሀፍ በአሁኑ ጊዜ ቁጥር 1እና2 የወጣ ሲሆን በብዙሃኑ ዘንድ እየተነበበ ያለ ቢሆንም፤በጥቂቶች ዘንድ እንደ ልብ ወለድ እየተቆጠረ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው፡፡ነገር ግን ይህ መፅሀፍ ከተፃፈ በኋላና ለህትመት በቅቶ ወደ አንባቢው መድረስ በጀመረ ማግስት የተፃፉት ነገሮች # አንድ_በአንድ_እየተተገበ ሩ_መጥተዋል ፡፡ : ✦ለምሳሌ መፅሀፉ በጣና ዙሪያ በኢንቨስትመንት ስም ታላቅ ከተማ እንደሚገነቡ እና መሬት ለመሬት እስከ ሚሰራው ሚስጥራዊ ዋሻ በዝርዝር በትንቢት መነፅር 2007 ዓ.ም ነበር ያስነበበን። ታዲያ ምን ያደርጋል የሀበሻ ተረት ተረት ነው እያልነ ይሔው አሁን(2011 ዓ.ም) ሁሉም እውነት መሆኑን አረጋገጥን በዋናነት የሚፈልጉት የጣና ሐይቅን እና አካባቢውን ቢሆንም ሙሉ ኢትዮጵያ ዋና ጎላቸው ናት፡፡በዚህ መሰረት የጣና ሐይቅ ምንነቱ ባልታወቀ እንግዳ # አረም ከመሸፈን ጀምሮ እስከ # ሶፊያ ሮቦት መምጣት ድረስ በርካታ ነገሮችን መዘርዘር ይቻላል፡፡ : ✦የአሜሪካው መሪም # ኦባማ ከGroup 20 አባለ ሀገራት ስብሰባ ላይ ስለ አዲስቷ ከተማ መገኛና ግንባታ ያደረገው ንግግር እስቲ እንመልከት "የዛሬ ጉባኤያችንም በዋናነት የሚያጠነጥነው ኢትዮጵያ ስለተባለችው # ምስኪን መሳይ # ታላቅ ምድር ይሆናል። ይህ ከባድ እውነትና ሚስጥር በእናንተ ዘንድ በጥልቅ መታወቅና መጠበቅ አለበት"። : ✦ "በዚህ መሠረት በተለይ ዛሬ ወደ መጨረሻው የታላቅነት ሹመት ለተቀላቀላችሁት ወንድሞች ከመጀመሪያው ጀምሮ እስከ ሂደቱና እስከ ወደፊቱ እቅድ የማስረዳት ግዳጅ ነውና የተሰጠኝ በአጭሩ አብራራላችኋለሁ"። : ✦” ካለ በኋላ፤ የተሰብሳቢዎች አይምሮ ከመደነቅ ዓለም ሳይወጣ ንግግሩን ቀጠለ። “ያያችኋት የወደፊት ዓለማችን የታላቁ ገዢያችንና እኛን ከወዲሁ መሾምና መሸለም የጀመረው የጌታችን መናገሻ ከተማ ናት። : ✦ "ዓለምን ሁሉ ለኛ ይተውና የህወትን ዛፍ ለኛ ያጎናፅፍና እርሱ በዚያ ያርፋል። ይቺ አገር # የታላቁ # ወንዝ_የግዮን ምንጭ ናት። በዛሬው አጠራር # ኢትዮጵያ ትሰኛለች!” በዋናነት የምንፈልገው # የጣና_ሐይቅ እና አካባቢ ቢሆንም ሙሉ ኢትዮጵያ ዋና ጎላችን ናት፡፡ሲል፤ ያልተጠበቀ የሆነባቸው እንግዳ ተወካ ዮች በድንጋጤ፡ WHAT! ሲሉ ተደመጡ። “ አዎ ኢትዮጵያ ናት ! ” አለ ረገጥ አድርጎ"። : ~~ ይህን ሁሉ ውይይት ካደረጉ በኋላ ነው እንግዲ የአሜሪካው ማርብል የተሰኝው የፊልም ሰሪ ድርጅት እጅግ በጣም ብዙ ሚሊዮን ብር በማፍሰስ « # ብላክ ፓንተር » የሚለውን ፊልም የሰሩት በነገራችን ላይ ይህ ፊልም አብዛኛው ድርሰት ከዴርቶ ጋዳ መፃህፍት እና ከኢትዮጵያ ታሪክ ተወስዶ የተሰራ ነው። በዚህም አላበቁም በፊልሙ ላይ የሚገኝውን በዓለማችን ታይቶ ተሰምቶም ማይታወቅ እፁብ ድንቅ የቴክኖሎጅ ከተማ/ዋካንዳን/ በ20ቢሊዮን ዶላር ጭስ አባይ እገነባለሁ ስትል የአሜሪካ መንግስት እስታወቀች። በሳምንቱም ሀብል ሲቲ የተሰኝው ኩባንያ ከኢትዮጵያ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ሚኒስተር ጋር ሲፈራረሙ እንደ ቀልድ 6 ደቂቃ በማትሞላ ዘገባ በEBC ተመለከትን !!! : ✦ የጣና ሐይቅ እና አካባቢው ልዬ ቅዱስ ቦታ ነው ኖኅ ራሱንና ልጆቹን ከንፍር ውኃ ያዳነባት መርከቡን ያሳረፋት ኢትዮጵያ/ጣና አካባቢ ከሚገኘው አራራት ተራራ ላይ ነው። : ✦ # ሲዖል እና # ገነትም የሚገኙት በመላኩ 15 ክንድ ከምድር ከፍ ብለው ኢትዮጵያ (አፋር ኤርታሌ እና ጎጃም ጣና አካባቢ በቅደም ተከተል) ነው። በድሮው ወሎ ክፍለ ሀገር በዛሬው አፋር ውስጥ የሚገኘው ኤርታሌ የሚባለው ቦታ የራሱ ሰማያዊ ምስጢር አለው። : ✦እዚህ ቦታ ላይ የሚገኘው እሳተ ገሞራ ወይም የእሳት ባህር ሉሲፈር (ሳጥናኤል) የታሰረበት ቦታ መሆኑን አንዳንድ መዛግብት ይጠቁማሉ ። አዎ ይህ ቦታ የሲኦል መገኛ እንደሆነና ጎጃም የሚባለው ሀገር ላይ በተለይም ደግሞ ጣና ዙሪያ # የገነት_መገኛ ናቸው። : ✦ለዚህም ነው በአለማችን እስካሁን በእውን ዓለም ተሰርቶ የማያውቀውን ዕፁብ ድንቅ ከተማ( # wakanda ) ለመስራት ጣናን እና አካባቢ የመረጡት ምክንያት ሰማያዊ ሚስጥር ስላለውና የጣና ገዳማት ለማጥፉት እንደ ሆነ መፃሐፋ ይናገራል። : ይህችን ሀገር ነው እንግዲህ ተራ የምንላት። ደግሞ የሚገርመኝ ሀገሪቱን የሚያቃልሏትና የሚያዋርዷት የራሷ ልጆች መሆናቸው ነው። ነጮቹማ ምን ያህል ምስጢራዊ ምድር እንደሆነች ስላወቁ ነው ከጥንት ጀምረው በዐይነ ቁራኛ የሚከታተሏት። : # በምቀኝነትም ተነስተው ብዙ ጊዜ ፈትነዋታል አልሸነፍ ስትላቸው አሁን ደግሞ አባቶቻችን አጥንታቸው ከስክሰው ያቆዩልንን ሀገር በእጅ አዙር(በዘመናዊ ባርነት) ሊያምበረኩኩን የሚጥሩት። ነገር ግን ኢትዮጵያዬ እንደ ስሟ ወርቅ ናትና በእሳት ተፈትና አልፋለች፣ታልፋለችም። @enekawem
Show all...
✅አሁን አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች፣ በተለይም በፌስቡክና በቴሌግራም የኢሉሚናቲ ኤጀንቶች እየበዙ መተዋል።በማወቅም ይሁን ባለማወቅ አባላቶቻቸውም እየበዙ ነው። ከመንግስት ፍቃድ ጠይቀውም በተለያዩ ቦታዎች የአምላካቸው የሉሲፈርን ሀውልት እንደሚያቆሙም እየተናገሩ ነው። ይሄን የሚናገሩት ኢትዮጵያውያን መሆናቸው ደ'ሞ በጣም ያሳፍራል። ርካሽ በመሆናቸውም እምነታቸውንና ባህላቸውን ለገንዘብና ለዝና አሳልፈው ሰተዋል።የሚሰሙ ከሆነ ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር እንጂ ወደ ሉሲፈር አደለም የምትዘረጋው።
Show all...
ሞቻለው . . ተለየሽኝ ብዬ አንገቴን አልደፋም አላቀረቅርም ነይልኝ እያልኩኝ ብሶት የቀመረው ሙሾ አልደረድርም ከያዥ ከገላጋይ እየተጋደርኩኝ ደረት አልደልቅም አዎ ስሚ አንቺዬ ተለየሽኝ ብዬ አረቄ እየጠጣው በየጉራንጉሩ በየጥጋጥጉ ስወድቅ አልገኝም ጭንቀትን አግብቼ እብደትን አልወልድም! ምክንያቱም ምክንያቱም የኔ ውድ በህይወት ያለ ነው ለማልቀስ ለማንባት ላዘን ሚታደለው ተጓዥ ተራማጅ ነው በየመንገዱ ዳር ሲወድቅ የሚገኘው አዎ አንቺዬ አዎ እስትንፋስ ያለው ነው በየአደባባዩ አንዴ ፀጉሩን ሲነጭ ደሞ ልብሱን ሲቀድ ሲለፍፍ ሚታየው ውዴ የኔ አበባ ለዚህ ወግ ሳልበቃ እኔኮ ሞቻለው!!! ማይክል ሰለሞን (የቡዜ ልጅ) @getem @getem @getem
Show all...
Mahi ​​#እስከ_መቼ_ነው? እውነት ቅዱስ ጊዮርጊስን የምንወደው ከሆነ ድምፃችንን እናሰማ እንቃወም፡፡ እስከ መቼ ነው በቅዱሱ አባታችን ስም የሚነገደው? መቼ ነው ታዲያ ስዕሉ የሚከበረው መቼ መቼ? እስከ መቼ ነው ጭፈራ ቤት እና የአህዛብ መቀለጃ ሚያደርጉት፡፡ የቅዱሱ አባታችን ምስል እና ስም ማስነሳት ያቃተን ለምንድነው? ወይስ አንወደውም? ለምን ዝም አልን? መቼስ አያገባኝም አንልም ስለ ዶክተር አብይ እንኳን ስንቱ ነው #ዋ ማንም እንዳይነካዉ እያለ Post የሚያደርገው፡፡ እስቲ ማናችን ነን ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጠበቃ የቆምነዉ? እስቲ ማናችን ነን የተከራከርነው? መልሱን እናውቀዋለን፡፡ አሁንም ቢሆን ጊዜው አልረፈደም ሁላችንም FB ላይ post አናድርግ ለሚመለከተው አካል እናድርስ በእርግጥ እኛን ነው የሚመለከተው ነገር ግን መፍትሄ የሚሰጠን አካል ያስፈልገናል። ቅዱስ ስሙ እና ምስሉ ይነሳ ብለን ድምፃችንን እናሰማ መቼም በአባታችን በቅዱስ ጊዮርጊስ ስም ሲነገድ ማየት እሚያስደስተው የለም። ይህን ያነበበ፣ያየ በሙሉ በተለያዩ ድህረ-ገፅ ላይ POST AND SHARE አድርጉ አደራችሁን። 👉 @Tofunjoinit
Show all...
አለምን የሚመታት ተወርዋሪ ድንጋይ! እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር አፕሪል 13 2029 ላይ ወይም እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ሚያዝያ 5 2021 ዓ.ም apophis የተባለ ግዙፍ ድንጋይ (astroid) ሊመታት እንደሚችል ተረጋገጠ። እንዲህ ያሉ ጥናቶች ሲረጋገጡ ከዚህ በፊት በፀሐይ ግርዶሽ ጊዜ እንደተነገረው ያለ ጥናታዊ ማረጋገጫ እንጂ ፈጣሪን መፈታታኛ ትንቢቶች እንዳልሆኑና እውነታ እንደሆኑ ልትገነዘቡ ይገባል። የህ እሳታማ አለት የአስትሮይድ ስባሪ ምድራችንን በተለይም ሰሜን አሜሪካን ይመታታል ተብሎ ይጠበቃል ከዚህ በፊት በፈረኝጆቹ አዲስ አመት ላይ ምድራችንን በቅርበት ስቷት እንደሚሄድ በተነገረው መሰረት ከመቼውም ጊዜ በላይ በቅርብ ርቀት ስቷት ሊያልፍ ችሏል። ታድያ አሁን አሁን እየወጡ ያሉ ምልከታዎች ደግሞ ምድራችንን ሊጎዳ የሚችል ይህ ከባድ አለት ዓለማችንን እንደሚመታት ነው። የአውሮፓውያን የጥፍር ምርምር ESSA በመለያው 25931 አሳታማ አለት እውነትም ምድራችንን ሊመታ ከቻለ 2 ቢሊየን የሚደረስ የዓለማችን ነዋሪ በአንድ ጀንበር ሊጨርስ ይችላል። ከግማሽ ቢሊየን በላይ የሚሆኑ ሰውም ለዓይነ ስውርነት ሊጋለጥ ይችላል። በሰው ልጅና በእንስሳት ላይም አዲስ የቅርፅ አፈጣጠር physiological structure ለውጥ ታየተው የማይታወቁ የማዕድን ግኝቶች ሊከሰቱ እንደሚችሉ ተጠቁሟል። ይህ ፍንዳታ በባሕረ ሀሳብ ቀመር ላይ በአባቶቻችን የተጠቀሰ ሲሆን ኢትዮጵያን እንደማይነካት ቢገለፅም የቻይናና የአሜሪካ የአውሮፓ የምርምር ጣቢያዎች ግን ከአደጋው ይተርፋሉ የተባሉ ቦታዎችን እስካሁን ይፋ አላደረጉም። እግዚአብሔር ኢትይጵያን ከነ ሕዝቦቿ ይጠብቅ። አሜን https://t.me/NahJD
Show all...
ፀረ ሰይጣናውያን

WELL COME!!! 💥➡የተመረጡ...⬅💥 🌟ወቅታዊ መረጃዎች💯 🌟🤡አዝናኝ ✔ቀልዶች 😂 ✔ቪዲዎች😄 ✔ጽሁፎች✍ ..........ያገኛሉ..... 🚫ብልግና❌❗️‼️ 🚫ያልተጣራ መረጃ❌❗️ ‼️ ¤ለማንኛውም አስተያየት @fishos & @Agarenafkesgne ስለተቀላቀሉን እናመሰግናለን 😘😘 @NahJd

​​ንሥር አሞራ በተለይም በብሉይ ኪዳን ከሃያ ስድስት ጊዜ በላይ ተጠቅሶ እናገኛለን፡፡ በዚህም ላይ የከፍታ፣ የጥንካሬ፣ የፍትህ በትር፣ እና የጥበቃ ምልክት ሆኖ ተጠቅሷል፡፡ በሐዲስ ኪዳን ደግሞ አራቴ ተጠቅሶ ስናገኘው ሁለቴ በጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ (ማቴ 24፡28፤ ሉቃ 17፡37 ) ሁለቴ ደግሞ በራዕየ ዮሐንስ ( ራዕ 4፡ 7፤ ራዕ 12፡14 ) ላይ ነው፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ ንሥሩ ባለ ሁለት ራስ ከሆነ ደግሞ ከሮም ወይም ከባይዛንታይን ዘመን ጋር እንደሚገናኝ መረጃዎች ይገኛሉ፡፡ ይህ አርማ ባለው ሥነ-መለኮታዊ ፋይዳ የተነሳም በተለያዩ የኦርቶዶክስ አብያተክርስቲያናት ጥቅም ላይ ውሏል – ለአብነት ያህልም የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የአቶስ ተራራ ምልክት ሆኖ አስካሁን ያገለግላል፡፡ በጥንት አብያተክርስቲያናት እንደሚገኝ ሁሉ ይህ ምልክት በላሊበላም ቢሆን ይገኛል፡፡ በሊቃውንቱ እንደሚነገረውም የተለያዩ አንድምታዎች አሉት፡፡ አንድም የአርባዕቱ እንስሳ (ሰው፣ላም፣አንበሳ፣ንሥር ) ምሳሌነት የተሰጣቸው አራቱ ወንጌላውያን መሃል ምስጢራትን እንደንሥር ከላይ አርቅቆ የሚመለከተውን ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስን ይጠቁማል፡፡ አንድም ሁለት ራስ መሆኑ የክርስቶስን ትንሳኤ እና እርገት ሲጠቁም፤ አንድም ደግሞ የተጠመቁ ክርስቲያኖች ከክርስቶስ ጋር በሞቱ እና በትንሳኤው መተባበራቸውን ያመሰጥራል፡፡ 15 @Tofunjoinit
Show all...

​​ንሥር አሞራ በተለይም በብሉይ ኪዳን ከሃያ ስድስት ጊዜ በላይ ተጠቅሶ እናገኛለን፡፡ በዚህም ላይ የከፍታ፣ የጥንካሬ፣ የፍትህ በትር፣ እና የጥበቃ ምልክት ሆኖ ተጠቅሷል፡፡ በሐዲስ ኪዳን ደግሞ አራቴ ተጠቅሶ ስናገኘው ሁለቴ በጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ (ማቴ 24፡28፤ ሉቃ 17፡37 ) ሁለቴ ደግሞ በራዕየ ዮሐንስ ( ራዕ 4፡ 7፤ ራዕ 12፡14 ) ላይ ነው፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ ንሥሩ ባለ ሁለት ራስ ከሆነ ደግሞ ከሮም ወይም ከባይዛንታይን ዘመን ጋር እንደሚገናኝ መረጃዎች ይገኛሉ፡፡ ይህ አርማ ባለው ሥነ-መለኮታዊ ፋይዳ የተነሳም በተለያዩ የኦርቶዶክስ አብያተክርስቲያናት ጥቅም ላይ ውሏል – ለአብነት ያህልም የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የአቶስ ተራራ ምልክት ሆኖ አስካሁን ያገለግላል፡፡ በጥንት አብያተክርስቲያናት እንደሚገኝ ሁሉ ይህ ምልክት በላሊበላም ቢሆን ይገኛል፡፡ በሊቃውንቱ እንደሚነገረውም የተለያዩ አንድምታዎች አሉት፡፡ አንድም የአርባዕቱ እንስሳ (ሰው፣ላም፣አንበሳ፣ንሥር ) ምሳሌነት የተሰጣቸው አራቱ ወንጌላውያን መሃል ምስጢራትን እንደንሥር ከላይ አርቅቆ የሚመለከተውን ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስን ይጠቁማል፡፡ አንድም ሁለት ራስ መሆኑ የክርስቶስን ትንሳኤ እና እርገት ሲጠቁም፤ አንድም ደግሞ የተጠመቁ ክርስቲያኖች ከክርስቶስ ጋር በሞቱ እና በትንሳኤው መተባበራቸውን ያመሰጥራል፡፡ 15 @NahJD @NahJD @NahJD
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.