5 604
Subscribers
-124 hours
+157 days
-530 days
Posts Archive
South West Academy Lafto:
We are excited to announce last anouncement that we will be hosting a graduation photo shoot event @ AMBASADOR PARK . This is the perfect opportunity for all graduating seniors to capture this special milestone with professional photos.
The photo shoot will include multiple graduation-themed backdrops and props to make your photos unique and memorable.
Don't miss out on this chance to document your graduation achievement in style! Reserve your spot according to the schedule that the school officials announced.
We look forward to celebrating this exciting moment with you on
Congratulations! 12 GRADE, 2026 LUCENT Batch of SOUTH WEST ACADEMY!!!
ማሳሰቢያ
ለሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች
ሰኞ ግንቦት 24/2018 ብሔራዊ ምርጫ ስለሆነ ት/ት የለም!!
ከማክሰኞ -ረዕቡ(ግንቦት 25 እና 26)የፈተና የቅድመ ዝግጅት ስራ ስለሚሰራ ት/ት አይኖርም!
ሐሙስ ግንቦት 27/2018 መደበኛ ት/ት ይኖራል!
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#NationalExam
#Grade12
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 24 ቀን እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ ይሰጣል።
በዘንድሮው ሀገር ፈተና 564,219 ተማሪዎች ለፈተና ይቀመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል።
✅ የተፈጥሮ ሳይንስ ፦ 306,964 ተማሪዎች፤
✅ የማህበራዊ ሳይንስ ፦ 257,255 ተማሪዎች
ለፈተናው 667 ማዕከላት እንደተዘጋጁ ተገልጿል።
ፈተናው በዋናነት በበይነ መረብ (Online) የሚሰጥ ሲሆን በተለያዩ አስገዳጅና ልዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ ተማሪዎች ብቻ በወረቀት ይፈተናሉ።
Via @TikvahethMagazine
ማሳሰቢያ ለተፈታኝ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን
ክፍያችሁን ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች የመፈተኛ Admission card ከRecord office መውሰድ ትችላላችሁ። ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ ከፋይናንስ ቢሮ ቀሪ ክፍያ እያጠናቀቃችሁ መውሰድ ትችላላችሁ።
ማሳሰቢያ ለተፈታኝ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን
ክፍያችሁን ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች የመፈተኛ Admission card ከRecord office መውሰድ ትችላላችሁ። ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ ከፋይናንስ ቢሮ ቀሪ ክፍያ እያጠናቀቃችሁ መውሰድ ትችላላችሁ።
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Grade12
#NationalExam
ከመጪው ሰኔ 24/2018 ዓ/ም ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚወስዱ ተፈታኞች የተዘጋጀ የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ (Admission Card) በፈተና አስተዳደር ሲስተም (https://exam.eaes.et/) ከ03/09/2018 ዓ/ም ጀምሮ ለክልል ትምህርት ቢሮ፣ ለዞን ትምህርት መምሪያዎች እና ለትምህርት ቤት ተወካዮች መለቀቁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
አገልግሎት መ/ቤቱ ፦
1. እያንዳንዱ ተፈታኝ ተማሪ በአድሚሽን ካርዱ ጀርባ ላይ የትምህርት ቤቱን ወይም የወረዳው አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ማህተም የተደረገበትን አድሚሽን ካርድ ከትምህርት ቤቱ ወስዶ በእጁ መያዝ መያዝ እንዳለበት አሳስቧል።
2. በምዝገባ ወቅት በተፈታኙ ወይም በመዝጋቢው የተከሰተ የትምህርት መስክ ፣ የጾታ ፣ የፎቶ እና መሰል ማስተካከያዎች ካሉ ከግንቦት 30/2018 ዓ.ም በፊት ለትምህርት ቤቱ ማሳወቅና ሂደቱን ጠብቆ መስተካከሉንም ከትምህርት ቤቱ ማረጋገጥ እንደሚገባ ገልጿል።
3. እያንዳንዱ ተፈታኝ አድሚሽን ካርዱን ወደ መፈተኛ ማዕከል ሆነ መፈተኛ ክፍል ለመግባት የሚጠቀምበት በመሆኑ በአግባቡና በጥንቃቄ እንዲይዝ አሳስቧል።
4. ተፈታኞች ፈተና ላይ ከአድሚሽን ካርድ በተጨማሪ የፋይዳ መታወቂያ መያዝ እንደሚጠበቅባቸው ገልጿል።
#EAES
ግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
የተከበራችሁ የሳዌአ ተማሪ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች
ከዚህ ቀደም ነባር ተማሪዎች ጀማሪ (እህት ወይም ወንድም) ካላቸው እና የመመዝገቢያ መስፈርቱን የሚያሟሉ ከሆነ የተላከውን ፎርም እና የሚያስፈልገውን ሰነድ በማሟላት ቦታ እንድታስይዙ ደብዳቤ መላካችን ይታወሳል፤ በመሆኑም የነባር ተማሪዎችን እህት/ወንድም ቦታ ለማስያዝ የተሰጠው ጊዜ እስከ ሚያዚያ 22፣2018 ዓ.ም ብቻ እንደሆነ ተረድታችሁ በእነዚህ ቀናቶች በቅድመ-አንደኛ (ኬጂ) በር/መምህርት ቢሮ በአካል በመገኘት ቦታ እንድታስይዙ እያሳወቅን ከዚህ ቀን በኋላ የሚመጣ ማንኛውንም ወላጅ እንደማናስተናግድ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
የቅድመ-አንደኛ (ኬጂ) አስተዳደር
South West Laphto
Science & innovation
Competition @ Nifas Silk Lafto sub-city
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
