en
Feedback
Fozu

Fozu

Open in Telegram

"በጊዜያቱ እምላለሁ ፤ ሰው ሁሉ በእርግጥ በኪሳራ ውስጥ ነው ፤ እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት ፥ በእውነትም አደራ የተባባሉት ፥ በመታገስም አደራ የተባባሉት ብቻ ሲቀሩ" ሱረቱል ዐስር፦(1፥3)

Show more
1 005
Subscribers
No data24 hours
-97 days
-3130 days
Posts Archive
Fozu
1 005
🟢 إن الرجال الناظرين الى النساء مثل الكلاب تطوف باللحمان . . .

Fozu
1 005
⚠️በሐበሻ ምድር ሙመይዓዎች እነማን ናቸው❓ ✅ ክፍል አራት  (4⃣) ነገር ግን እነርሱ ይህን አጥብቀው አይዙም፡፡ ሀቅ እንዲናገሩ ፣ባጢልን እና ጥመትን እንዲያዋርዱ የሚፈልጉባቸውን ሰዎች ይዋጋሉ፡፡ ከትእቢታቸው ፣ ኩራታቸውና አመጸኝነታቸው መካከል ፡ የሐቅ ባለቤቶች የማስገደጃ መንገዶች ባለቤት ካለመሆናው ጋር ከእነርሱ ሀቅ መፈለጉን እንደማስገደድ አድርገው ይመለከቱታል፡፡” የሚከተለውን የሸይኽ ረቢዕ አልመድኸሊ ኪታብ ተመልከት ፡- እኔም አልኩ፡ በሐዳድያነት ማን ይሆን ሊገለጽ የሚገባው? አንድንም ግለሰብ ሙብተዲዕ ለማለት ማስረጃን የሚያወሳው ነው? ወይስ ያለምንም ማስረጃ ሰዎችን በሀዳድያነት የሚፈርጀው? ድንበር ከማለፍና ከጽንፈኝነት በአላህ እንጠበቃለን!! - “ጀርህና ተዕዲል -ትችትና ውዳሴ- ኢጅቲሀድይ (የምርምር ነጥብ ነው)” በማለት ሙሐመድ ብን ሰዒድ አስሲልጢ አረጋግጧል፡፡ በተጨማሪም “ጀርህና ተዕዲል ከመሰረታዊ ነገሮችም አይደለም፡፡ ነገር ግን ዑለሞች ጀርህና ተዕዲል በማድረግ ላይ ስምምነት ያደረጉበት ከኢጅቲሀድ ክፍል አለመሆኑ ተለይቶ የሚታይ ጉዳይ ነው፡፡” በማለት ተናግሯል፡፡ ሙሐመድ ብን ሰዒድ የሚከተለውን ተናግሯል፡ “የተተነተነ ትችት ከውዳሴ መቀደሙ ዑለሞች የተስማሙበት ሳይሆን የተወዛገቡበት ነው፡፡” ለዚህም “አቡል ሀሰን አልመእሪቢን ሸይኽ ረቢእ ሙብተዲዕ ሲሉት ሸይኽ ዓብዱል ሙህሲን አልዓባድ ሙብተዲዕ አላሉትም” የሚል ምሳሌ አውስቷል፡፡ “የፈለገ የሸይኽ ረቢዕን ንግግር መውስድ ይችላል ፤ የፈለገ ደግሞ የሸይኽ ዓብዱልሙህሲን አልዓባድን ንግግር መያዝ ይችላል፡፡ በዚህ ላይ ማስገደድ የለም፡፡ ይህ በሰለፍዮች መካከል ለልዩነት ሰበብ ሊሆን አይገባም!!” በማለት ተናግሯል፡፡ ✍🏼 ፀሀፊ የተከበሩ ሼኽ ሁሴን ሙሀመድ አስልጢ  (ዶ/ር) ✍🏼 ተርጓሚ ኡዝታዝ ዩሱፍ አህመድ

Fozu
1 005
⚠️በሐበሻ ምድር ሙመይዓዎች እነማን ናቸው❓ ✅ ክፍል ሦስት (3) ከዚያም ኢብኑ ሙነወር በሸይኽ ዓብዱል ሐሚድ እና አብረዋቸው ባሉት ላይ ሐዳድያ እንደሆኑ ፣ በቀድሞው ሀዳድያ እና በሸይኽ ዓብዱል ሐሚድ እንዲሁም አብረዋቸው ባሉት መካከል ያለው ልዩነት ጊዜ ብቻ እንደሆነ ፍርድ ሰጠ፡፡ እኔም አልኩ፡ ስለእነርሱ ሐዳድይነት እውነተኛ ከሆንክ ፣ ከአንተ ጎን እንድንቆምና ከአንተ ጋር ያለውን ሐቅ እንድንረዳ ለምን ማስረጃዎችህን አታወሳም? ከሸይኽ ዓብዱልሐሚድና ከሸይኽ ሐሰን ገላው ዘንድ ያለው የሀዳድያ ባህሪ ምንድን ነው? ከሩቁም ከቅርቡም የሚታወቀው ሁለቱ ሸይኾች ሀዳድያን በመዋጋትና ከእነርሱም በማስጠንቀቅ ነው፡፡ - ምናልባት እነርሱን በሀዳድያነት መግለጽህ ኤልያስን ሙብተዲዕ ስላሉ ሊሆን ይችላል፡፡ በዚህ ላይ ማስረጃቸውን አውስተዋል፡፡ ልክ እንደዚሁ ሁለት መቶ ከሚሆኑ አምሳያዎችህ እነርሱ በጣም አዋቂዎች ናቸው፡፡ ኤልያስን ሙብተዲዕ በማለት አንድንም አላስገደዱም፡፡ ነገር ግን -ሸይኽ ረቢዕ አልመድኸሊ እንደተናገሩት- ሙመይዓህ ስለስሜት ተከታዮችና ጠማማ ሰዎች እውነታውን እንዲናገሩ ሲፈለግባቸው ያለቃቅሳሉ ፣ “እከሌን ሙብተዲዕ ካላላችሁ እያሉ አስገደዱን ፣ ጫና ፈጠሩብን ፣ …”. ይላሉ፡፡ ፍጻሜውን አላህ ያሳምርለት ሂዝብያዎችን ጠንቅቆ የሚያውቀው ሸይኽ ረቢዕ አልመድኸሊ የሚከተለውን ተናግሯል፡- “በነፍሳቸው እንዲሁም በጥመት ባለቤቶች ላይ የሚገባቸውን ፍርድ እንዲሰጡ ፣ ሀቅ እንዲናገሩ ፣ በመልካም እንዲያዙ ፣ ከመጥፎ እንዲከለክሉ ኢስላማዊ መሰረቶች ታስገድዳቸዋለች ፣ ግዴታ ታደርግባቸዋለች፡፡ ✍🏼 ፀሀፊ የተከበሩ ሼኽ ሁሴን ሙሀመድ አስልጢ  (ዶ/ር) ✍🏼 ተርጓሚ ኡዝታዝ ዩሱፍ አህመድ

Fozu
1 005
⚠️በሐበሻ ምድር ሙመይዓዎች እነማን ናቸው❓ ✅ ክፍል ሁለት  (2⃣) “የተተነተነ ትችት ከውዳሴ መቀደሙ ውዝግብ ያለበት ጉዳይ ነው፡፡ በእርሱ ላይ ተንተርሶ ውዴታና ጥላቻ አይመሰረትም” የሚል አመለካከት ከሙመይዕ ዘንድ አለ፡፡ “የኤልያስ መሰረቶች ሱንይ ናቸው ፣ በመሆኑም በዑለሞች አጠቃላይ ስምምነት ካልሆነ በቀር (ከሱንይነቱ) አይነቃነቅም!!!” ይህ ነው የሙመይዓ እርግጠኛው መንሐጅ (ጎዳና)፡፡ በእነርሱ የተንኮል ወጥመድ ከመጠለፍ ሰላም ልትሆን ዘንድ ይህን ጉዳይ በደንብ ተገንዘብ፡፡ - “ጀርህና ተዕዲል ኢጅቲሐዲይ ነው ፤ በእርሱ ዙሪያ መገደድ የለም” በማለት ኢብን ሙነወር አረጋግጧል፡፡ እንዴውም በዚህ ዙሪያ ሙሓዶራ (የትምህርት ፕሮግራም) አካሄዷል፡፡ መገደድ የሌለ መሆኑን ሲገልጽ አንድም በዚህ ርእሰ￾ጉዳይ አትሰማም ፣ ልክ እንደ ኹጥበቱል ሀጃ (የንግግር መክፈቻ) የሚከተለውን የተናገረ ቢሆን እንጅ ፡- “ሸይኽ ፉላን እከሌን ሙብተዲዕ ብሎታል ፣ እከሌ ደግሞ ሙብተዲዕ አላለውም ፣ እሽ ወደርሱ ልታስጠጉት ነው? ሸይኽ ፉላን ሙብተዲዕ የተባለውን ሰው አወድሶታል እሽ ወደርሱ ልታስጠጉት ነው? ሸይኽ ፉላን እከሌን በተመለከተ እንዲህ ብሏል ሸይኽ እከሌ ደግሞ ተቃርኖታል …” ይህ አካሄድ የጥመት ባለቤቶች መንገድ እንደሆነ ሸይኽ ረቢዕ ተናግረዋል፡፡ በአላህ ፈቃድ ንግግራቸው በቅርብ ይመጣል፡፡ ከኢብን ሙነወር ንግግሮች ጭብጥ መልዕክት የሚከተለው ይገኝበታል፡- “አንድን ሰው ሙብተዲዕ ለማለት የዑለሞች ስምምነት መስፈርት ነው፡፡ ምክንያቱም ዑለሞች እከሌን ሙብተዲዕ በማለት ዙሪያ ካልተስማሙ ሰዎችን አታስገድዱ ፣ እኔም ግድ አይለኝም…. ✍🏼 ፀሀፊ የተከበሩ ሼኽ ሁሴን ሙሀመድ አስልጢ  (ዶ/ር) ✍🏼 ተርጓሚ ኡዝታዝ ዩሱፍ አህመድ

Fozu
1 005
አንተ ቁርኣንን ሐፍዘህ ሙራጃዐዉን የተዉክ ሰዉ ሆይ! ሐፍዘህ ስለረሳከዉ ቁርኣን ተጠያቂ ነክ።......ያለ ህመም፣ያለእርጅና ከሆነ የረሳከዉ ዋ! ጥፋትክ! አትነሳም ወይ? ለስፖርት፣ለጥናት እና ለተለያዩ ነገሮች ግዜ ሰጥተህ ለሙራጀዐ ሲሆን ከበደህ? .... አንተ ወጣት ተጠንቀቅ፣እወቅም! ቁርኣንን የያዘ ከስሜት ዝንባሌ ይጠበቃል። @umu_elham

Fozu
1 005
‏قال الشيخ ربيع المدخلي: أما منهج السلف فواضح غاية الوضوح كامل كل الكمال شامل كل الشمول لأنه مُستمَُدٌ من كتاب الله وسنة رسوله صلى الله عليه وسلم ومما دَوَّنه علماء السنة من القرون الأولى إلى هذا العصر يؤكد اللاحق منهم ماقرره السابق. المجموع ج١١/ص٢٤٨

Fozu
1 005
‏🔸ثلاثٌ مِنَ الصَّبْرِ صَحّ عَنِ الإمامِ سُفيانَ الثّوريِّ عَنْ بعضِ أصْحابِه قالَ:"يُقالُ: ثَلاثٌ مِنَ الصَّبْرِ: ألَّا تُح
‏🔸ثلاثٌ مِنَ الصَّبْرِ صَحّ عَنِ الإمامِ سُفيانَ الثّوريِّ عَنْ بعضِ أصْحابِه قالَ:"يُقالُ: ثَلاثٌ مِنَ الصَّبْرِ: ألَّا تُحَدِّثَ بِمَوْجِعِكَ، ولا بِمُصيبَتِكِ، ولا تُزَكِّي نفسَك. 📙 إخرجَهُ عبدالرّزّاق في(التّفسير)(١/ ٢٧٧)و-مِنْ طَريقه- ابنُ جريرٍ في(جامع البيان)(١٣/ ٤١) https://t.me/abunehla

Fozu
1 005
✨ውድ ተማሪዎቻችን እንኳን ደህና መጣችሁ ... ህዳር 20 ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ሁሉም ተማሪ በዌብሳይቱ ላይ እንዲመዘገብ(መረጃውን እንዲሞላ) እንጠይቃለን። 👉 ከዚሁ ጋር ተያይዞም በስልክ ቁጥር
✨ውድ ተማሪዎቻችን እንኳን ደህና መጣችሁ ... ህዳር 20 ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ሁሉም ተማሪ በዌብሳይቱ ላይ እንዲመዘገብ(መረጃውን እንዲሞላ) እንጠይቃለን። 👉 ከዚሁ ጋር ተያይዞም በስልክ ቁጥር መመዝገብ ላይ የነበረው ችግር በአላህ ፈቃድ መቀረፉንም ልናስታውሳችሁ እንወዳለን። 🔗የምዝገባ ሊንክ https://am.africaacademy.com/ 📲 እንዴት ዌብሳይት ላይ መመዝገብ እንደምንችል የሚያሳይ ቪዲዮ https://t.me/africaacademy_diplom3/34 📞ለጥያቄዎች፣ ቴክኒክ ድጋፍ ክፍልን ያግኙ፡- @Ethio_africaacademy ⭕️እባኮትን የቴክኒክ ድጋፍ ክፍል ከማናግርዎ በፊት ሊንኩን በመጫን ቪዲዮውን ይመልከቱ።

Fozu
1 005
🟢 መከራ ለአላህ ባሪያዎች ምሕረት ነው። ሙሐመድ ቢን ሰላም አልበስሪ እንዲህ ብለዋል፡-
የሰው ልጅ በቸልተኝነት ውስጥ ነው። በመከራ (በችግር) እስኪነቃ ድረስ።
‏🔸البلاء رحمة بالعبد قال محمد بن سلام البصري: الإنسان في غفلةٍ، حتى يوقَظَ بعلة. 📙معجم الأدباء [٦ / ٢٥٤١]

Fozu
1 005
🔴መድኸሊ አትሁን ወይ ጃሚይ አትሁን ለሚሉ . . . በዳዕዋ ላይ ስመጥር ከሆኑ ጠንካራ ዑለሞች ውስጥ . . . ሼኽ አብዱልሙህሲን አል- አባድ ፣ ፈዲለቲ ሼኽ ረቢዕ ቢን ሀዲ ፣ ፈዲለቲ ሼኽ ሷሊህ አሱሀይሚ ፣ ፈዲለቲ ሼኽ መሀመድ አማን አልጃሚ እነዚህ ዑለሞች ጠንካራ ተጋድሎ አድርገዋል ወደ አላህ በኢኽላስ በመጣራት ይህ ቀጥተኛን ዳዕዋ አስበውትም ይሁን ሳያስቡትለ ማጣመም በሚፈልጉ አካሎሽች ላይ ረድ በማድረግ ብዙ ትግል አድርገዋል። እነዚህ ዑለሞች እውቀት ያላቸው የሰዎችን ንግግር በትዕግስት በማገናዘብ መልካሙን ከመጥፎ የመለየት ችሎታ ያላቸው ናቸው። ስለዚህ አስተምህሮታቸው ካሴቶቻቸው ሊሰራጩ ከነሱ ሰዎች ሊጠቀሙ ይገባል። ድምፁን ለማግኘት 👇👇 🎙ሼኽ ሷሊህ አልፈውዛን ሀፊዘሁሏህ

Fozu
1 005
‏قال تعالى(واشكروا لي ولا تكفرون) قال جمع من السلف: الشكر تركُ المعصية. وقال بعضهم :الشكر أن لا يُستعان على المعاصي بشيء من نعمه .

Fozu
1 005
🟢ፊትና የሚከሰተው . . . ሸይኹል ኢስላም አቡ አል-አባስ ኢብኑ ተይሚያህ -አላህ ይዘንላቸው እንዲህ ብለዋል፡- ፊትና አላህ ያዘዘውን ነገር በተወ ሰው ላይ እንጂ አይከሰትም። በእርግጥ ጥራት የተገባው ጌታ በትዕግስት እና በእውነተኝነት አዟል። ፊትናም ወይ እውነተኝነትን አሊያም ትዕግስት በሌለው ሰው ላይ ነው የሚከሰተው። 📚【አልስቲቃማ (39/1)】 ‏قال شيخ الإسلام أبو العباس ابن تيمية - رحمه الله: وَلَا تقع فتْنَة إِلَّا من ترك مَا أَمر الله بِهِ ، فَإِنَّهُ سُبْحَانَهُ أَمر بِالْحَقِّ وَأمر بِالصبرِ ، فالفتنة إِمَّا من ترك الْحق وَإِمَّا من ترك الصَّبْر . 📚【 الاستقامة(٣٩/١) 】

Fozu
1 005
🟢ሙመይዓዎችን እያናገሩ ይመስላል❕ ኢማም ኢብኑል ሙባረክ አላህ ይዘንላቸውና ተጠየቁ:
ዝቃጭ : - ማለትም በጣም የተናቀ እና ወራዳ ሰው ማነው ተብለው ተጠየቁ?
እንዲህም ብለው መለሱ ፡- በዲን (ዲኑን እየሸጠ) የሚበላ።
‏ ‏سُئِلَ الإمام ابن المبارك - رحمه الله تعالى : من السِفلة - أي أسافل الناس وأراذلهم ؟ فقال : الذي يأكلُ بدِينِهِ . 📙 شعب الإيمان [٦٥٣٤] .

Fozu
1 005
🟢አላመቱ ኢብኑ ረጀብ ረሂመሁሏህ እንዲህ አሉ : በላጩ ሰደቃ : አላዋቂዎችን ማስተማር ወይንም : የዘነጉ ሰዎችን ማንቃት ነው። መጀሙዑ ረሳኢል (186/1) ‏قال العلامة ابن رجب رحمه الله: أفضل الصدقة: تعليم جاهل، أو ، إيقاظ غافل. 📙مجموع الرسائل (186/1)

Fozu
1 005
አፉ ተለጉሞ ዲንን ለሚንዱ አንዱ በዓቂዳ ሌላው በመውሊዱ ለጥፋት አብረው ችለው ሲረዳዱ ዛሬ በሀቅ መንገድ እውቀት ቢያሰናዱ አስታወከው ክፋት የቋጠረው ሆዱ‼️ https://t.me/abunehla

Fozu
1 005
🟢ጠንካራ እምነት . . . ኢብኑልጀውዚ (597 ሂጅራ የሞቱት) እንዲህ ብለዋል፡-
ጠንካራ ኢማን በጠንካራ ፈተና ጊዜ ውጤቱ (ፋናው) ግልፅ ይሆናል (ይታያል)።
‏قال ابن الجوزي ت(٥٩٧هــ): والإيمان القوي، يظهر أثره عند قوة الابتلاء. 📕صيد الخاطر [ص٥٩۰].

Fozu
1 005
በሰለፍያ ዳዕዋ ጩኸት የሚረበሽ ሸይጧን ወይ ሙብተዲዕ ነው እንግዲህ ከሁለት አንዱ ናችሁ ምርጫው ለእናንተ ነው!

Fozu
1 005
🟢የመንሀጅ ዕውቀት ላይ በርታ ሸይኽ ሷሊህ ቢን ፈውዛን አል-ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸው እንዲህ ብለዋል፡-
ፊትና ልክ እንደማዕበል ነው። ከእሱም መውጫ የለም ሱናን አጥብቆ በመያዝ ቢሆን እንጂ። ሱናን አጥብቀህ ልትይዝ አትችልም እውቀቱ ኖሮህ ቢሆን እንጂ።
📜ሸርህ አል-ዑቡድያ 90 قال الشيخ صالح بن فوزان الفوزان   حفظه الله: ‌ الفتن ⁊ مثل الطوفان، ولا ينجي منها،  إلا التمسك بالسنة ، ولا يمكن أن تتمسك بالسنة، إلا ؼذا عرفتها . 📘 شعح العبودية90. https://t.me/abunehla

Fozu
1 005
📔መጥፎ ጥርጣሬ . . . 🟢(በእርግጥ ከጥርጣሬ ከፊሉ ኃጢአት ነው) [አል-ሑጁራት 12] ሱፍያን አሰውሪ እንዲህ ብለዋል ጥርጣሬ ሁለት አይነቶች ናቸው፡-
ከመካከላቸው አንዱ ኃጢአት ነው። እሱም ማሰብ እና መናገር ነው።
ሌላው ወንጀል አይደለም እሱም ማሰብ እና አለመናገር።
📙ተፍሲር የአል-በገዊ 🟢‏ (إنِ بًعٌض آلَظُنِ إثًمً) [الحجرات] قال سفيان الثوري: الظن ظنان:
إحداهما إثم، وهو أن تظن وتتكلم به
والأخر ليس بإثم، وهو أن تظن ولا تتكلم.
📙 تفسير البغوي https://t.me/abunehla

Fozu
1 005
🟢ብቻህን ሁነህ ነፍስህን ተሳሰብ ... ከጌታህ ጋር ለብቻ ሆነህ ነፍስህን ለመተሳሰብ እና ለማስተንተን ከወቅትህ ቀንሰህ እራስህን መነጠል (ገለል) ማድረግ  ምንም ቅሮት የሌለው ጉዳይ ነው። ለዓቅመ አዳም ከደረስክበት ጊዜ ድረስ ጀምሮ የሰራከው ሁሉ ተቆጥሯል አንተ ግን ረስተክዋል። እያንዳንዱ መጥፎ ስራህ ባንተ ላይ ኮፒ ተደርጓል ፣ መዝገብህ ላይ ተፅፏል ፣ ስለሱም ትጠየቅበታለህ አላህ ካልማረልህ ትቀጣበታለህ‼️ ከእርሱ የት ነው የምታመልጠው❓ አብዘሀኛው ስራህ ደግሞ ተውበት ያላደረግክበት ነው። ብዙ ያሳለፍካቸው ነገሮች ላይ አስተንትን 🔘 ለአቅመ አዳም ከደረስክ ጊዜ ጀምሮ። 🔘ተጠያቂ መሆን ከጀመርክ ጊዜ ጀምሮ። 🔘 መዝጋቢዎቹ ባንተ መልካም ሾል እና መጥፎ ሾል መዝገብ ላይ መመዝገብ ከጀመሩበት ቀን ጀምረህ‼️ በአንተ ላይ መመዝገብ ከጀመሩበት ቀን ጀምረህ አስተንትን‼️ ትጠየቅበታለህ‼️ ይሄ ሁሉ ፊትህ ይቀረብልሀል። ወይ በቀኝህ ወይ በግራህ በጀርባ በኩል ትቀበላለህ‼️ አላህ ይጠብቀን እና። ነገር ግን ወደፊት ታየዋለህ‼️ ድምፁን ለማድመጥ ስሙን ይጫኑ👇👇👇 🎙በሼኽ ሙሀመድ ሰዒድ ረስላን (ዶ/ር)          ሀፊዘሁሏáˆ