Harari Housing Development and Government Construction Agency (የሐረሪ ቤቶች ልማትና መንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ)
Open in Telegram
በሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት ቤቶች ልማትና መንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ በኩል የሚወጡ ጨረታ ማስታወቂያዎችን ለሁሉም ስራ ተቋራጮች፣ አማካሪዎች፣ ባለቤት መስሪያ ቤቶችና ዕቃ አቅራቢዎች መረጃዎችን በፍጥነት ተደራሸ ለማድረግ የተቀረፀ የኤጀንሲው የቴለግራም ሚዲያ ነው።
Show more469
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የጨረታ መክፈቻ ቀንን ስለ ማሳወቅ
የሐረሪ ቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የጨረታ ቁጥር HHDGC/03/16 የሐረሪ ህ/ክ/መንግስት ጠቅላይ ፍ/ቤት ቢሮ ዕድሳት
ግንባታ ስራ ለማሳራት የወጣዉን የጨረታ ሰነድ ለገዛችሁ ተጫራቾች በሙሉ የጨረታ ሰነዱ ሐሙስ ጥር 2 ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት ይከፈት የነበረዉ ወደ ሰኞ ጥር 6 ቀን 2016 የተራዘመ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ኤጀንሲዉ
የጨረታ መክፈቻ ቀንን ስለ ማሳወቅ
የሐረሪ ቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የሐረሪ ክልል ጠቅላይ ፈ/ቤት ፕሮጀክት የሆኑ
የጨረታ ቁጥር HHDGC/03/16 የሐረሪ ህ/ክ/መንግስት ጠቅላይ ፍ/ቤት ቢሮ ዕድሳት
የጨረታ ቁጥር HHDGC/05/16
ሎት 1- የድሬ ጠያራ ፍ/ቤት ዕድሳት
ሎት 2- የኤረር ወልዲያ ፍ/ቤት ዐድሳት
እንዲሁም የሐረሪ ህዝብ ክልል ት/ቢሮ ፕሮጀክት የሆኑ
የጨረታ ቁጥር HHDGC/04/16
ሎት 1- የሐረዌ በረሰር አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ማስፋፊያ
ሎት 2- የአቦከር አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ማስፋፊያ
ግንባታ ስራ ለማሳራት የወጣዉን የጨረታ ሰነድ ለገዛችሁ ተጫራቾች በሙሉ የጨረታ ሰነዱ ሐሙስ ጥር 2 ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ኤጀንሲዉ
ቀን 03/03/2016
የጨረታ መክፈቻ ቀንን ስለ ማሳወቅ
የሐረሪ ቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የሐረሪ ክልል ት/ቢሮ ፕሮጀክት የሆኑ
1. ጌይ መድረሳ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ማስፋፊያ
2. ሎት 2- የአንደኛ ሞዴል ት/ቤት ኬጂ ግንባታ
3. ሎት 3- የሐሰን ጌይ ት/ቤት ኬጂ ግንባታ
4. ሎት 4- የአቦከር ት/ቤት ኬጂ ግንባታ
እንዲሁም የጤና ቢሮ ፕሮጀክት የሆነ የአባዲረው ጤና ጣቢያ ግንባታ ስራ ለማሳራት የወጣዉን የጨረታ ሰነድ ለገዛችሁ ተጫራቾች በሙሉ የጨረታ ሰነዱ አርብ ህዳር 7 ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ኤጀንሲዉ
The above tender was published on 13/02/2016 EC
በድጋሜ የወጣ የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር HHDGC/02/15 ለ3ኛ ጊዜ የወጣ
የጨረታ ቁጥር HHGCA/014/15 ለ2ኛ ጊዜ የወጣ
የሐ/ሕ/ክ/መንግስት ቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የት/ቢሮ ፕሮጀክት የሆነ የቢሮ ዕድሳት ለደረጃ 6 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም የባህል፣ቅርስ እና ቱሪዝም ቢሮ ፕሮጀክት የሆነ የሱግዳት በሪ ሪስቶሬሽን ፕሮጀክት ስራ ደረጃ 6 እና ከዚያ በላይ የሆኑ በኮንስትራሽን ዘርፍ የተሰማሩትን ስራ ተቋራጮች አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል:://
1. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዶቻቸውን በታሽገ ኢንቨሎፕ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
2. የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ 1% በሲፒኦ፣በባንክ በተረጋገጠ ቼክ የጨረታ ቁጥሩ እና የፕሮጀክቱን ስም የሚገልጽ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል (የጨረታ ቁጥርና የፕሮጀክቱ ስም ያልተገለጸበት ዋስትና ተቀባይነት የለውም)::
3. ማንኛውም ተወዳዳሪ ተጫራች ለዘመኑ የታደሰ ፍ ቃድ ፣ ከሚመለከተዉ አካል ለደረጃዉ የተሰጠ ብቃት ማረጋገጫ፣የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት፣የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት፣የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
4. ማንኛውም ተወዳዳሪ ተጫራች በክልሉ ግዥ መመርያ መሰረት በዚህ ጨረታ ላይ ለመሳተፍ በክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ወይም ሕጋዊ አካል የተሰጠ አቅራቢነት ፍቃድ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
5. ተጨራቾች የጨረታ ሰነዱን ከቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራሽን ኤጀንሲ የማይመለስ 600 ብር በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ::
6. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዱን ለዚህ አገልግሎት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጠቅላላ ዋጋቸውን በመሙላት በታሸገ ኢንቭሎፕ ኦሪጅናል እና ኮፒውን በመለያየትና ለየብቻ በማሸግ እንዲሁም የቴክኒካል መወዳደሪያ ሰነዱን ኦሪጅናል እና ኮፒዉን ለየብቻ በማሸግ እና ሁለቱን እንደገና በአንድ ፖስታ በማሸግ የተጫራቹን ስም እና አድራሻ በመፃፍ የቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ቢሮ ቁጥር 15 ማስገባት አለባቸው፡፡
7. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ይህ ማስታወቂያ በወጣ በ22ኛ ቀን ጠዋት 3:00 ተዘግቶ በዛው ዕለት 3:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካዮቻቸው በተገኙበት ይከፈታል::
8. ኤጀንሲው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊልም የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀነው::
9. አድራሻ
በሐ/ህ/ክ/መንግስት የቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ
ስልክቁ 025-8670680
ጨረታዉ የወጣበት ቀን 18/11/2015
ጨረታዉ መዝጊያ ቀን 09/12/2015 3፡00 ሰዓት
ጨረታዉ መክፈቻ ቀን 09/12/2015 3፡30 ሰዓት
የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር HHDGC/06/15 ለ3ኛ ጊዜ የወጣ
የጨረታ ቁጥር HHGCA/015/15
የሐ/ሕ/ክ/መንግስት ቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የጤና ቢሮ ፕሮጀክት የሆኑ ኡላንኡላ ኮምፕሬንሲቭ ጤና ኬላ ግንባታ ለደረጃ 6 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም የሐሰን ጌይ ጤና ጣቢያ ማስፋፊያ ስራ ደረጃ 7 እና ከዚያ በላይ የሆኑ በኮንስትራሽን ዘርፍ የተሰማሩትን ስራ ተቋራጮች አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል::
1. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዶቻቸውን በታሽገ ኢንቨሎፕ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
2. የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ 1% በሲፒኦ፣በባንክ በተረጋገጠ ቼክ የጨረታ ቁጥሩ እና የፕሮጀክቱን ስም የሚገልጽ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል (የጨረታ ቁጥርና የፕሮጀክቱ ስም ያልተገለጸበት ዋስትና ተቀባይነት የለውም)::
3. ማንኛውም ተወዳዳሪ ተጫራች ለዘመኑ የታደሰ ፍቃድ ፣ ከሚመለከተዉ አካል ለደረጃዉ የተሰጠ ብቃት ማረጋገጫ፣የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት፣የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት፣የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
4. ማንኛውም ተወዳዳሪ ተጫራች በክልሉ ግዥ መመርያ መሰረት በዚህ ጨረታ ላይ ለመሳተፍ በክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ወይም ሕጋዊ አካል የተሰጠ አቅራቢነት ፍቃድ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
5. ተጨራቾች የጨረታ ሰነዱን ከቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራሽን ኤጀንሲ የማይመለስ 600 ብር በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ::
6. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዱን ለዚህ አገልግሎት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጠቅላላ ዋጋቸውን በመሙላት በታሸገ ኢንቭሎፕ ኦሪጅናል እና ኮፒውን በመለያየትና ለየብቻ በማሸግ እንዲሁም የቴክኒካል መወዳደሪያ ሰነዱን ኦሪጅናል እና ኮፒዉን ለየብቻ በማሸግ እና ሁለቱን እንደገና በአንድ ፖስታ በማሸግ የተጫራቹን ስም እና አድራሻ በመፃፍ የቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ቢሮ ቁጥር 15 ማስገባት አለባቸው፡፡
7. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ይህ ማስታወቂያ በወጣ በ22ኛ ቀን ጠዋት 3:00 ተዘግቶ በዛው እለት 3:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካዮቻቸው በተገኙበት ይከፈታል::
8. ኤጀንሲው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊልም የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀነው::
9. አድራሻ
በሐ/ህ/ክ/መንግስት የቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ
ስልክቁ 025-8670680
ጨረታዉ የወጣበት ቀን 03/11/2015
ጨረታዉ መዝጊያ ቀን 24/11/2015 3፡00 ሰዓት
ጨረታዉ መክፈቻ ቀን 24/11/2015 3፡30 ሰዓት
ቀን 02/10/2015
የጨረታ መክፈቻ ቀንን ስለ ማሳወቅ
የሐረሪ ቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የሐረሪ ክልል ግብርና ልማት ቢሮ ፕሮጀክት የሆነ G+3 የገበያ ማዕከል ግንባታ ስራ ለማሳራት ያወጣዉ ጨረታ ረቡዕ ሰኔ 7 ቀን ጠዋት 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ 3፡30 የሚከፈት መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
ኤጀንሲዉ
Dear our Esteemed Customers;
Sugudat Beri Restoration Project tender openning date was extended.
ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ግንቦት 15/2015 የወጣ ነው።
ቀን 15/09/2015
የጨረታ መክፈቻ ቀንን ስለ ማሳወቅ
የሐረሪ ቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የባህል ቅርስ እና ቱሪዝም ቢሮ ፕሮጀክት የሆነ SUGUDAT BERI GATE RESTORATION PROJECT ለማሳራት ያወጣዉ ጨረታ ሰኞ ግንቦት 21 ቀን ጠዋት 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ 3፡30 የሚከፈት መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
ኤጀንሲዉ
ቀን 30/08/2015
የጨረታ ዶክመንት መክፈቻ ቀን ስለ ማሳወቅ
የሀረሪ ቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽ ኤጀንሲ በጤና ቢሮ ፕረፐጀክት የሆነ የኡላንኡላ ጤና ኬላ ግንባት ጨረታ መክፈቻ ቀን ወደ ግንቦት 8 ቀን/2015 የተራዘመ ስለሆነ ጠዋት 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ 3፡30 የሚከፈት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ኤጀንሲው
ቀን 26/08/2015
የጨረታ መክፈቻ ቀንን ስለ ማሳወቅ
የሐረሪ ቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የሶፊ ወረዳ ፕሮጀክት የሆነ የአዳራሽ ማስፋፊያ ስራ ለማሳራት ያወጣዉ ጨረታ ሰኞ ሚያዚያ 30 ቀን ጠዋት 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ 3፡30 የሚከፈት መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
ኤጀንሲ
👆👆☝️☝️ ይህ ማስታወቂያ የታተመው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ቅዳሜ ሚያዚያ 21/2015 በወጣ ጋዜጣ ነው።
ቀን 17/08/2015
ጉዳዩ፡-የጨረታ መክፈቻ ቀንን ስለ ማሳወቅ
የሐረሪ ቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የሚያሰራዉ የኡላን ኡላ ጤና ኬላ ግንባታ ጨረታ መክፈቻ ቀን 01/09 /2015ዓም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ 3፡30 የሚከፈት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ኤጀንሲዉ
ቀን 02/08/2015
የጨረታ መክፈቻ ቀንን ስለ ማሳወቅ
የሐረሪ ቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የትምህርት ቢሮ ፕሮጀክት የሆነ የቢሮ ህንጻ ዕድሳት ስራ ለማሳራት ለ2ኛ ጊዜ ያወጣዉ ጨረታ ረቡዕ ሚያዚያ 4 ቀን ጠዋት 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ 3፡30 የሚከፈት መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
ኤጀንሲዉ
