en
Feedback
Auxilium Catholic School

Auxilium Catholic School

Open in Telegram

School channel

Show more
4 256
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-1130 days
Posts Archive
Dear all number of grade grade 6 studens are 174 not 144. 173 successfully passed to the next step. Sorry for the information

Congratulations
Congratulations

photo content
+9

photo content

photo content

የተወደዳችሁ የአውዚሊየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት ወላጆች አሳዳጊዎች ሰኔ 29/2017 የወላጆች ቀን እንደሚሆን መልእክት ልከን ነበር።ይሁንና ትምህርት ቤታችን የ12ተኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና አስፈታኝ በመሆኑ ፈተናው እስኪያልቅ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ማድረግ ስለማይቻል ለሀምሌ 13/2017 መራዘሙን በአክብሮት እንገልፃለን። የት/ቤቱ አስተዳደር

Dear grade 12 students monday you shall come only with pen. No book or paper is allowed. Come with your food as well. Pls respect time God bless you

Dear grade 12 natural students please sunday at 8:30 you are requested to come to the school. It is very urgent and no one should remain. Morning 8:30 am mr zenebe

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

እንዴት አረፈዳችሁ ? የነገው ፈተና * ጠዋት ተፈጥሮ ሳይንስ 1 ኛ እና 2 ኛ ዙር በሙሉ ይመጣሉ * ከሰዓት ማህበራዊ ሳይንስ 3ኛ እና 4ኛ ዙር ተፈታኞች በሙሉ ይመጣሉ * ቪዥን ነገ ጠዋት ሁሉም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች አብርሆች ( ሁሉም ተማሪ 1ኛ ዙር ነው . ) ከሰዓት ማህበራዊ ሳይንስ በሙሉ እናመሰግናለን

ለመንግስት እና ለግል 12 ኛ ክፍል Online አስፈ ታኝ ትምህርት  ቤቶች በሙሉ ትምህርት ሚኒስተር ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለ4ኛ ዙር የmock exam  የፊታችን አርብ ለመስጠት ወስኗል ። ውድ ር/መምህራን በዚህ መሰረት 4ኛ ጊዜ የሙከራ ፈተና   ስለሚሰጥ ተማሪዎች እና ወላጆች  እንዲያውቁ   ይደረግ :: *Natural እና social  የጠዋት ና የከሰዓት ፕሮግራም  ሲለይ እናሳውቃለን * የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ባለሙያዎችና ሱፐርቫይዘሮች በተመደባችሁበት የፈተና ጣቢያ እንድትገኙ ::

photo content
+1

photo content
+1

photo content

Great

photo content