4 256
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-1130 days
Posts Archive
Dear Parents and Students follow this link to join our new telegram channel 👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻 @AFMACSchannel
Congratulations kidus for your great achivement in the abacus competition .3rd out of 37 schools GREAT😀
ውድ ወላጆች ለሁለተኛ ጊዜ ነው የምናስጠነቅቃችሁ። ከነገ ቅዳሜ ሀምሌ 19/2017 ዓ.ም በህዋላ ሲስተሙ ይዘጋል። ያላስመዘገባችሁ በአግባቡ ልጆቻችሁን እንድታስመዘግብ በድጋሚ አናስጠነቅቃቹሀለን።
ውድ የአውዚሊየም ወላጆች እንደምን ዋላችሁ
ምዝገባ በተጠበቀው ልክ ልጆቻችሁን እያስመዘገባችሁ አይደለም ። በቀሪዎቹ ሶስት ቀናት ውስጥ ለማጠናቀቅ ሞክሩ። የልጆቻችሁን እድል አታስመልጡ።
ውድ የአውዚሊየም የ8 ክፍል ተማሪዎች ሽርሽር እንሄዳለን ባላችሁት መሰረት ማክሰኞ 2:30 ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም አውዚሊየም በመገኘት ከሚስተር ቴድሮስ ጋር ስለ ጉዞ ውይይት ታደርጋላችሁ። ጉዞዋችሁ እንጦጦ ሲሆን የትራንስፖርት ዋጋ በሰው 300 ሲሆን ወደ ፓርኩ መግቢያ ደግሞ 200 ብር ሲሆን በአጠቃላይ 500 ብር መሆኑን አውቃችሁ እንዲሁም የወላጅ
/የአሳዳጊ ፍቃድ ከተሰጣችሁ በተጠቀሰው ቀን ብሩን ይዛችሁ እንድትገኙ እንገልፃለን ። ብሩን የምትከፍሉት አንደኛ ደረጃ ጸሀፊ የሆነችው ሚስ ሄለን ቢሮ ነው።
ትምህርት ቤቱ።
ውድ የሶሻል ተማሪዎች ቅዳሜ ሰኔ 28 ሰአት ኦረንቴሽን ስላለ ጠዋት 2 ሰአት ዩኒፎርም ለብሳችሁ እንድትገኙ እናሳውቃለን ።
የትምህርት ቤቱ አስተዳደር
