Evangelical
#Wed ye Evangelical channel teketatayoche sel channalu beki merja laschebetachu *Evangelical malt Wengel malt new *Alamaw wengeln be mahberawi dera getse le fetret makerb new #Masasebya : beze channel west yehulum ye hymanot Group mesatf yechelal
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
205
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from Inspire Ethiopia
ራስን መቀየር!
"ዛፍ ለመቁረጥ 6 ደቂቃ ብቻ ቢሰጠኝ አራቱን ደቂቃ መጥረቢያውን እየሳልኩ አጠፋዋለው" ብሎ ነበር አንድ የማከብረው የሀገር መሪ።
አንተም ጊዜ ማጥፋት ያለብህ ራስህን ለመቀየር ነው እንጂ ስራው፣ ገንዘቡ፣ የፍቅር ግንኙነቱን ማሳመር ቀላል ነው። ወዳጄ መጀመሪያ አንተ በአመለካከትና በስብዕና ከፍ በል እንጂ ሌላውን መቀየር ማገዶ አይፈጅም!
የሚገርም ሀሙስ ተመኘንላችሁ🙏
@Inspire_Ethiopia
የእናንተው ምርጥ ጓደኛ!
5000
🤔🤔🤔ምን ልበላችሁ ብቻ ቃላት አጠረኝ አንብቡት በቃ ስወዳችሁ እኮ😍😘
በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል።
2 እግዚአብሔርን፡— አንተ መታመኛዬ ነህ፡ እለዋለሁ፤ አምላኬና መሸሸጊያዬ ነው፥ በእርሱም እታመናለሁ።
3 እርሱ ከአዳኝ ወጥመድ ከሚያስደነግጥም ነገር ያድንሃልና።
4 በላባዎቹ ይጋርድሃል፥ በክንፎቹም በታች ትተማመናለህ፤ እውነት እንደ ጋሻ ይከብብሃል።
5 ከሌሊት ግርማ፥ በቀን ከሚበርር ፍላጻ፥
6 በጨለማ ከሚሄድ ክፉ ነገር፥ ከአደጋና ከቀትር ጋኔን አትፈራም።
7 በአጠገብህ ሺህ በቀኝህም አሥር ሺህ ይወድቃሉ፤ ወደ አንተ ግን አይቀርብም።
8 በዓይኖችህ ብቻ ትመለከታለህ፥ የኃጥኣንንም ብድራት ታያለህ።
9 አቤቱ፥ አንተ ተስፋዬ ነህና፤ ልዑልን መጠጊያህ አደረግህ።
10 ክፉ ነገር ወደ አንተ አይቀርብም፥ መቅሠፍትም ወደ ቤትህ አይገባም።
11 በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤
12 እግርህም በድንጋይ እንዳትሰናከል በእጆቻቸው ያነሡሃል።
13 በተኵላና በእባብ ላይ ትጫማለህ፤ አንበሳውንና ዘንዶውን ትረግጣለህ።
14 በእኔ ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ።
15 ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤ አድነዋለሁ አከብረውማለሁ።
'መዝሙረ ዳዊት 91
@Sendme_holyghost🔥🔥🔥
@Sendme_holyghost🔥🔥🔥
@Sendme_holyghost🔥🔥🔥
🙏🙏🙏Join&Share🙏🙏🙏
❤️❤️❤️❤️❤️❤️
❤️❤️❤️❤️
❤️❤️
ስወዳችሁ እኮ😘😘
5700
ጸሎት ማለት ሀ❤ እግዚአብሔር መጥራት ነው መዝ 17:6 ለ❤ የእግዚአብሔር ስም መጥራት ነው ዘፍ 4:26 ሐ❤ ወደ እግዚአብሔር መጮኽ ነው መ❤ ነፍስን ወደ እግዚአብሔር ማንሳት ነው መዝ 25:1-3 ሠ❤ እግዚአብሔር መፈለግ ነው ኢሳይያስ 55:6 ረ❤ ወደ ጸጋው ዙፋን በሙሉ ልብ መቅረብ ዕብ 4:16 ሰ ❤ ወደ እግዚአብሔር ማቅርብ ነው ዕብ 10:22
12940
“እንወቅ፤ እናውቀውም ዘንድ እግዚአብሔርን እንከተል፤ እንደ ወገግታም ተዘጋጅቶ እናገኘዋለን፤ እንደ ዝናብም ምድርንም እንደሚያጠጣ እንደ መጨረሻ ዝናብ ይመጣል።”
— ሆሴዕ 6፥3
6500
ፓስተር ቤኒሂን ለኢትዮጵያ የተናገረው #ትንቢት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
"በኢትዮጵያ ላይ አዲስ ብርሀን ሲወጣ አያለው ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ብሎም ለአለም የሪቫይቫል ችቦ ይዛ የምትነሳበት ሰዓተ እንደደረሰ አያለው"።
"በአሁኑ በምድሪቷ ላይ ያለው ውጊያ በፍጥነት ይቆማል ምድሪቱ ወደ ብልጽግና ትሸጋገራለች በምድሪቱ ያላችሁ ቅድሳን እና አገልጋዮች እራሳችሁን አዘጋጅ ሊመጣ ላለው የመንፈስ ቅዱስ ሪቫይቫል ሲሉ ትንቢት ተናገሩ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@SisayAzusaRevivall
@SisayAzusaRevivall
@SisayAzusaRevivall
6610
100
ብዙዎች ያንኳኳሉ ነገር ግን እስኪከፈት ሚጠብቁት ጥቂቶቹ ናቸው።
መዝጊያን አንኳኩ፥ ይከፈትላችሁማል።
መዝጊያንም ለሚያንኳኳ ይከፈትለታል።
7300
የእውነተኛ ሀዋርያነት ምልክቶች
1.በድንቅ
2.በምልክት
3.በታምራት
4.በትግስት የሚፀና
5.ስጦታቸውን ሳይሆን እነሱን የሚፈልግ
6.ገንዘቡንና እራሱን አሳልፎ የሚሰጥ
7.ለክብርና ለዝና ሳይሆን ለማነፅና ለመጥቀም የሚቆም
8.ከየትኛውም ባርነት ነፃ የወጣ
9.በሚያገለግለው ህዝብ ላይ መንፈሳዊ ፍሬ ሲያፈራ
10.ሰወች በክርስቶስ አምነው በመዳናቸው
2ቆሮ 12:12_20
1ቆሮ 9:1_2
4200
ሶስት አይነት አገልጋዪች አሉ ። 1. ገለው የሚያጠምዱ.ለፍላጎታቸው ማሙያ የሚያጠምዱ. እበላለው ሲል ይበላል 2.አስክረው የሚያጠምዱ። በነገር.በሁኔታ. ሰወችን የምናጠምደው የኛ ደቀመዝሙር ለማድረግ ሳይሆን የክርስቶስ ደቀ/መ ለማድረግ ነው። 3.በህይወት የሚይዙ .ለህይወት የሚያዘጋጅ ህይወታቸውን የሚያጠምዱ.ወደ ክርስቶስና ከክርስቶስ ጋር የሚያገናኙ ናቸው። ሰውን ስናጠምድ በፍቃደኝነት መሆን አለበት።
6700
👉ነገ መሆን የምትፈልጉትን ዛሬ መሆን ጀምሩ።
👉ነገ መሆን የምትፈልጉትን ዛሬ መሆን ካልጀመራችሁ ነገ ዛሬ ይሆንባችኀል።
👉ነገን ከዛሬ ለየት የሚያደረገው የቀኑ መለወጥ ሳይሆን የእኛ መለወጥ ነው፡፡
👉ዘራችሁ የንስር ነውና ሰፈር ላይ ሳይሆን በከፍታ ላይ ዋሉ🦅🦅✋✋
👉እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፤ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፥ አይደክሙም።
----ኢሳይያስ 40፡ 31
@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist
7020