Bahir Dar Academy Middle School Channel
Open in Telegram
2 524
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የ2015 ዓ.ም የ1ኛው ወሰነ ትምህርት አጋማሽ ፈተና (Mid-term Exam) ከህዳር 14 እስከ 16 ባሉት ቀናት ይሰጣል፡፡ የፈተና ፕሮግራሙ ከዚህ በታች ተያይዟል (attach ተደርጓል)፡፡
የባህርዳር አካዳሚ አባይ ካምፓስ ተማሪዎችን በሙሉ እንዲሁም የዋናው ግቢ ለ2015 ዓ.ም አዲስ የተመዘገቡ ተማሪዎችን ብቻ ይመለከታል፡፡
የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች እንደምን አላችሁ፡፡ የባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወርሃዊ የትምህርት ክፍያ በዳሽን ባንክ ስኩል ፔይ ሲስተም (School Pay System) አማካኝነት ገቢ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጂ የአባይ ካምፓስ ሁሉም ተማሪዎች እንዲሁም ለ2015 ዓ.ም አዲስ የተመዘገቡ የዋናው ግቢ ተማሪዎች የመክፈያ መለያ ቁጥር (ID) ስላልተሰጣቸው የመስከረምና ጥቅምት ወር 2015 ዓ.ም የትምህርት ወርሃዊ ክፍያ በመደበኛው የባንክ አሰራር እየከፈሉ ይገኛሉ፡፡ ነገር ግን ከላይ ለተገለጹት ተማሪዎች የተማሪ የመክፈያ መለያ ቁጥር (ID) ስለተሰራላቸው ከህዳር ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ያለውን የትምህርት ወርሃዊ ክፍያ የተማሪ የመክፈያ መለያ ቁጥር (ID) በመጠቀም ወሩ በገባ በ10 ቀናት ውስጥ እንድትከፍሉ እናሳውቃለን፡፡ እናመሰግናለን፡፡
ማስታወሻ፡-
1. የተማሪ የመክፈያ መለያ ቁጥር (ID) በልጆቻችሁ በኩል ስለምንልክ ጠይቃችሁ ተቀበሉልን፣
2. ክፍያውን በአቅራቢያችሁ በሚገኝ የዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ መክፈል ትችላላችሁ፣
3. የጥቅምት ወር 2015 ዓ.ም የትምህርት ወርሃዊ ክፍያን ያልከፈለ ደንበኛ ካለ የጥቅምት ወር ብቻ በድሮው የአከፋፈል ስርዓት መፈፀም አለበት፣
4. ከህዳር ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ያለውን የትምህርት ወርሃዊ ክፍያ የተማሪን የመክፈያ መለያ ቁጥር (ID) ሳይጠቀሙ ክፍያ መፈፀም አይቻልም፡፡
የባህርዳር አካዳሚ አባይ ካምፓስ ተማሪዎችን በሙሉ እንዲሁም የዋናው ግቢ ለ2015 ዓ.ም አዲስ የተመዘገቡ ተማሪዎችን ብቻ ይመለከታል፡፡
የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች እንደምን አላችሁ፡፡ የባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወርሃዊ የትምህርት ክፍያ በዳሽን ባንክ ስኩል ፔይ ሲስተም (School Pay System) አማካኝነት ገቢ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጂ የአባይ ካምፓስ ሁሉም ተማሪዎች እንዲሁም ለ2015 ዓ.ም አዲስ የተመዘገቡ የዋናው ግቢ ተማሪዎች የመክፈያ መለያ ቁጥር (ID) ስላልተሰጣቸው የመስከረምና ጥቅምት ወር 2015 ዓ.ም የትምህርት ወርሃዊ ክፍያ በመደበኛው የባንክ አሰራር እየከፈሉ ይገኛሉ፡፡ ነገር ግን ከላይ ለተገለጽት ተማሪዎች የተማሪ የመክፈያ መለያ ቁጥር (ID) ስለተሰራላቸው ከህዳር ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ያለውን የትምህርት ወርሃዊ ክፍያ የተማሪ የመክፈያ መለያ ቁጥር (ID) በመጠቀም ወሩ በገባ በ10 ቀናት ውስጥ እንድትከፍሉ እናሳውቃለን፡፡ እናመሰግናለን፡፡
ማስታወሻ፡-
1. የተማሪ የመክፈያ መለያ ቁጥር (ID) በልጆቻችሁ በኩል ስለምንልክ ጠይቃችሁ ተቀበሉልን፣
2. ክፍያውን በአቅራቢያችሁ በሚገኝ የዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ መክፈል ትችላላችሁ፣
3. የጥቅምት ወር 2015 ዓ.ም የትምህርት ወርሃዊ ክፍያን ያልከፈለ ደንበኛ ካለ የጥቅምት ወር ብቻ በድሮው የአከፋፈል ስርዓት መፈፀም አለበት፣
4. ከህዳር ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ያለውን የትምህርት ወርሃዊ ክፍያ የተማሪን የመክፈያ መለያ ቁጥር (ID) ሳይጠቀሙ ክፍያ መፈፀም አይቻልም፡፡
የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች እንደምን አላችሁ፡፡ ከዚህ በላይ ፖስት የተደረጉት ከ2015 ዓ.ም መስከረም ወር ጀምሮ እየተተገበሩ ያሉ የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መማሪያ መጽሐፍት ስለሆኑ ፕሪንት አድርገን በመጠረዝ ልጆቻችን እንዲጠቀሙባቸው ብናደርግ የተሻለ መሆኑን ት/ቤቱ ይመክራል፡፡ እናመሰግናለን፡፡
