en
Feedback
Bahir Dar Academy Middle School Channel

Bahir Dar Academy Middle School Channel

Open in Telegram

educational

Show more
Ethiopia8 692The category is not specified
2 524
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ዉድ የባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆችና ተማሪዎች የ2015 ዓ.ም የ2ኛዉ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና በጉድኝት ማእከል ተዘጋጅቶ የሚሰጥ ሲሆን የፈተናዉ ፕሮግራሙ ከዚህ በታች ተልኳል፡፡ የተማሪ ወላጆችም ተማሪዎች ለፈተና ዝግጁ አንዲሆኑ አስፈላጊዉን እገዛ ታደርጉላቸዉ ዘንድ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

በ 23/09/2015ዓ.ም የተላከ ወድ የባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች ባህርዳር አካዳሚ የ2016 ዓ.ም የተማሪ ክፍያ በተመለከተ ለመጨረሻ ጊዜ አጠቃላይ ዉይይት ለማድረግ ስለፈለገ ቅዳሜ ማለትም በ26/09/2015 ዓ.ም ከጧቱ 3፡00 ሰዓት ባህርዳር አካዳሚ ዋናዉ ግቢ እንድትገኙ በአክበሮት እናሳስባለን፡፡

የባህርዳር አካዳሚ አባይ ካምፓስ የወላጅ የዉይይት ቀን በተመለከተ ወደፊት የምንገልጽ ይሆናል

16/09/2015 ዓ.ም የተላከ ዉድ የባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች ባህር ዳር አካዳሚ ለ2016 ዓ/ም ቅድመ ዝግጅት ዙሪያና የተማሪ ክፍያን በተመለከተ ከተማሪ ወላጆች ጋር ዉይይት ለማድረግ ስለፈለገ ግንቦት 19 ቀን 2015 ዓ.ም ከጧቱ 3፡00 ላይ ባህርዳር አካዳሚ ዋናዉ ግቢ በመገኘት የዉይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ በአክብሮት ያሳስባል፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሁ የባህር ዳር አካዳሚ ወላጆችና ተማሪዎች እንደምን አላችሁ፡፡ ከፋሲካ በዓል በኋላ ማለትም ማክሰኞ በ10/08/2015 ዓ.ም ትምህርት የተጀመረ ቢሆንም የተገኙ ተማሪዎች ቁጥር ትምህርት ለመጀመር በቂ ባለመሆኑ ትምህርት መስጠት አልተቻለም፡፡ በመሆኑም ከነገ ማለትም ረቡዕ በ11/08/2015 ዓ.ም ጀምሮ በተለመደው ስዓት በመገኘት ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ ትም/ቤቱ በአክብሮት ያሳስባል፡፡

ሚያዚያ 10 ቀን 2015 ዓ.ም የተላከ

ባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች የተማሪዎች ወርሃዊ ክፍያ በዳሽን ባንክ በስኩል ፔይ ሲሰትም(school pay system ) የተማሪዎችን መለያ ኮድ (student ID) በመጠቀም መከፈል እንዳለበት ይታወቃል፡፡ነገር ግን የተወሰኑ ወላጆች በሞባይል ባንኪንግ እንዲሁም ከባንክ ወደ ባንክ በሚደረግ ትራንስፈር እየከፈሉ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በሞባይል ባንኪንግ እንዲሁም ከባንክ ወደ ባንክ በሚደረግ ትራንስፈር የሚከፈለዉ ክፍያ የተማሪዎችን ስም ስለማያሳይ ለአሰራር ይመች ዘንድ በተለመደዉ የክፍያ አከፋፈል በተማሪዎች ስምና መለያ ኮድ እንድትከፍሉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

Middle school.pdf5.56 KB

የ2015 ዓ.ም ሁለተኛዉ ሰሚስተር አጋማሽ ፈተና ከሚያዝያ 2 አስከ ሚያዝያ 4 የሚሰጥ ሲሆን ፕሮግራሙ ከዚህ በታች የተላከ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ

30/05/2015 ዓ.ም የተላከ ለተማሪ ወላጆች የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ት/መምሪያ ከ1-8ኛ ክፍል ለሚያስተምሩ መምህራን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት አተገባበር ዙሪያ ከየካቲት 1-3/2015 ዓ.ም ለመምህራን ስልጠና ስለሚሰጥ ከ1-8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ከየካቲት 1-3/2015 ዓ.ም ድረስ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ

ዉድ ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች የ፪ኛዉ ሴሚስተር ትምህርት ጥር 29/2015 ዓም ይጀምራል ። ስለሆነም ተማሪዎች ዩኒፎርም በመልበስ እንዲሁም አስፈላጊ የመማሪያ ቁሳቁሶችን በመያዝ በተለመደው ሰዓት ትምህርት ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን።

Grade 5-8..pdf2.23 KB

ህዳር 28 ቀን 2015 ዓ.ም የተላከ ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች የተማሪዎች ወርሃዊ ክፍያ በዳሽን ባንክ በስኩል ፔይ ሲሰትም(school pay system ) የተማሪዎችን መለያ ኮድ (student ID) በመጠቀም መከፈል እንዳለበት ይታወቃል፡፡ነገር ግን የተወሰኑ ወላጆች በሞባይል ባንኪንግ እየከፈሉ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በሞባይል ባንኪንግ የሚከፈለዉ ክፍያ የተማሪዎችን ስም ስለማያሳይ ለአሰራር ይመች ዘንድ በተለመደዉ የክፍያ አከፋፈል በተማሪዎች ስምና መለያ ኮድ እንድትከፍሉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ህዳር 28 ቀን 2015 ዓ.ም የተላከ ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች የተማሪዎች ወርሃዊ ክፍያ በዳሽን ባንክ በስኩል ፔይ ሲሰትም(school pay system ) የተማሪዎችን መለያ ኮድ (student ID) በመጠቀም መከፈል እንዳለበት ይታወቃል፡፡ነገር ግን የተወሰኑ ወላጆች በሞባይል ባንኪንግ እየከፈሉ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በሞባይል ባንኪንግ የሚከፈለዉ ክፍያ የተማሪዎችን ስም ስለማያሳይ ለአሰራር ይመች ዘንድ በተለመደዉ የክፍያ አከፋፈል በተማሪዎች ስምና መለያ ኮድ እንድትከፍሉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ህዳር 28 ቀን 2015 ዓ.ም የተላከ ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች የተማሪዎች ወርሃዊ ክፍያ በዳሽን ባንክ በስኩል ፔይ ሲሰትም(school pay system ) የተማሪዎችን መለያ ኮድ(student ID) በመጠቀም መከፈል እንዳለበት ይታወቃል፡፡ነገር ግን የተወሰኑ ወላጆች በሞባይል ባንኪንግ እየከፈሉ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በሞባይል ባንኪንግ የሚከፈለዉ ክፍያ የተማሪዎችን ስም ስለማያሳይ ለአሰራር ይመች ዘንድ በተለመደዉ የክፍያ አከፋፈል በተማሪዎች ስምና መለያ ኮድ እንድትከፍሉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ህዳር 28 ቀን 2015 ዓ.ም የተላከ ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች የተማሪዎች ወርሃዊ ክፍያ በዳሽን ባንክ በስኩል ፔይ ሲሰትም(school pay system ) የተማሪዎችን መለያ ኮድ(student ID) በመጠቀም መከፈል እንዳለበት ይታወቃል፡፡ነገር ግን የተወሰኑ ወላጆች በሞባይል ባንኪንግ እየከፈሉ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በሞባይል ባንኪንግ የሚከፈለዉ ክፍያ የተማሪዎችን ስም ስለማያሳይ ለአሰራር ይመች ዘንድ በተለመደዉ የክፍያ አከፋፈል በተማሪዎች ስምና መለያ ኮድ እንድትከፍሉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች የተማሪዎች ወርሃዊ ክፍያ በዳሽን ባንክ በስኩል ፔይ ሲሰትም(school pay system ) የተማሪዎችን መለያ ኮድ(student ID) በመጠቀም መከፈል እንዳለበት ይታወቃል፡፡ነገር ግን የተወሰኑ ወላጆች በሞባይል ባንኪንግ እየከፈሉ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በሞባይል ባንኪንግ የሚከፈለዉ ክፍያ የተማሪዎችን ስም ስለማያሳይ ለአሰራር ይመች ዘንድ በተለመደዉ የክፍያ አከፋፈል በተማሪዎች ስምና መለያ ኮድ እንድትከፍሉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች እንደምን አላችሁ፡፡ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያው ሴሜስተር አጋማሽ ፈተና () ከህዳር 14 - 16 ቀን 2015 ዓ.ም (ከረቡዕ - አርብ) የሚሰጥ ሲሆን ተማሪዎችም ት/ቤት የሚቆዩት እስከ 6፡00 ስዓት ነው፡፡ ስለዚህ እግረኛ ተማሪዎችን ልክ 6፡00 ስዓት ላይ ት/ቤት መጥታችሁ እንድትረከቡ እንዲሁም በትራንስፖርት የሚሄዱ ተማሪዎችንም በስዓቱ እንድትቀበሉ እናሳውቃለን፡፡ ማሳሰቢያ፡- ከህዳር 19 ቀን 2015 ዓ.ም (ሰኞ) ጀምሮ ሙሉ ቀን (እስከ 9፡00 ስዓት) ትምህርት የሚሰጥ ይሆናል፡፡

ህዳር 12 ቀን 2015 ዓ.ም የተላከ

Share 'Mid-term exam for grade 5-8.docx'