en
Feedback
Bahir Dar Academy Middle School Channel

Bahir Dar Academy Middle School Channel

Open in Telegram

educational

Show more
Ethiopia8 692The category is not specified
2 524
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሣይንስ ተፈታኝ ተማሪዎችን ይመለከታል የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሣይንስ ተማሪዎች ለፈተና ወደ ባህርዳር ዩኒቨረሲቲ ፖሊ ካምፓስ መግቢያ ቀን እሁድ ማለትም በ23/11/2015 ዓ.ም ከጧቱ 5፡00 ሰዓት በመሆኑ በዘሁ እለት ከጧቱ 4፡00 ሰዓት ባህርዳር አካዳሚ ግቢ እንድትገኙና በተዘጋጀዉ ትራንሰፖርት ወደ ዩኒቨርሲቲ እንድትሄዱ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

አዲስ የኬጅ 1 በእጣ የተሳተፋችሁ አመልካቾችን ብቻ ይመለከታል እንደሚታወቀዉ በዛሬዉ እለት ማለትም በ12/11/2015 ዓ.ም አመልካቾችን በዕጣ የለየ ሲሆን የአመልካቾችን ችግር በማየት የእጣ ቁጥራችሁ ከ21-101 የወጣላችሁን ወላጆች ለመስተናገድ የወሰነ ሲሆን ነገ ማለትም በ14/11/2015 ዓ.ም ከጧቱ 3፡00 ሰዓት ልጅዎን በአካል እንዲሁም የልደት ካርድ፤የክትባት ካርድና የወሳኝ ኩነት ካርድ በመያዝ ት/ቤት እንድትገኙ እያሳሰብን ከዚህ ቀንና ሰዓት ዉጭ የሚመጡትን የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ከላይ የተገለጸዉ የሰላም ማህበር ወጣቶችን ክፍያ የሚከፍሉት የባህርዳር አካዳሚ ዋናዉ ግቢ የተማሪ ወላጆች ብቻ ሲሆን የባህርዳር አከዳሚ አባይ ካምፓስ የተማሪ ወላጆችን የማይጨምር ይሆናል፡፡

ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች በተማሪዎች መግቢያና መዉጫ ሰዓት በር አካባቢ የሚኖረዉን የትራፊክ ፍሰትና የተማሪዎችን ደህንነት የሚጠብቁ በጣና ክፍለ ከተማ ለሰላም ማህበር ወጣቶች የወላጅ ኮሚቴ የወሰነዉን በዓመት 200 ብር ክፍያ በዳሸን ባንክ የሂሳብ ቁጥር 5294237890011 አንድታስገቡ በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች በተማሪዎች መግቢያና መዉጫ ሰዓት በር አካባቢ የሚኖረዉን የትራፊክ ፍሰትና የተማሪዎችን ደህንነት የሚጠብቁ በጣና ክፍለ ከተማ ለሰላም ማህበር ወጣቶች የወላጅ ኮሚቴ የወሰነዉን በዓመት 200 ብር ክፍያ በዳሸን ባንክ የሂሳብ ቁጥር 529423789001 አንድታስገቡ በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ በሚከተለዉ መልክ የሚከናወን ይሆናል 1.ከኬጅ2-12ኛክፍል ድረስ የሚማሩ ነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደዉ ከ11/11/2015 ዓም -14/11/2015 ዓም ከጧት 2፡30-10፡00 ድረስ ብቻ የሚካሄድ መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰዉ ቀንና ሰዓት ዉጭ የሚመጡ አመልካቾችን የማንቀበል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ የአመዘጋገብ ሁኔታ ከኬጅ2-8ኛ ክፍል የሚማሩ ነባር ተማሪዎች የመስከረም ወርሃዊ ክፍያ 1600 ብር እና የመመዝገቢያ 400 ብር በአጠቃላይ 2000ብር/ሁለት ሺብር/ የተማሪዉን ስም አስከ አያት የክፍል ደረጃ በመፃፍ የተማሪዉን መለያ ኮድ ሣይጠቀሙ ከፍለዉ ደረሰኙን በመያዝ ት/ቤት በአካል በመምጣት ማስመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡ ከ9-12ኛ ክፍል የሚማሩ ነባር ተማሪዎች የመስከረም ወርሃዊ ክፍያ 1700 ብር እና የመመዝገቢያ 425ብር በአጠቃላይ 2125 የተማሪዉን ስም አስከ አያትና የክፍል ደረጃ በመፃፍ ከፍለዉ ደረሰኙን በመያዝ ት/ቤት በአካል በመምጣት ማስመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡ ማሳሰቢያ ክፍያዉን ስትከፍሉ የተማሪዉን መለያ ኮድ/ID/ መጠቀም አያስፈልግም በተማሪዉ ስምና ክፍል ብቻ መሆን አለበት፡፡ ቀሪ የ2015 ዓ.ም ክፍያ ያለባችሁ ወላጆች ክፍያችሁን ሣታጠናቅቁ ማስመዝገብ የማትችሉ መሆናችሁን እንገልጻለን 2.ባህርዳር አካዳሚ እህትና ወንድም የሌላቸዉ አዲስ የኬጅ 1 አመልካቾች ባለን ዉስን ቦታ በእጣ ለመቀበል ት/ቤቱ የወሰነ ሲሆን በ12/11/2015 ዓ.ም ከ2፡30-4፡00 ሰዓት ብቻ ምዝገባ የምናደርግ ሲሆን በዚሁ ቀን በእጣ ከቀኑ 6፡00 ሰዓት የሚለይ ይሆናል፡፡ ከተባለዉ ሰዓትና ቀን ዉጭ ምንም ዓይነት ምዝገባ የማናካሂድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ክፍያ የሚከፈለዉ በዳሸን ባንክ ሲሆን ዋናዉ ግቢ የሂሳቡ ባለቤት ፍሬአለም ሽባባዉ 0237973381011 አባይ ካምፓስ የሂሳቡ ባለቤት ፍሬአለም ሽባባዉ 0237973381021 የባንክ ደረሰኝ በሁለት ኮፒ በማሰራት አንዱን ለት/ቤቱ ፋይናንስ ክፍል ገቢ ማድረግ አለባችሁ፡፡ ት/ቤቱ

በ5/11/2015 ዓ.ም የተላከ ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች አህትና ወንድም ያላቸዉ የኬጅ 1 አመልካቾች ብቻ ይመለከታል የ2016 ዓ.ም እህትና ወንድም ያላቸዉ የኬጅ 1 የተማሪዎች ምዝገባ በ10/11/2015 ዓ.ም እንደሆነ ያሳወቀን ሲሆን በ10/11/2015 ዓ.ም አገራዊ የችግኝ ተከላ ቀን በመሆኑ ምዝገባዉ በ11/11/2015 ዓም ከጧት 2፡30-10፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ መሆኑን እየገለጽን የሌሎች ተመዝጋቢዎች ከዚህ በፊት በትምህርት ቤቱ ቴሌግራም በተገለጸዉ ቀንና ሰዓት የሚቀጥል ይሆናል፡፡ ስርዝ ድልዝ የለለበት የክትባት ካርድና የወሳኝ ኩነት ካርድ የወላጅ 1 እና የልጆች 3 ፎቶግራፍ እንዲሁም ህጻኑን በአካል በመያዝ በ11/11/2015 ዓ.ም ከጧቱ 2፡30-10፡00 ሰዓት ብቻ ማስመዝገብ የምትችሉ መሆንን እየገለጽን ከተገለፀዉ ቀንና ሰዓት ዉጭ የሚመጡ አመልካቾችን የማንቀበል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች በ2016 ዓ.ም 9ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደዉ የስምንተኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከተገለፀ በኋላ ይሆናል

ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ በሚከተለዉ መልክ የሚከናወን ይሆናል 1.እህትና ወንድም ባህርዳር አካዳሚ የሚማር ያላቸዉና ከዚህ በፊት የፍላጎት ፎርም የሞላችሁ በ2016 ዓም ኬጅ 1 የሚገባ ልጅ ያላችሁ ወላጆች ስርዝ ድልዝ የለለበት የክትባት ካርድና የወሳኝ ኩነት ካርድ የወላጅ 1 እና የልጆች 3 ፎቶግራፍ እንዲሁም ህጻኑን በአካል በመያዝ ሰኞ ማለትም በ10/11/2015 ዓ.ም ከጧቱ 2፡30-10፡00 ሰዓት ብቻ ማስመዝገብ የምትችሉ መሆንን እየገለጽን ከተገለፀዉ ቀንና ሰዓት ዉጭ የሚመጡ አመልካቾችን የማንቀበል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ 2.ከኬጅ2-12ኛክፍል ድረስ የሚማሩ ነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደዉ ከ11/11/2015 ዓም -14/11/2015 ዓም ከጧት 2፡30-10፡00 ድረስ ብቻ የሚካሄድ መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰዉ ቀንና ሰዓት ዉጭ የሚመጡ አመልካቾችን የማንቀበል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ የአመዘጋገብ ሁኔታ ከኬጅ2-8ኛ ክፍል የሚማሩ ነባር ተማሪዎች የመስከረም ወርሃዊ ክፍያ 1600 ብር እና የመመዝገቢያ 400 ብር በአጠቃላይ 2000ብር/ሁለት ሺብር/ የተማሪዉን ስም አስከ አያት የክፍል ደረጃ በመፃፍ የተማሪዉን መለያ ኮድ ሣይጠቀሙ ከፍለዉ ደረሰኙን በመያዝ ት/ቤት በአካል በመምጣት ማስመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡ ከ9-12ኛ ክፍል ክፍል የሚማሩ ነባር ተማሪዎች የመስከረም ወርሃዊ ክፍያ 1700 ብር እና የመመዝገቢያ 425ብር በአጠቃላይ 2025ብር/ሁለት ሺ ሃያ አምስት ብር/ የተማሪዉን ስም አስከ አያትና የክፍል ደረጃ በመፃፍ ከፍለዉ ደረሰኙን በመያዝ ት/ቤት በአካል በመምጣት ማስመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡ ማሳሰቢያ ክፍያዉን ስትከፍሉ የተማሪዉን መለያ ኮድ/ID/ መጠቀም አያስፈልግም በተማሪዉ ስምና ክፍል ብቻ መሆን አለበት፡፡ ቀሪ የ2015 ዓ.ም ክፍያ ያለባችሁ ወላጆች ክፍያችሁን ሣታጠናቅቁ ማስመዝገብ የማትችሉ መሆናችሁን እንገልጻለን 3.ባህርዳር አካዳሚ እህትና ወንድም የሌላቸዉ አዲስ የኬጅ 1 አመልካቾች ባለን ዉስን ቦታ በእጣ ለመቀበል ት/ቤቱ የወሰነ ሲሆን በ12/11/2015 ዓ.ም ከ2፡30-4፡00 ሰዓት ብቻ ምዝገባ የምናደርግ ሲሆን በዚሁ ቀን በእጣ ከቀኑ 6፡00 ሰዓት የሚለይ ይሆናል፡፡ ከተባለዉ ሰዓትና ቀን ዉጭ ምንም ዓይነት ምዝገባ የማናካሂድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ክፍያ የሚከፈለዉ በዳሸን ባንክ ሲሆን ዋናዉ ግቢ የሂሳቡ ባለቤት ፍሬአለም ሽባባዉ 0237973381011 አባይ ካምፓስ የሂሳቡ ባለቤት ፍሬአለም ሽባባዉ 0237973381021 ት/ቤቱ

ለባህርዳር አካዳሚ የተማሪ ወላጆች የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ በሚከተለዉ መልክ የሚከናወን ይሆናል 1.እህትና ወንድም ባህርዳር አካዳሚ የሚማር ያላቸዉና ከዚህ በፊት የፍላጎት ፎርም የሞላችሁ በ2016 ዓም ኬጅ 1 የሚገባ ልጅ ያላችሁ ወላጆች ስርዝ ድልዝ የለለበት የክትባት ካርድና የወሳኝ ኩነት ካርድ የወላጅ 1 እና የልጆች 3 ፎቶግራፍ እንዲሁም ህጻኑን በአካል በመያዝ ሰኞ ማለትም በ10/11/2015 ዓ.ም ከጧቱ 2፡30-10፡00 ሰዓት ብቻ ማስመዝገብ የምትችሉ መሆንን እየገለጽን ከተገለፀዉ ቀንና ሰዓት ዉጭ የሚመጡ አመልካቾችን የማንቀበል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ 2.ከኬጅ2-12ኛክፍል ድረስ የሚማሩ ነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደዉ ከ11/11/2015 ዓም -14/11/2015 ዓም ከጧት 2፡30-10፡00 ድረስ ብቻ የሚካሄድ መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰዉ ቀንና ሰዓት ዉጭ የሚመጡ አመልካቾችን የማንቀበል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ የአመዘጋገብ ሁኔታ ከኬጅ2-8ኛ ክፍል የሚማሩ ነባር ተማሪዎች የመስከረም ወርሃዊ ክፍያ 1600 ብር እና የመመዝገቢያ 400 ብር በአጠቃላይ 2000ብር/ሁለት ሺብር/ የተማሪዉን ስም አስከ አያት የክፍል ደረጃ በመፃፍ የተማሪዉን መለያ ኮድ ሣይጠቀሙ ከፍለዉ ደረሰኙን በመያዝ ት/ቤት በአካል በመምጣት ማስመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡ ከ9-12ኛ ክፍል ክፍል የሚማሩ ነባር ተማሪዎች የመስከረም ወርሃዊ ክፍያ 1700 ብር እና የመመዝገቢያ 425ብር በአጠቃላይ 2025ብር/ሁለት ሺ ሃያ አምስት ብር/ የተማሪዉን ስም አስከ አያትና የክፍል ደረጃ በመፃፍ ከፍለዉ ደረሰኙን በመያዝ ት/ቤት በአካል በመምጣት ማስመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡ ማሳሰቢያ ክፍያዉን ስትከፍሉ የተማሪዉን መለያ ኮድ/ID/ መጠቀም አያስፈልግም በተማሪዉ ስምና ክፍል ብቻ መሆን አለበት፡፡ ቀሪ የ2015 ዓ.ም ክፍያ ያለባችሁ ወላጆች ክፍያችሁን ሣታጠናቅቁ ማስመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልጻለን 3.ባህርዳር አካዳሚ እህትና ወንድም የሌላቸዉ አዲስ የኬጅ 1 አመልካቾች ባለን ዉስን ቦታ በእጣ ለመቀበል ት/ቤቱ የወሰነ ሲሆን በ12/11/2015 ዓ.ም ከ2፡30-4፡00 ሰዓት ብቻ ምዝገባ የምናደርግ ሲሆን በዚሁ ቀን በእጣ ከቀኑ 6፡00 ሰዓት የሚለይ ይሆናል፡፡ ከተባለዉ ሰዓትና ቀን ዉጭ ምንም ዓይነት ምዝገባ የማናካሂድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ክፍያ የሚከፈለዉ በዳሸን ባንክ ሲሆን ዋናዉ ግቢ የሂሳቡ ባለቤት ፍሬአለም ሽባባዉ 0237973381011 አባይ ካምፓስ የሂሳቡ ባለቤት ፍሬአለም ሽባባዉ 0237973381021 ት/ቤቱ

የባህርዳር አካዳሚ አባይ ካምፓስ ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች የ2015 ዓ.ም የባህርዳር አካዳሚ አባይ ካምፓስ ኬጅ 3 ተማሪዎች የምረቃ በዓል የሚካሄደዉ ቅዳሜ ማለትም በ 01/11/2015 ዓ.ም ሲሆን ከ1-6ኛ ክፍል የአባይ ካምፓስ ተማሪዎች የወላጅ በዓል የሚከበረዉ እሁድ ማለትም በ02/11/2015ዓ.ም መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የባህርዳር አካዳሚ አባይ ካምፓስ ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች የ2015 ዓ.ም የባህርዳር አካዳሚ አባይ ካምፓስ ኬጅ 3 ተማሪዎች የምረቃ በዓል የሚካሄደዉ ቅዳሜ ማለትም በ 01/11/2015 ዓ.ም ሲሆን ከ1-6ኛ ክፍል የአባይ ካምፓስ ተማሪዎች የወላጅ በዓል የሚከበረዉ እሁድ ማለትም በ02/11/2015ዓ.ም መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ለተማሪ ወላጆችና ተማሪዎች በሙሉ የ2015 ዓ.ም የወላጆች በዓል የሚከበረዉ ቅዳሜ ማለትም 01/11/2015 ዓ.ም ስለሆነ ከ1ኛ -12ኛ ክፍል ድረስ በእለቱ ከጧቱ 2፡30 ት/ቤት በመገኘት ሪፖርት ካርድ እንድትወስዱ እያሳሰብን ቀሪ ወርሃዊ የትምህርት ክፍያ ያለባችሁ እስከ 29/10/2015 ዓ.ም ድረስ እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

Grade 8 Exam.docx0.20 KB

Grade 8 Exam.docx0.20 KB

የስምንተኛ ክፍል የክልል አቀፍ ፈተና ፕሮግራም ከዚህ ቀጥሎ የተላከ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ለሁሉም የስምንተኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ አጠቃላይ ኦሬንቴሽን በፈተና ጣቢያ ሃላፊ ስለሚሰጥ እሁድ ማለትም በ25/10/2015 ዓ.ም ባህርዳር አካዳሚ ግቢ ከጧቱ 2፡30 እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

ለወላጆች ባህርዳር አካዳሚ ለ2016 ዓ.ም የመዋለ ህጻናት ምዝገባ ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ ያመች ዘንድ በ2015 ዓ.ም እህት ወንድም ባህርዳር አካዳሚ ያላቸዉና በ2016 ዓ.ም ኬጅ 1 የሚመዘገብ ልጅ ያላችሁ ወላጆች ከ19/10/2015 -22/10/2015 ዓ.ም ት/ቤት በመምጣት የፍላጎት መግለጫ ፎርሙን እንድትሞሉ እያሳሰብን ከተገለጸዉ ቀን ዉጭ የሚመጣ ደንበኛ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ት/ቤቱ

ማሳሰቢያ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ሀሙስ ማለትም በ15/10/2015 ዓ.ም ICT, H.P.E &ART የትምህርት ዓይነቶችን የማጠቃለያ ፈተና ስለምትወስዱ በዚሁ ቀን ጧት ት/ቤት እንድትገኙ እያሳሰብን አስከዛ ቀን ድረስ ቤታችሁ ሆናችሁ እንድታነቡ እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

Middle school final Exam.docx0.33 KB