en
Feedback
ጅማ/ዩ/ ዋና ግቢ - ግቢ ጉባኤ

ጅማ/ዩ/ ዋና ግቢ - ግቢ ጉባኤ

Open in Telegram

"ይህ ቻናል የጅ/ዩ/ዋ/ግ/ግቢ-ጉባኤ ሲሆን በጅማ ዪኒቨርስቲ ዋና ግቢ ለሚማሩ ኦርቶዶክሣውያን ተማሪዎች በግቢ ጉባኤው የሚተላለፉትን መልዕክት፣ት/ቶች፣ስነ ጽሁፎች እና ሌሎችም ለማድረስ የተከፈተ ቻናል ነው።" ለማንኛውም አስተያየት 👉 @AsegidT 👉 @SuraMoD 👉 @ambelsew

Show more
2 908
Subscribers
+124 hours
+17 days
+430 days
Posts Archive
አዲስ ዓመት ✨አርብ መስከረም 1✨ ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል" 2ኛ ቆሮንቶስ 5:17 ተወዳጆች!እንዴት ቆያችሁ?2018
አዲስ ዓመት
አርብ መስከረም 1✨
ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል" 2ኛ ቆሮንቶስ 5:17
ተወዳጆች!እንዴት ቆያችሁ?2018 ን ጨርሰን 2019 ላይ ደርሰናል :: ለዚህ ያደረሰን ቸር አባታችን እግዚአብሔር ይመስገን! ይህንንም በማስመልከት ነገ ማለትም አርብ አዲሱን ዓመት በደመቀ ፕሮግራም እንቀበለዋለን ::
በርም ስልተፈቀደ ምንም አያሳስብም
📌የዛሬ ፕሮግራምም እንደተጠበቀ ነው 7:30 ላይ: ታች ቤት እንገናኝ! ▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ  ዩንበርስቲ ዋና ግቢ- ግቢ ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼የዓውደ ዓመት ዝማሬ🌼🌼 ✨ ሀሙስ ጷጉሜ 5✨ በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ፥ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል። የምድረ በዳ ተራሮች ይረካሉ፥ ኮረብቶችም በደስታ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼የዓውደ ዓመት ዝማሬ🌼🌼 ✨
ሀሙስ ጷጉሜ 5✨
በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ፥ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል። የምድረ በዳ ተራሮች ይረካሉ፥ ኮረብቶችም በደስታ ይታጠቃሉ። ማሰማርያዎች መንጎችን ለበሱ፥ ሸለቆችም በእህል ተሸፈኑ፤ በደስታ ይጮኻሉ ይዘምራሉም። _መዝሙር 64:11-13
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት ሰነበታችሁ? እንኳን ልዑል እግዚአብሔር አምላካችን ከዘመነ ማርቆስ ወደ ዘመነ ሉቃስ በሰላም አሸጋገረን! እንደ ሁልጊዜው ደስ የሚል ትውስታ የምናገኝበት ጷጉሜ 5 ደረሰ :: በእለቱም :- የ0ዉደ ዓመት ዝማሬ፤ የአበባአየሁሽ አገልግሎት ይኖረናል:: በዕለቱ የሚዘመሩ መዝሙሮችን እናዳምጥ 👇👇👇። የእንቁጣጣሽ መዝሙር ማጥኛ https://t.me/MZT_2018 "የማይቀርበት መርሃግብር"ተቀሳቅሰን እንምጣ ቦታ :-ታች ቤት ሰዓት :-7:30 ▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ  ዩንበርስቲ ዋና ግቢ ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram

✨✨✨ ⛪️⛪️⛪️ ✨✨✨ የቅዱሳኑ ሞት በእግዚአብሔር ፊት የከበረ ነው ።መዝሙር 116÷15 እንኳን ለፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዓመታዊ የዕረፍታቸው መታሰቢያ በዓል አደረሰን! እግዚአብሔር
✨✨✨  ⛪️⛪️⛪️   ✨✨✨
የቅዱሳኑ ሞት በእግዚአብሔር ፊት የከበረ ነው ።መዝሙር 116÷15
እንኳን ለፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዓመታዊ የዕረፍታቸው መታሰቢያ በዓል አደረሰን! እግዚአብሔር አምላካችን ከፃድቁ በረከት ያድለን! ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ  ዩንበርስቲ ዋና ግቢ ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram    

✨✨✨ ⛪️⛪️⛪️ ✨✨✨ #የቅዱስ ገብርኤል ፅዋ ሰላም ተወዳጆች እንደምን ሰንብታችኋል እንኳን አደረሳችሁ በየወሩ የምንዘክረው የቅዱስ ገብርኤል ጽዋዓችን እነሆ ደረሰልን ስለዚህ ከሊቀ መላእክት ቅዱስ
✨✨✨  ⛪️⛪️⛪️   ✨✨✨ #የቅዱስ ገብርኤል ፅዋ ሰላም ተወዳጆች እንደምን ሰንብታችኋል እንኳን አደረሳችሁ በየወሩ የምንዘክረው የቅዱስ ገብርኤል ጽዋዓችን እነሆ ደረሰልን ስለዚህ ከሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል በረከት ይሳተፉ ዘንድ እርሶዎም በአክብሮት ተጠርተዋል፣ ታዲያ ሲመጡ ግን ያልሰሙ ወንድሞችንና እህቶችን በመንገር ይዘው መምጣትዎን አይዘንጉ። ቀን : 19/12/2018 ዓ.ም ሰዓት ፧ 11:30 ቦታ ፧ ታች ቤት ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ  ዩንበርስቲ ዋና ግቢ ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram    

#የዓርብ_ጸሎት "ነፍስ የሌለው ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ፀሎትን የማደታደርግ ነፍስ ሕይወት የላትም፡፡" ‎ / ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ/ 12:15 ታች ቤት(ጽርሐ ጽዮን ) ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬
#የዓርብ_ጸሎት "ነፍስ የሌለው ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ፀሎትን የማደታደርግ ነፍስ ሕይወት የላትም፡፡" ‎      / ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ/ 12:15 ታች ቤት(ጽርሐ ጽዮን ) ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ ግቢ-ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram

✨✨✨ ⛪️⛪️⛪️ ✨✨✨ #ደበረ ታቦር በፊታቸውም ተለወጠ፥ ፊቱም እንደ ፀሐይ በራ፥ ልብሱም እንደ ብርሃን ነጭ ሆነ ማቴዎስ17:2 ተወዳጆች! እንኳን ለደበረ ታቦር (የቡሄ በሉ )በዓል አደረሰን አደረ
✨✨✨  ⛪️⛪️⛪️   ✨✨✨ #ደበረ ታቦር
በፊታቸውም ተለወጠ፥ ፊቱም እንደ ፀሐይ በራ፥ ልብሱም እንደ ብርሃን ነጭ ሆነ ማቴዎስ17:2
ተወዳጆች! እንኳን ለደበረ ታቦር (የቡሄ በሉ )በዓል አደረሰን አደረሳችሁ! 📌ሁላችንም ማታ 1ሰዓት(ዓዉደ ምህረት ሲያበቃ ) ከኪዳነ ምህረት ወደ ታች ቤት በጋራ እየዘመርን እንሄድ እና በዓሉን በታች ቤት እናከብራለን :: አይቀርም ተቀሳቅሰን እንምጣ
በርም ስለተፈቀደ ምንም አያሳስብም
▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ  ዩንበርስቲ ዋና ግቢ ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram    

🎓የ2018 ዓ/ም የምረቃ መጽሔት እነሆ🎓

#የዓርብ_ጸሎት "ነፍስ የሌለው ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ፀሎትን የማደታደርግ ነፍስ ሕይወት የላትም፡፡" ‎ / ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ/ 12:15 ታች ቤት(ጽርሐ ጽዮን ) ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬
#የዓርብ_ጸሎት "ነፍስ የሌለው ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ፀሎትን የማደታደርግ ነፍስ ሕይወት የላትም፡፡" ‎      / ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ/ 12:15 ታች ቤት(ጽርሐ ጽዮን ) ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ ግቢ-ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ " እግዚአብሔርን አመስግኑ መዝሙር መልካም ነውና ለአምላካችን ምስጋና ማቅርብ ያማረ ነውና።" መዝ ፻፵፮፥፩ ውድ የግቢ ጉባኤ ቤተሰቦቻችን እንደምን ሰነበታችኹ? እነሆ የ2018
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ " እግዚአብሔርን አመስግኑ መዝሙር መልካም ነውና ለአምላካችን ምስጋና ማቅርብ ያማረ ነውና።" መዝ ፻፵፮፥፩   ውድ የግቢ ጉባኤ ቤተሰቦቻችን እንደምን ሰነበታችኹ? እነሆ የ2018  ዓ.ም የክረምት የመዝሙር እና ስነ ጥበባት አገልግሎት እንደቀጠለ ነው። እናት ግቢ ጉባኤያችን ተሰናድታ የናንተን መምጣት እየጠበቀች ነው። ኑ አብርን እግዚአብሔርን በሕብረት እናመስግን 🥰 ✨ዘወትር ሀሙስ እና አርብ ከ12:00 - 1:00 ሰዓት በሐ/ ኖ/ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቁ 3 አዳራሽ ''መጠራታችሁን አክብሩ....😊" ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ ዩንበርስቲ ዋና ግቢ ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram

✨✨✨ ⛪️⛪️⛪️ ✨✨✨ ተወዳጆች ሁልጊዜ በጉጉት የምንጠብቀው በፍቅር የምንጾመው የፍልሰታ ጾም እንደጀመረ ይታወቃል ❗️ ✨ ታድያ በዪኒቨርስቲ ግቢ ውስጥ የምትገኙ እናንተ ይህንን ጾም እንዴት እያሳለ
✨✨✨  ⛪️⛪️⛪️   ✨✨✨ ተወዳጆች ሁልጊዜ በጉጉት የምንጠብቀው  በፍቅር የምንጾመው የፍልሰታ ጾም እንደጀመረ ይታወቃል ❗️ ✨ ታድያ በዪኒቨርስቲ ግቢ ውስጥ የምትገኙ እናንተ ይህንን ጾም እንዴት እያሳለፋችሁ ነው ? 📌 ጾም፣ ጸሎት፣ ስግደት 📌 ሰዓታት ፣ ኪዳን፣ ቅዳሴ 📌 ለነድያን የሚሰጥ የቁርስ እና ምሳ ዳቦ ማውጣት 📌 የማሜ ቤት አገልግሎት 🌟 ሁሉም ከእግዚአብሔር ጋር ይቻላል፤ ከሰኞ-አርብ ጧት 1:00-2:10 እና ምሳ ሰዓት 6:00- 7:10 ቆሎ በር  እንጠብቃቸዋለን ፤ በረከቱ እንዳያመልጥዎ ይፍጠኑ🏃‍➡️🏃‍➡️🏃‍➡️ 🌟  ምሳ ሰዓት ዳቦ አውጥተን ከቅዳሴ መልስ ማሜ ቤት ጎራ ብለን የፍቅር ማእዳችንን እንመገባለን። ✨ ላልሰሙ እህት ወንድሞቻችን እናሰማ🙏 ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ  ዩንበርስቲ ዋና ግቢ ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram    

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ " እግዚአብሔርን አመስግኑ መዝሙር መልካም ነውና ለአምላካችን ምስጋና ማቅርብ ያማረ ነውና።" መዝ ፻፵፮፥፩ ውድ የግቢ ጉባኤ ቤተሰቦቻችን እንደምን ሰነበታችኹ? እነሆ የ2018
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ " እግዚአብሔርን አመስግኑ መዝሙር መልካም ነውና ለአምላካችን ምስጋና ማቅርብ ያማረ ነውና።" መዝ ፻፵፮፥፩   ውድ የግቢ ጉባኤ ቤተሰቦቻችን እንደምን ሰነበታችኹ? እነሆ የ2018  ዓ.ም የክረምት የመዝሙር እና ስነ ጥበባት አገልግሎት እንደቀጠለ ነው። እናት ግቢ ጉባኤያችን ተሰናድታ የናንተን መምጣት እየጠበቀች ነው። ኑ አብርን እግዚአብሔርን በሕብረት እናመስግን 🥰 ✨ዘወትር ሀሙስ እና አርብ ከ12:00 - 1:00 ሰዓት በሐ/ ኖ/ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቁ 3 አዳራሽ ''መጠራታችሁን አክብሩ....😊" ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ ዩንበርስቲ ዋና ግቢ ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram

📌የቁርሳችንን ዳቦ 🍞 ለነዳያን በማውጣት ፆሙን ከምፅዋት ጋር አብረን እናሳልፍ 📌በተጨማሪም የማሜ ቤት አገልግሎታችን ነገ ትጀምራለች ይህንንም በማስመልከት ሁላችንም የቁርሳችንን ዳቦ 🍞 ከ ነገ ጧት ጀምሮ በቆሎ በር በኩል እያወጣን ይሁን።

#የዓርብ_ጸሎት "ነፍስ የሌለው ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ፀሎትን የማደታደርግ ነፍስ ሕይወት የላትም፡፡" ‎ / ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ/ እንኳን ለፆመ ፍልሰታ በሰላም አደረሰን! እንደተለመደው ነገ
#የዓርብ_ጸሎት "ነፍስ የሌለው ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ፀሎትን የማደታደርግ ነፍስ ሕይወት የላትም፡፡" ‎      / ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ/ እንኳን ለፆመ ፍልሰታ በሰላም አደረሰን! እንደተለመደው ነገ የአርብ ፀሎት አለን:: 12:15 ታች ቤት(ጽርሐ ጽዮን ) ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ ዩንበርስቲ ዋና ግቢ ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram

📢 Private Investment Opportunity We are currently accepting a limited number of participants for a private investment opport
📢 Private Investment Opportunity We are currently accepting a limited number of participants for a private investment opportunity. Investment Amount: $200 - 20k Illustrative Return Example: * Initial Amount: $200 * Example Return: $250 * Difference: $50 (25%) 👥 Limited to 10 participants. If you would like to learn more about the opportunity, eligibility, terms, and associated risks, please contact the admin privately. 📩 Contact the Admin: @Free64355 ⚠️ This is a private investment opportunity. Investments involve risk, and returns are guaranteed.

#የዓርብ_ጸሎት "ነፍስ የሌለው ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ፀሎትን የማደታደርግ ነፍስ ሕይወት የላትም፡፡" ‎ / ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ/ 12:15 ታች ቤት(ጽርሐ ጽዮን ) ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬
#የዓርብ_ጸሎት "ነፍስ የሌለው ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ፀሎትን የማደታደርግ ነፍስ ሕይወት የላትም፡፡" ‎      / ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ/ 12:15 ታች ቤት(ጽርሐ ጽዮን ) ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ ግቢ-ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram

💐💐💐🌷🌹🌷💐💐💐 ሰላም ✋ተወዳጆች እንደምን ሰነበታችሁ እንኳን ለዓመታዊ የቅዱስ ገብርኤል በዓል መሰላም አደረሳችሁ አደረሰን እነሆ እርስዎም ከሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል በረከት ይሳተ
+1
💐💐💐🌷🌹🌷💐💐💐 ሰላም ✋ተወዳጆች እንደምን ሰነበታችሁ እንኳን ለዓመታዊ የቅዱስ ገብርኤል በዓል መሰላም አደረሳችሁ አደረሰን እነሆ እርስዎም ከሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል በረከት ይሳተፉ ዘንድ በአክብሮት ተጠርተዋል፣ ታዲያ ሲመጡ ግን ያልሰሙ ወንድሞችንና እህቶችን በመንገር ይዘው መምጣትዎን አይዘንጉ። ቀን: 19/11/2018ዓ.ም ሰዓት: 11:30 ቦታ: ታች ቤት

#የዓርብ_ጸሎት "ነፍስ የሌለው ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ፀሎትን የማደታደርግ ነፍስ ሕይወት የላትም፡፡" ‎ / ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ/ 12:15 ታች ቤት(ጽርሐ ጽዮን ) ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬
#የዓርብ_ጸሎት "ነፍስ የሌለው ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ፀሎትን የማደታደርግ ነፍስ ሕይወት የላትም፡፡" ‎      / ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ/ 12:15 ታች ቤት(ጽርሐ ጽዮን ) ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ ዩንበርስቲ ዋና ግቢ ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram

የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት ቆያችሁ ? እንደ አምላካችን በጎ ፈቃድ የ በጋው ወቅት ተጠናቆ ክረምቱ ላይ ደርሰናል።እናም የግቢ ጉባኤያችን አገልግሎት እንደቀጠለ ልንነግራችሁ እንወዳለን ስለዚህ ግቢ ዉስጥ ያለን አባላት (የጤና ተመሪዎች)በሙሉ እየተገኘን ከአገልግሎቱ እንሳተፍ ። ▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬    ጅማ  ዩንበርስቲ ዋና ግቢ ጉባኤ TikTok| YouTube|Telegram|Instagram

■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■ ወጽአ እምድረ ካራን ወቦአ ብሔረ ከነዓን ተአምነ አብርሃም አብርሃም በእግዚአብሔር። የካራንን ምድር ትቶ ወደ ከነዓን ነገድ ሄደ። አብርሃም በእግዚአብሔር ታመነ።
■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■
ወጽአ እምድረ ካራን ወቦአ ብሔረ ከነዓን ተአምነ አብርሃም አብርሃም በእግዚአብሔር። የካራንን ምድር ትቶ ወደ ከነዓን ነገድ ሄደ። አብርሃም በእግዚአብሔር ታመነ። /ቅዱስ ያሬድ/
✨️እንኳን ለአጋዕዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ! ◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈
Abrahaam biyya Kaaraan irraa ba'ee gara biyya Kana'aan deeme. Waaqayyottis ni amane. /Qul. Yaareed/
✨️Baga Ayyaana Waggaa Qulqulleetti Sillaaseetiin Nagaan Geessan! ■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■      የጅ/ዩ/ዋ/ግ/ግ/ጉባኤ   Yaa'i Mooraa /M/G/Y/Jimmaa ■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■ TikTok| YouTube|Telegraml Instagram ■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■

■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■ መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤ (2ኛ ጢሞቴዎስ4፥7) ሐምሌ ፭ : ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ እንኳ ለብርሃናተ ዓለ
■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■
መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤ (2ኛ ጢሞቴዎስ4፥7)
ሐምሌ ፭ : ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ እንኳ ለብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ በዓል አደረሰን፤ አደረሳችሁ!!! ■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■     የጅ/ዩ/ዋ/ግ/ግ/ጉባኤ ■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■ TikTok| YouTube|Telegram ■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■