cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking ÂŤAccept allÂť, you agree to the use of cookies.

avatar

🇨🇬ማኅበረ ተክለሃይማኖት ወ አብርሐ አፅበኃ🇨🇬

🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬 ከምንም ከማንም ማርያምን ውደዱ እሷን የያዘ ሰው ቅርብ ነው መንገዱ https://www.youtube.com/channel/UCDOHUWHenpGKbysBsDeGAZA 🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬

Show more
Advertising posts
279
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-830 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

✝️ “በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ፥ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል።”✝️   መዝሙር 65፥11    "You crown the year with your bounty, and your carts overflow with abundance"                   Psalms :65á11                🌼🌼🌻🌻🌼🌼 🌼  እንኳን ከ ዘመነ ሉቃስ ወደ ዘመነ ዮሀንስ አደረሰን! አደረሳችሁ! 🌼🌻 መልካም አዲስ ዓመት 2016 🌻 ​​🌼  🌼  🌼  🌼  🌼  🌼  🌼 🌼 🌼 🌼 ​​🌼  🌼  🌼  🌼  🌼  🌼  🌼 🌼 🌼 🌼 ​​🌼  🌼  🌼  🌼  🌼  🌼  🌼 🌼 🌼 🌼
Show all...
🇨🇬ማኅበረ ተክለሃይማኖት ወ አብርሐ አፅበኃ🇨🇬

🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬 ከምንም ከማንም ማርያምን ውደዱ እሷን የያዘ ሰው ቅርብ ነው መንገዱ

https://www.youtube.com/channel/UCDOHUWHenpGKbysBsDeGAZA

🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬🇨🇬

#የተወዳጇ_የእመቤታችን_ፆም_ፆመ_ፍልሰታ_የመጨረሻ_የቄደር_ጥምቀት_ጥሪ_ቅዳሜ_ነሐሴ_13_ቀን_2015 ዓ.ም #በእንጦጦ_ማርያም_ቤተ_ክርስትያን ጠዋት ከአንድ ሰዓት ተኩል ጀምሮ! ቄደር ለመጠመቅ የሚያበቁን ኃጢአቶች የትኞቹ ናቸው? ቄደር ለምን እንጠመቃለን? ቄደር በመጠመቃችን ምን ጥቅም እናገኛለን? የነፍስ ጉዳይ ነውና በእርጋታ ይነበብ ! "የአሕዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት በመዳራትና በሥጋ ምኞትም በስካርም በዘፈንም ያለልክም በመጠጣት ነውርም ባለበት ለጣዖት ማምለክ የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃልና።" 1ኛ ጴጥ 4፥3 ሼር አድርጉ ! የቄደር ጥምቀት የሚያስፈልግባቸው ሁነቶች የሚከተሉት ናቸው፡፡ እሮብና አርብ የፍስክ ከበላን፣ ውርጃ ከፈጸምን፣ ከሃይማኖታችን ውጪ ካሉ ሰዎች ጋር ሩካቤ ሥጋ ከፈጸምን፣ በልጅነት እና ካደግን በኋላ ግብረ ሰዶም ከፈጸምን፣ ከእንስሳት ጋር ግንኙነት ካደረግን፣ በልጅነታችን መሬትን ካወሰብን፣ ከሥጋ ዘመድ ጋር ግንኙነት ከፈጸምን፣ ቅዱስ ቁርባን ተቀብለን በዝሙት ከወደቅን፣ በቅዱስ ቁርባን አግብተን ባል በሚስት ላይ ሚስት በባል ላይ ከዘሞተች፣ ኢ- ሩካቤ ከፈጸምን ማለት ከተፈጥሮ ውጪ የሆኑ ግንኙነቶችን ካደረግን፣ የአሕዛብን ምግብ ከበላን፣ ኦርቶዶክስ ሆነን ወደ ሌላ እምነት ገብተን ከተመለስን፣ ለዛር ለጨሌ ለአቴቴ ከገበርን፣ የተገበረውን መሥዋዕት ከበላን፣ ጠንቋይ ቤት ከሄድን፣ ዛር አንጋሽ ጋር ከሄድን፣ ግለ ወሲብን ከፈጸምን፣ ሴት የወር አበባዋን ሳትጨርስ ግንኙነት ካደረገች፣ ወንድም የወር አበባ ካልጨረሰች ሴት ጋር ግንኙነት ካደረገ፣ ጫት ሲጋራ ከተጠቀምን ወዘተ ቄደር የግድ መጠመቅ አለብን። በተለይ ንስሐ ገብታችሁ ቅዱስ ቁርባን ለመቀበል ያሰባችሁ ቄደር ተጠምቃችሁ ብትቀበሉ መልካም ነው። ንስሐ ስንገባ የረሳናቸው ኃጢአቶች ካሉ እግዚአብሔር ባወቀ በቄደር ይወገዳል። በቄደር ከነጻን በኋላ ቅዱስ ቁርባን ስንቀበል የሠመረ ይሆንልናል፡፡ ሌላው ንስሐ ለመግባት አስባችሁ የንስሐ ዕድሉን ያላገኛችሁ እና ንስሐ አባት የሌላችሁ መጥታችሁ በደብሩ ካህናት ንስሐ መግባት ትችላላችሁ። ስለዚህ #ቅዳሜ_ነሐሴ_13_ቀን_2015 ዓ.ም #ከአንድ_ሰዓት_ተኩል_ጀምሮ በእንጦጦ ማርያም ቤተ ክርስትያን ኑ። ሰዓቱን ጠብቃችሁ ኑ። የጸሎት መርሃ ግብሩ ካለቀ በኃላ ብትጠመቁ ዋጋ የለውም። ምክንያቱም የጸሎቱ መርሃ ግብር ላይ አቡነ ዘበሰማያት 41 ጊዜ ካርያላይሶን 41 ጊዜ እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ ወዘተ እንድትጸልዩ ስለሚሰጣችሁ እነዚህን ጸሎቶች ሳትካፈሉ ሰዓት አርፍዳችሁ ብትመጡ መጠመቅ አይቻልም። ስለዚህ የነፍስ ጉዳይ ነውና ሰዓት ይከበር። ወደቦታው ለመምጣት፡፡ 1/ከመርካቶ 17 ቁጥር 2/ከአራት ኪሎ አዲሱ ገበያ እንጦጦ ማርያም 122 3/ከአራት ኪሎ 122 በሽሮሜዳ 4/ከሜክሲኮ ሸገር 5/ከአራት ኪሎ ሸገር 6/ከሽሮሜዳ ሸገር ባስ 7/ከሽሮሜዳ ታክሲ 8/ከቁስቋም ማርያም ታክሲ መጠቀም ይችላሉ ፡፡ እባክዎን ሼር በማድረግ ለዚሕ መንፈሳዊ አገልግሎት የበኩልዎን ያድርጉ፡፡ ለበለጠ መረጃ 0911555805/0913139387/0911637003፡
Show all...
#የቄደር_ጥምቀት_ጥሪ_በተወዳጇ_የእመቤታችን_ፆም_ፆመ_ፍልሰታ_ማክሰኞ_ነሐሴ_09_ቀን_2015 ዓ.ም #በእንጦጦ_ማርያም_ቤተ_ክርስትያን ጠዋት ከአንድ ሰዓት ተኩል ጀምሮ! ቄደር ለመጠመቅ የሚያበቁን ኃጢአቶች የትኞቹ ናቸው? ቄደር ለምን እንጠመቃለን? ቄደር በመጠመቃችን ምን ጥቅም እናገኛለን? የነፍስ ጉዳይ ነውና በእርጋታ ይነበብ ! "የአሕዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት በመዳራትና በሥጋ ምኞትም በስካርም በዘፈንም ያለልክም በመጠጣት ነውርም ባለበት ለጣዖት ማምለክ የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃልና።" 1ኛ ጴጥ 4፥3 ሼር አድርጉ ! የቄደር ጥምቀት የሚያስፈልግባቸው ሁነቶች የሚከተሉት ናቸው፡፡ እሮብና አርብ የፍስክ ከበላን፣ ውርጃ ከፈጸምን፣ ከሃይማኖታችን ውጪ ካሉ ሰዎች ጋር ሩካቤ ሥጋ ከፈጸምን፣ በልጅነት እና ካደግን በኋላ ግብረ ሰዶም ከፈጸምን፣ ከእንስሳት ጋር ግንኙነት ካደረግን፣ በልጅነታችን መሬትን ካወሰብን፣ ከሥጋ ዘመድ ጋር ግንኙነት ከፈጸምን፣ ቅዱስ ቁርባን ተቀብለን በዝሙት ከወደቅን፣ በቅዱስ ቁርባን አግብተን ባል በሚስት ላይ ሚስት በባል ላይ ከዘሞተች፣ ኢ- ሩካቤ ከፈጸምን ማለት ከተፈጥሮ ውጪ የሆኑ ግንኙነቶችን ካደረግን፣ የአሕዛብን ምግብ ከበላን፣ ኦርቶዶክስ ሆነን ወደ ሌላ እምነት ገብተን ከተመለስን፣ ለዛር ለጨሌ ለአቴቴ ከገበርን፣ የተገበረውን መሥዋዕት ከበላን፣ ጠንቋይ ቤት ከሄድን፣ ዛር አንጋሽ ጋር ከሄድን፣ ግለ ወሲብን ከፈጸምን፣ ሴት የወር አበባዋን ሳትጨርስ ግንኙነት ካደረገች፣ ወንድም የወር አበባ ካልጨረሰች ሴት ጋር ግንኙነት ካደረገ፣ ጫት ሲጋራ ከተጠቀምን ወዘተ ቄደር የግድ መጠመቅ አለብን። በተለይ ንስሐ ገብታችሁ ቅዱስ ቁርባን ለመቀበል ያሰባችሁ ቄደር ተጠምቃችሁ ብትቀበሉ መልካም ነው። ንስሐ ስንገባ የረሳናቸው ኃጢአቶች ካሉ እግዚአብሔር ባወቀ በቄደር ይወገዳል። በቄደር ከነጻን በኋላ ቅዱስ ቁርባን ስንቀበል የሠመረ ይሆንልናል፡፡ ሌላው ንስሐ ለመግባት አስባችሁ የንስሐ ዕድሉን ያላገኛችሁ እና ንስሐ አባት የሌላችሁ ማክሰኞ ነሐሴ 09 ቀን 2015 ዓ.ም መጥታችሁ በደብሩ ካህናት ንስሐ መግባት ትችላላችሁ። ስለዚህ #ማክሰኞ_ነሐሴ_09_ቀን_2015 ዓ.ም #ከአንድ_ሰዓት_ተኩል_ጀምሮ በእንጦጦ ማርያም ቤተ ክርስትያን ኑ። ሰዓቱን ጠብቃችሁ ኑ። የጸሎት መርሃ ግብሩ ካለቀ በኃላ ብትጠመቁ ዋጋ የለውም። ምክንያቱም የጸሎቱ መርሃ ግብር ላይ አቡነ ዘበሰማያት 41 ጊዜ ካርያላይሶን 41 ጊዜ እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ ወዘተ እንድትጸልዩ ስለሚሰጣችሁ እነዚህን ጸሎቶች ሳትካፈሉ ሰዓት አርፍዳችሁ ብትመጡ መጠመቅ አይቻልም። ስለዚህ የነፍስ ጉዳይ ነውና ሰዓት ይከበር። ወደቦታው ለመምጣት፡፡ 1/ከመርካቶ 17 ቁጥር 2/ከአራት ኪሎ አዲሱ ገበያ እንጦጦ ማርያም 122 3/ከአራት ኪሎ 122 በሽሮሜዳ 4/ከሜክሲኮ ሸገር 5/ከአራት ኪሎ ሸገር 6/ከሽሮሜዳ ሸገር ባስ 7/ከሽሮሜዳ ታክሲ 8/ከቁስቋም ማርያም ታክሲ መጠቀም ይችላሉ ፡፡ እባክዎን ሼር በማድረግ ለዚሕ መንፈሳዊ አገልግሎት የበኩልዎን ያድርጉ፡፡ ለበለጠ መረጃ 0911555805/0913139387/0911637003፡
Show all...
#የቄደር_ጥምቀት_ጥሪ_በፆመ_ሐዋርያት_አርብ_ሰኔ_23_ቀን_2015 ዓ.ም #በእንጦጦ_ማርያም_ቤተ_ክርስትያን ጠዋት ሁለት ሰዓት ጀምሮ! ቄደር ለመጠመቅ የሚያበቁን ኃጢአቶች የትኞቹ ናቸው? ቄደር ለምን እንጠመቃለን? ቄደር በመጠመቃችን ምን ጥቅም እናገኛለን? የነፍስ ጉዳይ ነውና በእርጋታ ይነበብ ! "የአሕዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት በመዳራትና በሥጋ ምኞትም በስካርም በዘፈንም ያለልክም በመጠጣት ነውርም ባለበት ለጣዖት ማምለክ የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃልና።" 1ኛ ጴጥ 4፥3 ሼር አድርጉ ! የቄደር ጥምቀት የሚያስፈልግባቸው ሁነቶች የሚከተሉት ናቸው፡፡ እሮብና አርብ የፍስክ ከበላን፣ ውርጃ ከፈጸምን፣ ከሃይማኖታችን ውጪ ካሉ ሰዎች ጋር ሩካቤ ሥጋ ከፈጸምን፣ በልጅነት እና ካደግን በኋላ ግብረ ሰዶም ከፈጸምን፣ ከእንስሳት ጋር ግንኙነት ካደረግን፣ በልጅነታችን መሬትን ካወሰብን፣ ከሥጋ ዘመድ ጋር ግንኙነት ከፈጸምን፣ ቅዱስ ቁርባን ተቀብለን በዝሙት ከወደቅን፣ በቅዱስ ቁርባን አግብተን ባል በሚስት ላይ ሚስት በባል ላይ ከዘሞተች፣ ኢ- ሩካቤ ከፈጸምን ማለት ከተፈጥሮ ውጪ የሆኑ ግንኙነቶችን ካደረግን፣ የአሕዛብን ምግብ ከበላን፣ ኦርቶዶክስ ሆነን ወደ ሌላ እምነት ገብተን ከተመለስን፣ ለዛር ለጨሌ ለአቴቴ ከገበርን፣ የተገበረውን መሥዋዕት ከበላን፣ ጠንቋይ ቤት ከሄድን፣ ዛር አንጋሽ ጋር ከሄድን፣ ግለ ወሲብን ከፈጸምን፣ ሴት የወር አበባዋን ሳትጨርስ ግንኙነት ካደረገች፣ ወንድም የወር አበባ ካልጨረሰች ሴት ጋር ግንኙነት ካደረገ፣ ጫት ሲጋራ ከተጠቀምን ወዘተ ቄደር የግድ መጠመቅ አለብን። በተለይ ንስሐ ገብታችሁ ቅዱስ ቁርባን ለመቀበል ያሰባችሁ ቄደር ተጠምቃችሁ ብትቀበሉ መልካም ነው። ንስሐ ስንገባ የረሳናቸው ኃጢአቶች ካሉ እግዚአብሔር ባወቀ በቄደር ይወገዳል። በቄደር ከነጻን በኋላ ቅዱስ ቁርባን ስንቀበል የሠመረ ይሆንልናል፡፡ ሌላው ንስሐ ለመግባት አስባችሁ የንስሐ ዕድሉንያላገኛችሁ እና ንስሐ አባት የሌላችሁ በዕለቱ መጥታችሁ በደብሩ ካህናት ንስሐ መግባት ትችላላችሁ። ስለዚህ #አርብ_ሰኔ_23_ቀን_2015 ዓ.ም #ከሁለት_ሰዓት_ጀምሮ በእንጦጦ ማርያም ቤተ ክርስትያን፤ ሰዓት ይከበር። የጸሎት መርሃ ግብሩ ካለቀ በኃላ ብትጠመቁ ዋጋ የለውም። ምክንያቱም የጸሎቱ መርሃ ግብር ላይ አቡነ ዘበሰማያት 41 ጊዜ ካርያላይሶን 41 ጊዜ እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ ወዘተ እንድትጸልዩ ስለሚሰጣችሁ እነዚህን ጸሎቶች ሳትካፈሉ ሰዓት አርፍዳችሁ ብትመጡ መጠመቅ አይቻልም። ስለዚህ የነፍስ ጉዳይ ነውና ሰዓት ይከበር። ወደቦታው ለመምጣት፡፡ 1/ከመርካቶ 17 ቁጥር 2/ከአራት ኪሎ አዲሱ ገበያ እንጦጦ ማርያም 122 3/ከአራት ኪሎ 122ና 116 በሽሮሜዳ 4/ከሜክሲኮ ሸገር 5/ከአራት ኪሎ ሸገር 6/ከሽሮሜዳ ሸገር ባስ 7/ከሽሮሜዳ ታክሲ 8/ከቁስቋም ማርያም ታክሲ መጠቀም ይችላሉ ፡፡ እባክዎን ሼር በማድረግ ለዚሕ መንፈሳዊ አገልግሎት የበኩልዎን ያድርጉ፡፡ ለበለጠ መረጃ 0911555805/0913139387/0911637003፡
Show all...
.......ይህም የዘርዓ ያዕቆብ እመቤት የደብረ ምጥማቋ ቅድስት ድንግል ማርያም ማደርያ ደብር ስትመረቅ የአስማን ድዮስ አከርካሪ ተመቶ የኢትዮጵያ ወገቧ ይለመልማል። ስለዚህም ኢትዮጵያ አማጠች፣ ምጥ፣ ኢትዮጵያ ማቅ ለበሰች ፣ማቅ፣ ደብረ ምጥማቅ ስትመረቅ ልደትና ትንሳዔ ሆነ። ሕዝብና የትንሳኤዋ አምጭ ወቶአደሮች ከዛ በኋላ የሰኞ ውዳሴ ማርያምን፡ ሰላም ለኪን፡ ለገቦኪን፡ ጐሥዐ ልብየን ከዘየኅድር ጋር አጣምረው ዘወትር ይጸልዩ፡ የኢትዮጵያ ትንሣኤም አብሮ ከደብረ ምጥማቅ ጋር ተመሥርቷልና .....
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ክርስቶስ ትንሥአ እሙታን በዓቢይ ኃይል ወሥልጣን አሰሮ ለሰይጣን አግዐዞ ለአዳም ሰላም እምይእዜሰ ኮነ ፍሥሐ ወሰላም ✝እንኳን ለ ብርሀነ ትንሣኤው በዓል አደረሠን   በዓሉ         የሠላም                  የፍቅር                          የጤና                     ✝ይሁንልን✝      ✝መልካም የፋሲካ በዓል✝ @maheberetekelehaymanot
Show all...
ምዕራብ ጎንደር በርሚል ደለጎ ሰዋሪው ቅድስት ኪዳነምህረት ፀበል አበባ ነሽ ጎንደር ለሚያይሽ በምድር
Show all...