en
Feedback
𝚎𝚍𝚛𝚒𝚜 𝚗𝚊𝚠𝚏𝚊𝚕

𝚎𝚍𝚛𝚒𝚜 𝚗𝚊𝚠𝚏𝚊𝚕

Open in Telegram

※ ሀሳብ ፣ አስተያየት_ @Edris_Nawfal

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
168
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
April '22
April '220
in 0 channels
March '220
in 0 channels
Get PRO
February '220
in 0 channels
Get PRO
January '220
in 0 channels
Get PRO
December '210
in 0 channels
Get PRO
November '21
+1
in 0 channels
Get PRO
October '210
in 0 channels
Get PRO
September '210
in 0 channels
Get PRO
August '210
in 0 channels
Get PRO
July '210
in 0 channels
Get PRO
June '210
in 0 channels
Get PRO
May '210
in 0 channels
Get PRO
April '210
in 0 channels
Get PRO
March '210
in 0 channels
Get PRO
February '21
+1
in 0 channels
Get PRO
January '21
+1
in 0 channels
Get PRO
December '20
+402
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
08 April0
07 April0
06 April0
05 April0
04 April0
03 April0
02 April0
01 April0
Channel Posts
Repost from Edris Zulbijadeyn
🔰 እንኳን ለተከበረው የ1443 ኛው የረመዳን ወር በሰላም አደረሰን ። አላህ የረመዳንን እድል አግኝተውት ከሚጠቀሙበት መልካም ባርያዎቹ ያድርገን ፤ አሚን ። 〽️ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦  ﴿فِي الجَنَّةِ ثَمانِيَةُ أبْوابٍ، فِيها بابٌ يُسَمّى الرَّيّانَ، لا يَدْخُلُهُ إلّا الصّائِمُونَ.﴾ “ጀነት ውስጥ ስምንት በሮች አሉ። አንደኛዋ ስሟ ረያን ይባላል። ፆመኞች ካልሆኑ በቀር ማንም አይገባበትም።” 📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 3257 🌙 شهر رمضان المبارك تقبل الله منا ومنكم صالح الاعمال ✍ ኢድሪስ ነውፈል @edriszulbijadeyn

2
🔰 እንኳን ለተከበረው የ 1443 ኛው ዓመተ ልደት የረመዳን ወር በሰላም አደረሰን ። አላህ የረመዳንን እድል አግኝተውት ከሚጠቀሙበት መልካም ባርያዎቹ ያድርገን ፤ አሚን ። 〽️ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦  ﴿فِي الجَنَّةِ ثَمانِيَةُ أبْوابٍ، فِيها بابٌ يُسَمّى الرَّيّانَ، لا يَدْخُلُهُ إلّا الصّائِمُونَ.﴾ “ጀነት ውስጥ ስምንት በሮች አሉ። አንደኛዋ ስሟ ረያን ይባላል። ፆመኞች ካልሆኑ በቀር ማንም አይገባበትም።” 📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 3257 🌙 شهر رمضان المبارك تقبل الله منا ومنكم صالح الاعمال ✍ ኢድሪስ ነውፈል @edriszulbijadeyn
0
3
🔻የአላህ መልእክተኛ - ﷺ - እንዲህ ይላሉ ፦ [ በኔ ላይ አንድ ሰለዋትን ያወረደ ሰው ፤ አላህ በሱ ላይ አስር ሰለዋትን ያወርድበታል። ] (ሙስሊም ዘግቦታል). ____ اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد.
0
4
በሂጅራ አቆጣጠር ስድስተኛው ዓመተ ሂጅራ.... ነብዩ ﷺ ሰሃቦችን አስከትለው ዑምራ ለማድረግ ወደ መካ ከመግባት በሙሽሪኮች የተከለከሉበት ጊዜ ነበር... የእውነትም ሙሽሪኮች ነብዩን ﷺ እና ሰሃቦችን መካ ከመግባት ከለከሏቸው ! ይህን ነገር ነብዩ እንደ ውርደት ሳይሆን የቆጠሩት በርትተው እንዲታገሉ ነው ያደረጋቸው... በተከለከሉ በዓመቱ በሰባተኛው ዓመተ ሂጅራ በሁደይብያ ስምምነቱ መሰረት መጨረሻ አካባቢ ቀላል የመንገደኛ ሰይፍ አንግበው ዑምራ ማድረግ ቻሉ... በስምንተኛው ዓመት በዘጠነኛው ወር መካን ከፍተው በቁጥጥራቸው ስር አደረጉ ... ውርደት ማለት መከልከል አይደለም፤ ውርደት ማለት መብትህን ተከልክለህ እጅህን አጣጥፈህ አፍህን ዘግተህ መቀመጥ ነው! Copied! @edriszulbijadeyn
0
5
🔰 الذنوب سبب للضرِّ، والاستغفار يُزيل أسبابه؛ كما قال الله تعالى: ﴿ وَمَا كَانَ اللَّهُ لِيُعَذِّبَهُمْ وَأَنْتَ فِيهِمْ وَمَا كَانَ اللَّهُ مُعَذِّبَهُمْ وَهُمْ يَسْتَغْفِرُونَ ﴾ [الأنفال: 33]، فأخبر أنه سبحانه لا يعذِّب مستغفرًا ابن تيمية | مجموع الفتاوى @edriszulbijadeyn
0
6
▪️#ተውሒድ_ላይ_ከመጡ_ሐዲሶች 1⃣6⃣ 🔻ከዐሊይ - ረዲየሏሁ ዐንሁ - ተይዞ እንደተወራው የአሏህ መልእክተኛ - ﷺ - በአራት ቃላቶች ነግረውኛል ፦ [ ከአሏህ ውጭ ያረደን አካል አሏህ ከእዝነቱ ያርቀው(አርቆታል) ፤ ወላጆቹን የረገመን አሏህ ከእዝነቱ ያርቀው ፤ አጥፊን(ቢድዓ ሰሪን) ያስጠጋ ሰው አሏህ ከእዝነቱ ያርቀው ፤ የመሬትን የድንበር ምልክትን የቀየረን ሰው አሏህ ከእዝነቱ ያርቀው ] (ሙስሊም ፥ 3/1978). 〽️ አሏህ በእዝነቱ ያካበን..አሚን🤲 @edriszulbijadeyn
0
7
⚫️ القرآن وَمَنْ أَعْرَضَ عَن ذِكْرِي ولكن من ابتعد عن تذكيري ، وهذا يعني: (من عارض أمري وما نزلت على رسولي ﷺ ، فقد أرجع عنه ، وتركه ، وأخذ هديه من غيره). فَإِنَّ لَهُ مَعِيشَةً ضَنكًا إِنَّهُ لَهُ سَيْرٌ عَسِيرٍ. بمعنى أن حياته ستكون صعبة في هذا العالم ، لا يهدأ ولا يوسع صدره (راحة) ، بل سيضيق صدره ويصعب عليه ضلاله ، حتى لو بدا مرتاحًا ظاهريًا وكان يرتدي ما يحلو له ، ويأكل ما يحلو له ويعيش أينما يريد ، فلن يكون سعيدًا. حقًا ، لن يكون لقلبه يقين خالص وإرشاد. سيكون في حالة هياج وحيرة وشك. سيكون دائمًا في حالة ارتباك وحالة من عدم اليقين. هذا من مشقة الحياة. 📜 تفسير ابن كثير @edriszulbijadeyn
0
8
الحياة من غير الإيمان بلله صحراء مقفرة من الروح والمعنى والهدف ، الإيمان وحده هو الذى يعطينا معنى الخلود ، ويجعل لتضحياتنا قيمة🖤🖤🖤 @edriszulbijadeyn
0
9
عليها نحيا وعليها نموت وعليها نبعث إن شاء الله🖤🖤🖤 @edriszulbijadeyn
عليها نحيا وعليها نموت وعليها نبعث إن شاء الله🖤🖤🖤 @edriszulbijadeyn
0
10
ገርሞ ይገርማል አሉ ሸኽየው... ሱሪው ላይ ነጃሳ አዝሎ የሚዞረው : እስቲንጃ የማያውቀው ድኩማን : የሱሪ ፋሽን እያሳየን ተከትለነው የምንዘቅጠው ነገር ..አንተ ጦሀራ የሚያውቅህ ወንድሜ ሆይ ወደራስህ መለስ በል እንጂ..አርአያህን ለይ..የወንዶች ሁሉ አይነታ የሆኑትን የሙሐመድ ﷺ ሱና ተከተል በቃ ይሄ ያምርብሀል እመነኝ..በቃ ይሄ ነው የፋሽን ጥግ... አሏህ ገር ያርግልን አቦ። ✍ ኢድሪስ ነውፈል @edriszulbijadeyn
0
11
ሰዎችን ቀጥረናቸው ማርፈዳቸው አንዳንዴም መቅረታቸው እጅግ ያስቆጣናል ፤ በተገላቢጦሽ ደግሞ ለኛው ጉዳዮቻችን የቀጠሮ ሰአት አርፍደን በመገኘታችን ብዙ እድሎች ሲያመልጡን እንናደዳለን ፤ ግና ይሄን አስተውለናል ፣ አሏህ በቀን አምስት ጊዜ ቀጥሮን እኛ ግን ሲለን አርፍደን ሲብስብን እየቀረን የምናስቆጣውና የሚያልፈንን መልካም እድሎች.. አሏህ ያግራልን አቦ ወገኖቼ ። ✍ ኢድሪስ ነውፈል @edriszulbijadeyn
0
12
قُل لَّن يُصِيبَنَا إِلَّا مَا كَتَبَ اللَّهُ لَنَا هُوَ مَوْلَانَا ۚ وَعَلَى اللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ الْمُؤْمِنُونَ «አላህ ለኛ የጻፈልን እንጂ ሌላ አይነካንም፡፡ እርሱ ረዳታችን ነው፡፡ በአላህ ላይም ምእመናን ይመኩ» በላቸው፡፡ (ሱረቱ አል-ተውባህ - 51) @edriszulbijadeyn
0
13
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ሂዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነው፡፡ فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلَاةُ فَانتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِن فَضْلِ اللَّهِ وَاذْكُرُوا اللَّهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ሰላቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ፡፡ ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡ وَإِذَا رَأَوْا تِجَارَةً أَوْ لَهْوًا انفَضُّوا إِلَيْهَا وَتَرَكُوكَ قَائِمًا ۚ قُلْ مَا عِندَ اللَّهِ خَيْرٌ مِّنَ اللَّهْوِ وَمِنَ التِّجَارَةِ ۚ وَاللَّهُ خَيْرُ الرَّازِقِينَ ንግድን ወይም ዛዛታን ባዩ ጊዜም ቆመው የተዉ ሲኾኑ ወደእርሷ ይበተናሉ፡፡ አላህ ዘንድ ያለው ዋጋ ከዛዛታም ከንግድም በላጭ ነው፡፡ «አላህም ከሰጪዎቹ ሁሉ ይበልጥ ሲሳይን ሰጭ ነው» በላቸው፡፡ ሱረቱ አል- ጁሙዓህ ❨9_11❩
0
14
“እስከ ዛሬ ስለ አድዋ ድል ሲነገረን ደማቸውን አፍሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ነፃነታችንን ለማስጠበቅ የወደቁ የሙስሊም ቀደምቶቻችን አስክሬን በእምነታቸው የተነሳ ቀባሪ እንዳጣ አናውቅም ነበር፡፡ በተለይ በአድዋ ተራሮች ላይ ሌላው ሁሉ ቀባሪ ሲመደብለት ከጅብና ከጥንብ አንሳ የተረፈው የሙስሊም ጀግኖቻችን አጥንት በአድዋ ተራራ ላይ ተበትኖ ቀርቷል፡፡” ምንጭ:- ትውልድ አይደናገር እኛም እንናገር ጸሀፊ :- አንዳርጋቸው ፅጌ
0
15
يسمونه يوم الحجاب لكنهم يظهرونه يوم فك الحجاب، فانظروا كيف يفعلونه ، فهو ليس اسلاميا ، ولم يكن ابدا ، يهدينا الله ! ✍ إدريس نوفل
0
16
ሁሉም ሰው የራሱ ጉድለቶች(ነውር) አሉበት ፤ አንዳንድ ጉድለቶች ግለሰቡን ስንቀርበው አብረን የምናውቀው ሲሆን ከዚህ የቀረው ግን አላህ የደበቀለት ጉድለት ነው ፣ ታዲያ አላህ የደበቀልልን ጉድለት ሌሎች ተፈላፍለውና ተከታትለው ሊያሸማቅቁን ሲሞክሩ ይስተዋላል ፡፡ አንተ አማኝ ሆይ ነውር አትከታተል መጨረሻህ በሰፈሩት ቁና መሰፈር እንዳይሆን ፥ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿يا مَعْشَرَ مَن آمن بلسانِه ولم يَدْخُلِ الإيمانُ قلبَه، لا تغتابوا المسلمينَ، ولا تَتَّبِعُوا عَوْراتِهِم، فإنه مَن تَتَبَّعَ عَوْرَةَ أَخِيه المسلمِ، تَتَبَّعَ اللهُ عَوْرَتَه، ومَن تَتَبَّعَ اللهُ عَوْرَتَه، يَفْضَحْهُ ولو في جوفِ بيتِه﴾ “እናንተ በምላሳችሁ አምናችሁ ልባችሁ ያላመነ ሰዎች ሆይ እባካችሁ ሙስሊሞችን አትሙ። ነውራቸውንም አትከታተሉ። ምክንያቱም የወንድሙን ነውር የተከታተለ አላህ የርሱን ነውር ይከታተለዋል። አላህ ነውሩን የተከታተለበት ሰው ደግሞ ከቤቱ ውስጥ ሆኖ (የፈፀመውን ኃጢአት) እንኳ ያጋልጠዋል።” 📚 ሶሂህ አልጃሚዕ: 7984 መልካም ቀን💚🧡
0
17
በዙሪያህ ያሉ ሰዎች እኩል እንዲረዱህና ላንተ መልካም ምላሽ እንዲኖራቸው የምትታገል ከሆነ ባክነህ ትቀራለህ ፣ ይልቁን ጉዳይህን ወደ አላህ አስጠግተህ ያመንክበትን አድርግ ፡ በሚታይህ ልክ ተራመድ ፡ ለቻልከው ጉዳይ የበኩልህን አድርስ ፣ ታዲያ ማኘክ ከምትችለው በላይ ጎርሰህ እንዳትታነቅ ጥንቃቄ አይለይህ። አላህ ሁሉንም ጉዳያችንን ገር በገር ያርግልን ፡ አሚን። መልካም ቀን🖤💚
0
18
የእውነተኛ ማንነትህን ለማያውቁ ግለሰቦች ትችት ቦታ አትስጥ ፤ በመሰለኝ ተገንብተው ያንተን በራስህ ላይ ያለህን ትልቅ እምነት እንዲያፈርሱ አትፍቀድላቸው ። ሁሌም በተስፋና በትዕግሥት መንገድህን ለአላህ ሰጥተህ ጉዞህን ቀጥል ። ታገል ፡ ወድቀህ ተነስ ፡ ታገስ ይሳካልሀል ። መልካም ቀን 🤍💚
0
19
እውነተኛ ወዳጆች በስህተቶችህ ውስጥ መልካም ጎንህን እና ስኬትህን ይመለከቱልሀል ፡ እንድትበረታም እጃቸውን ለሞራልና ለእገዛ ይዘረጉልሀል ፤ አስመሳዮች ግን ሁሌም በስኬትህ ውስጥ ስህተቶችህን እና ድክመቶችህን እያወጡ ሊያጣጥሉህ ይታገላሉ ፡ እጆቻቸውን ዘርግተውም ጠልፈው ሊጥሉህ ይሞክራሉ ። የሚሰራ ፡ የሚታገል እና የሚሞክር ሰው ስህተትና እንቅፋት አያጣውም ፤ ታዲያ ሁሌም በተስፋና በትዕግሥት መንገዱን ለአላህ ሰጥቶ ጉዞውን ይቀጥላል ። ታገል ፡ ወድቀህ ተነስ ፡ ታገስ ይሳካልሀል ። መልካም አዳር 💚🖤🤍
0
20
No text...
0