en
Feedback
ዕለታዊ ስንክሳር

ዕለታዊ ስንክሳር

Open in Telegram

ሁሌ ዝቅ ማለትን አብዝቶ መስማትን ገንዘብ እናድርግ። @Synaxarium "ልብህን በእርጋታ አኑረው፤ የሁሉም መጨረሻ እና የሁሉም አገልጋይ ለመሆን በጣም ትጋ ለከንቱ ንግግር ዘገምተኛና ሰነፍ ሁን፤ ነገር ግን የቅዱሳት መጻህፍትን ቃል በማወቅ በመስማት ድኅነትን የሚሰጡ ናቸውና ብልህ ሁን" ታላቁ ባስልዮስ ዘቂሳሪያ

Show more
1 485
Subscribers
-124 hours
-17 days
+630 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
September '26
September '26
+10
in 0 channels
August '26
+37
in 0 channels
Get PRO
July '26
+66
in 0 channels
Get PRO
June '26
+37
in 0 channels
Get PRO
May '26
+42
in 1 channels
Get PRO
April '26
+58
in 0 channels
Get PRO
March '26
+52
in 0 channels
Get PRO
February '26
+82
in 0 channels
Get PRO
January '26
+79
in 0 channels
Get PRO
December '25
+89
in 1 channels
Get PRO
November '25
+53
in 0 channels
Get PRO
October '25
+27
in 0 channels
Get PRO
September '25
+51
in 1 channels
Get PRO
August '25
+43
in 1 channels
Get PRO
July '25
+35
in 0 channels
Get PRO
June '25
+102
in 0 channels
Get PRO
May '25
+42
in 0 channels
Get PRO
April '25
+43
in 1 channels
Get PRO
March '25
+17
in 1 channels
Get PRO
February '25
+25
in 1 channels
Get PRO
January '25
+39
in 0 channels
Get PRO
December '24
+33
in 0 channels
Get PRO
November '24
+67
in 0 channels
Get PRO
October '24
+46
in 0 channels
Get PRO
September '24
+61
in 0 channels
Get PRO
August '24
+38
in 0 channels
Get PRO
July '24
+28
in 0 channels
Get PRO
June '24
+3
in 0 channels
Get PRO
May '24
+3
in 0 channels
Get PRO
April '24
+31
in 0 channels
Get PRO
March '24
+1
in 0 channels
Get PRO
February '24
+6
in 0 channels
Get PRO
January '24
+7
in 0 channels
Get PRO
December '23
+18
in 0 channels
Get PRO
November '23
+18
in 0 channels
Get PRO
October '23
+11
in 0 channels
Get PRO
September '23
+22
in 0 channels
Get PRO
August '23
+46
in 0 channels
Get PRO
July '23
+20
in 0 channels
Get PRO
June '23
+14
in 0 channels
Get PRO
May '23
+36
in 0 channels
Get PRO
April '23
+7
in 0 channels
Get PRO
March '23
+13
in 0 channels
Get PRO
February '23
+122
in 0 channels
Get PRO
January '23
+22
in 0 channels
Get PRO
December '22
+11
in 0 channels
Get PRO
November '22
+22
in 0 channels
Get PRO
October '22
+19
in 0 channels
Get PRO
September '22
+42
in 0 channels
Get PRO
August '22
+119
in 0 channels
Get PRO
July '22
+44
in 0 channels
Get PRO
June '22
+20
in 0 channels
Get PRO
May '22
+16
in 0 channels
Get PRO
April '22
+13
in 0 channels
Get PRO
March '22
+12
in 0 channels
Get PRO
February '22
+8
in 0 channels
Get PRO
January '22
+39
in 0 channels
Get PRO
December '21
+20
in 0 channels
Get PRO
November '21
+10
in 0 channels
Get PRO
October '21
+14
in 0 channels
Get PRO
September '21
+13
in 0 channels
Get PRO
August '21
+34
in 0 channels
Get PRO
July '21
+23
in 0 channels
Get PRO
June '21
+24
in 0 channels
Get PRO
May '21
+27
in 0 channels
Get PRO
April '21
+21
in 0 channels
Get PRO
March '21
+440
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 September0
06 September0
05 September+1
04 September+3
03 September+2
02 September+3
01 September+1
Channel Posts
ግጻዌ አመ ፭ ለጳጒሜን አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪 ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥ ✧━━━━━━━━━━━✧ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ግጻዌ አመ ፭ ለጳጒሜን አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪            ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥   ✧━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ

2
ግጻዌ አመ ፬ ለጳጒሜን አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪 ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥ ✧━━━━━━━━━━━✧ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ግጻዌ አመ ፬ ለጳጒሜን አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪            ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥   ✧━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ
135
3
ግጻዌ አመ ፫ ለጳጒሜን አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪 ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥ ✧━━━━━━━━━━━✧ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ግጻዌ አመ ፫ ለጳጒሜን አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪            ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥   ✧━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ
87
4
ግጻዌ አመ ፪ ለጳጒሜን አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪 ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥ ✧━━━━━━━━━━━✧ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ግጻዌ አመ ፪ ለጳጒሜን አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪            ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥   ✧━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ
80
5
ግጻዌ አመ ፩ ለጳጒሜን አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪 ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥ ✧━━━━━━━━━━━✧ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ግጻዌ አመ ፩ ለጳጒሜን አቅራቢ :-ዕለታዊ ስንክሳር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪            ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥   ✧━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ
66
6
💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠 ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፫ ለጳጒሜን ቅዱስ ሩፋኤል 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 የጳጉሜን ቅዱስ ሩፋኤል #ሥርዓተ_ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 👆👆👆👆👆👆👆👆 👉Share ያድርጉ የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ (ሥርዓተ ነግሥ) ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤በአሐቲ ቃል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክአ ሥላሴ:- ሰላም ለመታክፍቲክሙ መሠረተ ዓለም እለ ፆሩ፤ኖትያተ ኖኅ ሥላሴ ወዕፀወ ዐባይ ሐመሩ፤ዲበ መንበርክሙ ሰብአ ሶበ አምላክ ነጸሩ፤ኪሩቤል ወሱራፌል ታህተ እገሪሁ ገረሩ፤እስመ ለሊሁ አዘዘ ወእሉ ተፈጥሩ፡፡ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ:- እሉ ኪሩቤል ወሱራፌል የዐርጉ ሎቱ ስብሐተ፤እንዘ ይብሉ፤ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ እግዚአብሔር፤አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ነግሥ:- ሰላም ለክሙ ሚካኤል ወገብርኤል፤ሱራፌል ወኪሩቤል ዑራኤል ወሩፋኤል ሱርያል ወፋኑኤል፤አፍኒን ወራጉኤል ወሳቁኤል፤ሊቃናተ ነድ ዘሰማያዊት ማኅፈድ፤በእንተ በግዑ ዕቀብዋ ለዛቲ አፀድ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ:- ለዛቲ አፀድ በእንተ በግዑ ዕቀብዋ ለዛቲ አፀድ/፪/ ሊቃናተ ነድ ሊቃናተ ነድ ነድ ሊቃናተ ነድ/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ:- መላእክተ ምሕረት እለ ድልዋን ለሣህል፤ሰአሉ አስተምሕሩ ለነ፤እስመ በጸሎተ ትንብልናክሙ፤ትድኅን ወኢትማስን ሀገር። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክአ ሚካኤል ሰላም ለአእናፊከ መዓዛ አርያም እለ ተመልዑ፤ሱራፌል ምስሌከ አመ ይሠውዑ፤ሚካኤል አንተ ለያዕቆብ ኖላዌ ዘርዑ፤በሎሙ ለአብያጺከ ለሐውፆ አርክየ ንዑ፤እስመ በአሐዱ ፍቁር ይሰሐብ ካልዑ፡፡ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ:- እኲት ወስቡሕ፤ዕቀብ ኲለነ ኖላዊ ትጉህ፤ሐውፀነ በምህረት ብዙኅ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ:- ኖላዊ ትጉህ ኖላዊ ትጉህ/፪/ ሐውፀነ በምህረት ብዙኅ/፬/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክአ ሩፋኤል:- ሰላም ለዝክረ ስምከ ተጸውዖ ዘቀደመ፤በአፈ አምላክ አዳም እንበለ ይሰመይ ስመ፤ሩፋኤል ምልዓኒ ወወስከኒ ዳግመ፤መንፈስ ቅዱሳዌ አዕምሮ እንተ ይፈሪ ሰላመ፤ወአምላካዌ ጥበበ ዘየአዱ አቅመ፡፡ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ:- ሀበነ እግዚኦ አዕይንተ አእምሮ፤ወትረ ኪያከ ይርአያ፤ወአዕዛንነሂ ቃለ ዘባሕቲትከ ይስምዓ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ:- ሀበነ እግዚኦ አዕምሮ አዕይንተ አእምሮ ወትረ ኪያከ ይርአያ/፪/ ወአዕዛንነሂ ቃለ ዘባሕቲትከ ይስምዓ/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክአ ሩፋኤል:- ሰላም ለቃልከ ዘይደምፅ እመብረቅ፤ለእስትንፋስከኒ እስትንፋሰ መንፈስ ረቂቅ፤ሩፋኤል ሐዋርያ ወመልአከ ጽድቅ፤ይጸንሑከ እግዚኦ ዕሡራነ በዓል በጻሕቅ፤ነዓ ነዓ እምሕላዌከ ምጡቅ፤ውስተ ቤትከ ዛቲ ክርስቶሳዊት ምርፋቅ፡፡ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 አመላለስ:- ሩፋኤል ሐዋርያ/፪/ ወመልአከ ጽድቅ/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ:- ሩፋኤል ግሩም፤በመንፈስ ቅዱስ ሕቱም፤መዓዛ ቅዳሴከ ጥዑም፤ከመ ጽጌ ገዳም፤ነዓ ነዓ ማዕከሌነ ቁም፤በበዓልከ ባርከነ ዮም። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ:- ነዐ ነዐ ማዕከሌነ ቁም/፪/ በበዓልከ ባርከነ ዮም/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክዓ ሩፋኤል:- ሰላም ለመዛርዒከ ለአህጒሎ አርዌ ዘጸንዓ፤ለኲርናዕከኒ እንበለ ተፈልጦ ዘጸብአ፤ሩፋኤል መዋኢ እንተ ትትአጸፍ መዊአ፤እምደዌ ኃጢአት ትትፈወስ አባልየ እምርጢንከ ቅብዓ፤ለዓይነ ጦቢት ከመ ፈወስኮ ከዊነከ ሰብአ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ:- መልአከ ፍሥሐ ዘይትዓፀፍ ነደ፤ኀበ ጦብያ ሩፋኤል ወረደ፤እምከርሠ ዓሣ ነሢዖ ስብሐ ዘምስለ ሐሞት ከብደ፤አዕይንተ ጦቢት ከሠተ ወአጋንንተ ሰደደ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክአ ሩፋኤል:- ሰላም ለገበዋቲከ ስርግዋነ ምንትው አክናፍ፤ለከርሥከሂ ሕሩመ ሲሲት ዘዘልፍ፤ሩፋኤል አሐዱ ሊቀ አዕላፍ፤አብሥረኒ ነገረ ሣህል ለወልደ ላሜህ ፍልሱፍ፤ከመ ሕጸተ ማይ አብሠረቶ የዋሂት ዖፍ፡፡ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 አመላለስ:- ሩፋኤል አሐዱ/፪/ ሊቀ አዕላፍ/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ:- ውእቱ ሊቆሙ ወመልአኮሙ፤ሩፋኤል ስሙ፤ዓይኑ ዘርግብ ልብሱ ዘመብረቅ ሐመልማለ ወርቅ። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ:- "ሐመልማለ ወርቅ"/፪/ ልብሱ ዘመብረቅ/፪/ ዓይኑ ዘርግብ/፬/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 መልክአ ሩፋኤል:- ተወኪፈከ እግዚኦ ዘንተ አምኃየ፤ዘአቅረብኩ ለከ መጠነ ክሂል ዘብየ፤ሩፋኤል ባዕል እንተ ታብዕል ነዳየ፤ዕስየኒ ለፍቁርከ ዕሤተ ሠናየ፤ዘዕዝነ መዋቲ ኢሰምዐ ወዘዓይን ኢርእየ፡፡ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ዚቅ:- ወሰሚአ ሀገር ከልሃት ሎቱ ወትቤ፤ተወከፈኒ አንተ መልአክ፤ቅዱስ ገብረ እግዚአብሔር። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ:- ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር/፪/ ገብረ እግዚአብሔር ተወከፈኒ አንተ መልአክ/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 አንገርጋሪ:- ይሰግዱ በብረኪሆሙ፤ወያሌዕሉ ሕሊናሆሙ፤በጥንቃቄ ወበኃሢሥ፤ኀበ እግዚኦሙ ንጉሥ፤ቀዋምያን ለነፍሳት፤እሙንቱ ሊቃናት፤ዑራኤል ወሩፋኤል፤ይትፌነዉ ለሣህል፤እምኀበ ልዑል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ምልጣን:- ቀዋምያን ለነፍሳት፤እሙንቱ ሊቃናት፤ዑራኤል ወሩፋኤል፤ይትፌነዉ ለሣህል፤እምኀበ ልዑል። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ:- ቀዋምያን ለነፍሳት እሙንቱ ሊቃናት ዑራኤል ወሩፋኤል/፪/ "ይትፌነዉ ለሣህል"/፪/እምኀበ ልዑል/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 እስመ ለዓለም ዑራኤል ወሩፋኤል፤አስተምሕሩ ለነ በስኢል፤ወበትሕትና ኀበ ውእቱ ነበልባለ ኃይል፤አመ ይመጽእ በክብር፤ምስለ ብዙኅ ስብሐት ወኃይል፤ንርከብ ድኅነተ በዘአሜሃ ቀመር፤በዓውዱ ፍጹም ዘኢይትነገር፤ንዕርር ፍሥሐ በሐዳስ ምድር። 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 አመላለስ፦ በዐውዱ ፍጹም ዘኢይትነገር ንዕርር ፍሥሐ በሐዳስ ምድር 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ወረብ ዑራኤል ወሩፋኤል/፬/ አስተምሕሩ ለነ በስኢል ወበትህትና ኀበ ውእቱ ነበልባል/፪/ 💚💛❤ @synaxarium ❤💛💚 ➾✍እመሒ ስሕተኩ አንትሙ እለ በመንፈስ አርትዕ(የተሳሳትኩት ቢኖር እናንተ በመንፈስ ያላችሁ አቃኑት)🙏🙏🙏
70
7
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀 ሥርዓተ ዋዜማ አመ ፫ ለጳጉሜን ቅዱስ ሩፋኤል 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 የጳጉሜን ቅዱስ ሩፋኤል #ሥርዓተ_ዋይዜማ ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 👉Share ያድርጉ ዋዜማ:- ሃሌ ሉያ ትጉሃን እለ ኢይነውሙ መላእክት በበሥርአቶሙ፤ሱራፌል በግርማሆሙ፤ወኪሩቤል በውዳሴሆሙ፤ኪያከ አበ ይሴብሑ፤ኪያከ ረዳዔ ኪያከ መጋቤ፤ስቡሕ በውስተ ቅዱሳን። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ምልጣን፦ ወኪሩቤል በውዳሴሆሙ፤ኪያከ አበ ይሴብሑ፤ኪያከ ረዳዔ ኪያከ መጋቤ፤ስቡሕ በውስተ ቅዱሳን። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 አመላለስ፦ ኪያከ ረዳዔ ኪያከ መጋቤ/፪/ ስቡዕ በውስተ ቅዱሳን/፬/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ፦ ትጉሃን እለ ኢይነውሙ መላእክት በበሥርአቶሙ፤ትጉሃን እለ ኢይነውሙ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 እግዚአብሔር ነግሰ፦ ይቤሎ ለጦቢያ አነ ውእቱ ሩፋኤል መልአክ፤፩ዱ እም ፱ቱ ሊቃነ መላእክት ዘተፈኖኩ ኀበ ጦቢት። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ይትባረክ፦ ትጉሃን እለ ኢይነውሙ መላእክት በበሥርአቶሙ፤ኪያከ አበ ይሴብሑ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ፫ት፦ ትጉሃን እለ ኢይነውሙ መላእክት በበሥርአቶሙ፤ሱራፌል በግርማሆሙ፤ወኪሩቤል በውዳሴሆሙ፤ኪያከ አበ ይሴብሑ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ሰላም፦ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ጥበበ ኵሉ ኃይል ለኵሉ ወብዙኃ ሣህል፤ንስእል ወናስተበቍዕ ኪያከ መጋቤ ኵሉ፤ከመ ተሀበነ ተምኔተነ በሰላም ንፈጽም ንብረተነ፤ንጉሠ ሠራዊተ ሰማያት ዘዲቤሆሙ የዓርፍ በበማኅበሮሙ ኪያከ ይሴብሑ ስብሐተ ለከ የዓርጉ። 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 አመላለስ፦ በበማኅበሮሙ ኪያከ ይሴብሑ/፪/ ስብሐት ለከ የዓርጉ/፬/ 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 ➾✍እመሒ ስሕተኩ አንትሙ እለ በመንፈስ አርትዕ(የተሳሳትኩት ቢኖር እናንተ በመንፈስ ያላችሁ አቃኑት)🙏🙏🙏   🇪🇹👇👇👇👇👇👇👇👇🇪🇹 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚 🇪🇹👆👆👆👆👆👆👆👆🇪🇹 💚💛❤ @Synaxarium ❤💛💚     🇯 🇴 🇮 🇳 &🇸 🇭 🇦 🇷 🇪            ✥┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✥   ✧━━━━━━━━━━━━✧       ❍ㅤ           ⎙ㅤ         ⌲  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ         ˢᵃᵛᵉ          ˢʰᵃʳᵉ
94
8
.             🌓       ​​​​ጳጉሜን      🌓 ጳጉሜን የሚለው ስያሜ “ኤፓጉሜኔ” ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ ጭማሪ ማለት ነው፡፡ በግእዝ ተውሳክ ማለት ሲሆን ተውሳክ ማለት ተጨማሪ ማለት ነው፡፡ “ወሰከ - ጨመረ” ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ነው፡፡ ከኢትዮጵያ ውጭ ያሉ ሌሎች ሀገሮች ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ያደርጓታል፡፡ ይኸውም ይታወቅ ዘንድ እኛ የወርን ቁጠር 30 ስናደርግ እነርሱ 31 ብለው የሚቆጥሩት ወር አላቸው፡፡ ይኹን እንጂ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ሳያደርጉ የዓመት ተጨማሪ አድርገዋታል፡፡ ጳጉሜን በዓመቱ መጨረሻ ላይ አምስት ወይም ስድስት ቀን በመሆን ትመጣለች፡፡ በአራት ዓመት አንዴ ማለትም በዘመነ ሉቃስ መጨረሻ በዘመነ ዮሐንስ መግቢያ ጳጉሜን ስድስት ቀን ትሆናለች፡፡ በዚህም ሀገራችን ኢትዮጵያ የአስራ ሦስት ወራት ጸጋ /Thirty months of sunshine/ በመባል ትታወቃለች፡፡ ጳጉሜን ስድስት በምትሆንበትም ጊዜ ጾመ ነቢያት /የገና ጾም/ ሕዳር 14 ቀን ይገባና ታኅሣሥ 28 ቀን ጾሙ ተፈትቶ የልደት በዓል ይከበራል፡፡ በቅድስት ቤተክርስቲያን ካሉት ሁለት የፈቃድ አጽዋማት መካከል አንዱ በዚህ በጳጉሜን ወር የምንጾመው የፈቃድ ጾም ነው። ይህም ጾመ ዮዲት በመባል ይታወቃል፡፡ ይህ ግን እንደ አንደኛው የፈቃድ ጾም /ጽጌ ጾም/ በብዙዎች ዘንድ የታወቀ አይደለም፡፡ የዮዲት ጾም የሚባለውም እርሷ ስለ ጾመችው ነው፡፡ እዚህ ላይ ዮዲት ተብላ የተጠቀሰችው በቤተክርስቲያን ታሪክ ትምህርት ላይ በጥፋት ሥራዋ በተደጋጋሚ የምትጠቀሰው ዮዲት ጉዲት እንዳልሆነች ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ ወደ ታሪኩ ስንመለስ የፋርስ ንጉስ ናቡከደነጾር በሠራዊቱ ተመክቶ ሹም ጠላት አጥፋ ድንበር አስፋ ካመነው እጅ መንሻ እየተቀበልህ ያላመነውን እያሳመንህ ና ብሎ ለጦር አበጋዙ ለሆሎፎርኒስ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ ዮዲ 2፥2-7፡፡ እርሱም እንደታዘዘው በኃይላቸው የታመኑ 12ሺህ እግረኞችንና በፈረስ የተቀመጡ 12ሺህ ጦረኞችን እየመራ ዘምቶ ካመነው እጅ መንሻ እየተቀበለ ያላመነውን እያሳመነ ብዙ ሀገሮችን እያጠፋ ሲሔድ ከአይሁድ ከተማ ደረሰ በዚህም ብዙ ጥፋት በመድረሱ የእስራኤል ልጆች አለቀሱ፡፡ ዮዲት ባሏ ሞቶባት ከወንድ ርቃ ንጽሕናዋን ጠብቃ በጾም በቀኖና በሀዘን ተወስና ትኖራለች በተፈጠረው ጥፋት ህዝቡ ላይ ለመጣው መከራ ማቅ ለብሳ በራስዋ ላይ ትብያ ነስንሳ ወደ እግዚአብሔር አለቀሰች፡፡ የፍጥረቱን ጥፋት የማይሻ እግዚአብሔር አምላክም ሕዝቡን የሚያድኑበትን መንገድ ለመጠየቅ ሱባኤ በገባች በሦስተኛው ቀን ገለፀላት፡፡ ዮዲ 8፥2፡፡ ከዚህ በኋላ ጠላታቸውን በዮዲት ምክንያት እስራኤላውያን እስከ ዮርዳኖስ እየተከተሉ አጥፍተዋቸዋል፡፡ ዮዲት ጠላቷን ለማጥፋት የቻለችው በጾምና በጸሎት ከእግዚአብሔር አምላክ ኃይል አግኝታ ነው፡፡ ስለዚህ ምዕመናን ጥንተ ጠላታችን ሰይጣንን ፈቃደ ሥጋን ለማሸነፍ በጾም ከፈጣሪያችን ኃይልን መጎናጸፍ አለብን ብለው ጳጉሜን በፈቃድ ይጾማሉ፡፡ የጳጉሜን ወር ዕለተ ምጽአት የሚታሰብባትም ወር ነች፡፡ ይህም ጳጉሜን የዓመታት መሸጋገሪያ ጨለማው የክረምት ወቅት ወደ ማብቂያው የምናልፍባት እንደሆነች ሁሉ ምጽአትም ከጊዜያዊው ወደ ዘላለማዊ ከምድራዊ ወደ ሰማያዊ ከዚህ ዓለም ወደ ወዲያኛው መሸጋገሪያ ነውና፡፡ https://www.facebook.com/share/p/1FActARrg8/ 🌧 ዘመነ ሉቃስን የሠላም ዘመን ያድርግልን  !! 🌧            
162
9
.             🌓       ​​​​ጳጉሜን      🌓 ጳጉሜን የሚለው ስያሜ “ኤፓጉሜኔ” ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ ጭማሪ ማለት ነው፡፡ በግእዝ ተውሳክ ማለት ሲሆን ተውሳክ ማለት ተጨማሪ ማለት ነው፡፡ “ወሰከ - ጨመረ” ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ነው፡፡ ከኢትዮጵያ ውጭ ያሉ ሌሎች ሀገሮች ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ያደርጓታል፡፡ ይኸውም ይታወቅ ዘንድ እኛ የወርን ቁጠር 30 ስናደርግ እነርሱ 31 ብለው የሚቆጥሩት ወር አላቸው፡፡ ይኹን እንጂ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ሳያደርጉ የዓመት ተጨማሪ አድርገዋታል፡፡ ጳጉሜን በዓመቱ መጨረሻ ላይ አምስት ወይም ስድስት ቀን በመሆን ትመጣለች፡፡ በአራት ዓመት አንዴ ማለትም በዘመነ ሉቃስ መጨረሻ በዘመነ ዮሐንስ መግቢያ ጳጉሜን ስድስት ቀን ትሆናለች፡፡ በዚህም ሀገራችን ኢትዮጵያ የአስራ ሦስት ወራት ጸጋ /Thirty months of sunshine/ በመባል ትታወቃለች፡፡ ጳጉሜን ስድስት በምትሆንበትም ጊዜ ጾመ ነቢያት /የገና ጾም/ ሕዳር 14 ቀን ይገባና ታኅሣሥ 28 ቀን ጾሙ ተፈትቶ የልደት በዓል ይከበራል፡፡ በቅድስት ቤተክርስቲያን ካሉት ሁለት የፈቃድ አጽዋማት መካከል አንዱ በዚህ በጳጉሜን ወር የምንጾመው የፈቃድ ጾም ነው። ይህም ጾመ ዮዲት በመባል ይታወቃል፡፡ ይህ ግን እንደ አንደኛው የፈቃድ ጾም /ጽጌ ጾም/ በብዙዎች ዘንድ የታወቀ አይደለም፡፡ የዮዲት ጾም የሚባለውም እርሷ ስለ ጾመችው ነው፡፡ እዚህ ላይ ዮዲት ተብላ የተጠቀሰችው በቤተክርስቲያን ታሪክ ትምህርት ላይ በጥፋት ሥራዋ በተደጋጋሚ የምትጠቀሰው ዮዲት ጉዲት እንዳልሆነች ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ ወደ ታሪኩ ስንመለስ የፋርስ ንጉስ ናቡከደነጾር በሠራዊቱ ተመክቶ ሹም ጠላት አጥፋ ድንበር አስፋ ካመነው እጅ መንሻ እየተቀበልህ ያላመነውን እያሳመንህ ና ብሎ ለጦር አበጋዙ ለሆሎፎርኒስ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ ዮዲ 2፥2-7፡፡ እርሱም እንደታዘዘው በኃይላቸው የታመኑ 12ሺህ እግረኞችንና በፈረስ የተቀመጡ 12ሺህ ጦረኞችን እየመራ ዘምቶ ካመነው እጅ መንሻ እየተቀበለ ያላመነውን እያሳመነ ብዙ ሀገሮችን እያጠፋ ሲሔድ ከአይሁድ ከተማ ደረሰ በዚህም ብዙ ጥፋት በመድረሱ የእስራኤል ልጆች አለቀሱ፡፡ ዮዲት ባሏ ሞቶባት ከወንድ ርቃ ንጽሕናዋን ጠብቃ በጾም በቀኖና በሀዘን ተወስና ትኖራለች በተፈጠረው ጥፋት ህዝቡ ላይ ለመጣው መከራ ማቅ ለብሳ በራስዋ ላይ ትብያ ነስንሳ ወደ እግዚአብሔር አለቀሰች፡፡ የፍጥረቱን ጥፋት የማይሻ እግዚአብሔር አምላክም ሕዝቡን የሚያድኑበትን መንገድ ለመጠየቅ ሱባኤ በገባች በሦስተኛው ቀን ገለፀላት፡፡ ዮዲ 8፥2፡፡ ከዚህ በኋላ ጠላታቸውን በዮዲት ምክንያት እስራኤላውያን እስከ ዮርዳኖስ እየተከተሉ አጥፍተዋቸዋል፡፡ ዮዲት ጠላቷን ለማጥፋት የቻለችው በጾምና በጸሎት ከእግዚአብሔር አምላክ ኃይል አግኝታ ነው፡፡ ስለዚህ ምዕመናን ጥንተ ጠላታችን ሰይጣንን ፈቃደ ሥጋን ለማሸነፍ በጾም ከፈጣሪያችን ኃይልን መጎናጸፍ አለብን ብለው ጳጉሜን በፈቃድ ይጾማሉ፡፡ የጳጉሜን ወር ዕለተ ምጽአት የሚታሰብባትም ወር ነች፡፡ ይህም ጳጉሜን የዓመታት መሸጋገሪያ ጨለማው የክረምት ወቅት ወደ ማብቂያው የምናልፍባት እንደሆነች ሁሉ ምጽአትም ከጊዜያዊው ወደ ዘላለማዊ ከምድራዊ ወደ ሰማያዊ ከዚህ ዓለም ወደ ወዲያኛው መሸጋገሪያ ነውና፡፡ https://www.facebook.com/share/p/1FActARrg8/ 🌧 ዘመነ ሉቃስን የሠላም ዘመን ያድርግልን  !! 🌧            
1
10
.             🌓       ​​​​ጳጉሜን      🌓 ጳጉሜን የሚለው ስያሜ “ኤፓጉሜኔ” ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ ጭማሪ ማለት ነው፡፡ በግእዝ ተውሳክ ማለት ሲሆን ተውሳክ ማለት ተጨማሪ ማለት ነው፡፡ “ወሰከ - ጨመረ” ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ነው፡፡ ከኢትዮጵያ ውጭ ያሉ ሌሎች ሀገሮች ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ያደርጓታል፡፡ ይኸውም ይታወቅ ዘንድ እኛ የወርን ቁጠር 30 ስናደርግ እነርሱ 31 ብለው የሚቆጥሩት ወር አላቸው፡፡ ይኹን እንጂ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ሳያደርጉ የዓመት ተጨማሪ አድርገዋታል፡፡ ጳጉሜን በዓመቱ መጨረሻ ላይ አምስት ወይም ስድስት ቀን በመሆን ትመጣለች፡፡ በአራት ዓመት አንዴ ማለትም በዘመነ ሉቃስ መጨረሻ በዘመነ ዮሐንስ መግቢያ ጳጉሜን ስድስት ቀን ትሆናለች፡፡ በዚህም ሀገራችን ኢትዮጵያ የአስራ ሦስት ወራት ጸጋ /Thirty months of sunshine/ በመባል ትታወቃለች፡፡ ጳጉሜን ስድስት በምትሆንበትም ጊዜ ጾመ ነቢያት /የገና ጾም/ ሕዳር 14 ቀን ይገባና ታኅሣሥ 28 ቀን ጾሙ ተፈትቶ የልደት በዓል ይከበራል፡፡ በቅድስት ቤተክርስቲያን ካሉት ሁለት የፈቃድ አጽዋማት መካከል አንዱ በዚህ በጳጉሜን ወር የምንጾመው የፈቃድ ጾም ነው። ይህም ጾመ ዮዲት በመባል ይታወቃል፡፡ ይህ ግን እንደ አንደኛው የፈቃድ ጾም /ጽጌ ጾም/ በብዙዎች ዘንድ የታወቀ አይደለም፡፡ የዮዲት ጾም የሚባለውም እርሷ ስለ ጾመችው ነው፡፡ እዚህ ላይ ዮዲት ተብላ የተጠቀሰችው በቤተክርስቲያን ታሪክ ትምህርት ላይ በጥፋት ሥራዋ በተደጋጋሚ የምትጠቀሰው ዮዲት ጉዲት እንዳልሆነች ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ ወደ ታሪኩ ስንመለስ የፋርስ ንጉስ ናቡከደነጾር በሠራዊቱ ተመክቶ ሹም ጠላት አጥፋ ድንበር አስፋ ካመነው እጅ መንሻ እየተቀበልህ ያላመነውን እያሳመንህ ና ብሎ ለጦር አበጋዙ ለሆሎፎርኒስ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ ዮዲ 2፥2-7፡፡ እርሱም እንደታዘዘው በኃይላቸው የታመኑ 12ሺህ እግረኞችንና በፈረስ የተቀመጡ 12ሺህ ጦረኞችን እየመራ ዘምቶ ካመነው እጅ መንሻ እየተቀበለ ያላመነውን እያሳመነ ብዙ ሀገሮችን እያጠፋ ሲሔድ ከአይሁድ ከተማ ደረሰ በዚህም ብዙ ጥፋት በመድረሱ የእስራኤል ልጆች አለቀሱ፡፡ ዮዲት ባሏ ሞቶባት ከወንድ ርቃ ንጽሕናዋን ጠብቃ በጾም በቀኖና በሀዘን ተወስና ትኖራለች በተፈጠረው ጥፋት ህዝቡ ላይ ለመጣው መከራ ማቅ ለብሳ በራስዋ ላይ ትብያ ነስንሳ ወደ እግዚአብሔር አለቀሰች፡፡ የፍጥረቱን ጥፋት የማይሻ እግዚአብሔር አምላክም ሕዝቡን የሚያድኑበትን መንገድ ለመጠየቅ ሱባኤ በገባች በሦስተኛው ቀን ገለፀላት፡፡ ዮዲ 8፥2፡፡ ከዚህ በኋላ ጠላታቸውን በዮዲት ምክንያት እስራኤላውያን እስከ ዮርዳኖስ እየተከተሉ አጥፍተዋቸዋል፡፡ ዮዲት ጠላቷን ለማጥፋት የቻለችው በጾምና በጸሎት ከእግዚአብሔር አምላክ ኃይል አግኝታ ነው፡፡ ስለዚህ ምዕመናን ጥንተ ጠላታችን ሰይጣንን ፈቃደ ሥጋን ለማሸነፍ በጾም ከፈጣሪያችን ኃይልን መጎናጸፍ አለብን ብለው ጳጉሜን በፈቃድ ይጾማሉ፡፡ የጳጉሜን ወር ዕለተ ምጽአት የሚታሰብባትም ወር ነች፡፡ ይህም ጳጉሜን የዓመታት መሸጋገሪያ ጨለማው የክረምት ወቅት ወደ ማብቂያው የምናልፍባት እንደሆነች ሁሉ ምጽአትም ከጊዜያዊው ወደ ዘላለማዊ ከምድራዊ ወደ ሰማያዊ ከዚህ ዓለም ወደ ወዲያኛው መሸጋገሪያ ነውና፡፡ https://www.facebook.com/share/p/1FActARrg8/       🌧 ዘመነ ሉቃስን የሠላም ዘመን ያድርግልን  !! 🌧            
1
11
.             🌓       ​​​​ጳጉሜን      🌓 ጳጉሜን የሚለው ስያሜ “ኤፓጉሜኔ” ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ ጭማሪ ማለት ነው፡፡ በግእዝ ተውሳክ ማለት ሲሆን ተውሳክ ማለት ተጨማሪ ማለት ነው፡፡ “ወሰከ - ጨመረ” ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ነው፡፡ ከኢትዮጵያ ውጭ ያሉ ሌሎች ሀገሮች ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ያደርጓታል፡፡ ይኸውም ይታወቅ ዘንድ እኛ የወርን ቁጠር 30 ስናደርግ እነርሱ 31 ብለው የሚቆጥሩት ወር አላቸው፡፡ ይኹን እንጂ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ጳጉሜን የወር ተጨማሪ ሳያደርጉ የዓመት ተጨማሪ አድርገዋታል፡፡ ጳጉሜን በዓመቱ መጨረሻ ላይ አምስት ወይም ስድስት ቀን በመሆን ትመጣለች፡፡ በአራት ዓመት አንዴ ማለትም በዘመነ ሉቃስ መጨረሻ በዘመነ ዮሐንስ መግቢያ ጳጉሜን ስድስት ቀን ትሆናለች፡፡ በዚህም ሀገራችን ኢትዮጵያ የአስራ ሦስት ወራት ጸጋ /Thirty months of sunshine/ በመባል ትታወቃለች፡፡ ጳጉሜን ስድስት በምትሆንበትም ጊዜ ጾመ ነቢያት /የገና ጾም/ ሕዳር 14 ቀን ይገባና ታኅሣሥ 28 ቀን ጾሙ ተፈትቶ የልደት በዓል ይከበራል፡፡ በቅድስት ቤተክርስቲያን ካሉት ሁለት የፈቃድ አጽዋማት መካከል አንዱ በዚህ በጳጉሜን ወር የምንጾመው የፈቃድ ጾም ነው። ይህም ጾመ ዮዲት በመባል ይታወቃል፡፡ ይህ ግን እንደ አንደኛው የፈቃድ ጾም /ጽጌ ጾም/ በብዙዎች ዘንድ የታወቀ አይደለም፡፡ የዮዲት ጾም የሚባለውም እርሷ ስለ ጾመችው ነው፡፡ እዚህ ላይ ዮዲት ተብላ የተጠቀሰችው በቤተክርስቲያን ታሪክ ትምህርት ላይ በጥፋት ሥራዋ በተደጋጋሚ የምትጠቀሰው ዮዲት ጉዲት እንዳልሆነች ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ ወደ ታሪኩ ስንመለስ የፋርስ ንጉስ ናቡከደነጾር በሠራዊቱ ተመክቶ ሹም ጠላት አጥፋ ድንበር አስፋ ካመነው እጅ መንሻ እየተቀበልህ ያላመነውን እያሳመንህ ና ብሎ ለጦር አበጋዙ ለሆሎፎርኒስ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ ዮዲ 2፥2-7፡፡ እርሱም እንደታዘዘው በኃይላቸው የታመኑ 12ሺህ እግረኞችንና በፈረስ የተቀመጡ 12ሺህ ጦረኞችን እየመራ ዘምቶ ካመነው እጅ መንሻ እየተቀበለ ያላመነውን እያሳመነ ብዙ ሀገሮችን እያጠፋ ሲሔድ ከአይሁድ ከተማ ደረሰ በዚህም ብዙ ጥፋት በመድረሱ የእስራኤል ልጆች አለቀሱ፡፡ ዮዲት ባሏ ሞቶባት ከወንድ ርቃ ንጽሕናዋን ጠብቃ በጾም በቀኖና በሀዘን ተወስና ትኖራለች በተፈጠረው ጥፋት ህዝቡ ላይ ለመጣው መከራ ማቅ ለብሳ በራስዋ ላይ ትብያ ነስንሳ ወደ እግዚአብሔር አለቀሰች፡፡ የፍጥረቱን ጥፋት የማይሻ እግዚአብሔር አምላክም ሕዝቡን የሚያድኑበትን መንገድ ለመጠየቅ ሱባኤ በገባች በሦስተኛው ቀን ገለፀላት፡፡ ዮዲ 8፥2፡፡ ከዚህ በኋላ ጠላታቸውን በዮዲት ምክንያት እስራኤላውያን እስከ ዮርዳኖስ እየተከተሉ አጥፍተዋቸዋል፡፡ ዮዲት ጠላቷን ለማጥፋት የቻለችው በጾምና በጸሎት ከእግዚአብሔር አምላክ ኃይል አግኝታ ነው፡፡ ስለዚህ ምዕመናን ጥንተ ጠላታችን ሰይጣንን ፈቃደ ሥጋን ለማሸነፍ በጾም ከፈጣሪያችን ኃይልን መጎናጸፍ አለብን ብለው ጳጉሜን በፈቃድ ይጾማሉ፡፡ የጳጉሜን ወር ዕለተ ምጽአት የሚታሰብባትም ወር ነች፡፡ ይህም ጳጉሜን የዓመታት መሸጋገሪያ ጨለማው የክረምት ወቅት ወደ ማብቂያው የምናልፍባት እንደሆነች ሁሉ ምጽአትም ከጊዜያዊው ወደ ዘላለማዊ ከምድራዊ ወደ ሰማያዊ ከዚህ ዓለም ወደ ወዲያኛው መሸጋገሪያ ነውና፡፡ https://www.facebook.com/share/p/1FActARrg8/       🌧 ዘመነ ሉቃስን የሠላም ዘመን ያድርግልን  !! 🌧            
1
12
No text...
136
13
#ቄደር_ለመጠመቅ_የሚያበቁ_ኀጢአቶች፦ 1️⃣ ሃይማኖትን መካድ፦ አንድ ሰው ትክክለኛዋን እምነት ክዶ ከወጣ በኋላ፣ ተጸጽቶና ተመልሶ ወደ እውነተኛዋ ሃይማኖት ሲመለስ ቄደር ይጠመቃል። 2️⃣ ከሌላ እም
#ቄደር_ለመጠመቅ_የሚያበቁ_ኀጢአቶች፦ 1️⃣ ሃይማኖትን መካድ፦ አንድ ሰው ትክክለኛዋን እምነት ክዶ ከወጣ በኋላ፣ ተጸጽቶና ተመልሶ ወደ እውነተኛዋ ሃይማኖት ሲመለስ ቄደር ይጠመቃል። 2️⃣ ከሌላ እምነት ተከተይ ጋር የሚደረግ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት፦ አንድ ወንድ ወይም ሴት ከሌላ ሃይማኖት ተከታይ ጋር ሩካቤ ከተፈጸመ ቄደር መጠመቅ ግዴታ እንደሆነ ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 48 ላይ በግልጽ ይገኛል። ከእነዚህ ውጭ ግን ለቄደር ጥምቀት የሚያበቃ ሌላ ምክንያት በመጽሐፍ ላይ አላገኘሁም። አሁን ላይ ግን በየቦታው ብዙ የሚሉ ሰዎችን እየሰማን ነው! "ጾም የሻረ፣ ዐረብ ሀገር ሄዶ የመጣ..."እያሉ የሚነግሩን ነገር ምናልባትም የቢዝነስ አይዲያ እንዳይሆን።
132
14
‹‹ትላንትና አንተን ተከትላ የመጣችው ሴት ሞታ ነፍሷን እያሳረግን ነው›› አላቸው፡፡ ‹‹እግዚኦ ንስሓ ሳትገባ›› ብለው ደነገጡ፡፡ መልአኩም ‹‹አንተን ልትከተል ገና አንድ እግሯን ከቤት ስታወጣ ኃጢአቷ በሙሉ ተፍቆላታል፤ አሁን ወደ ገነት እየወሰድናት ነው›› አላቸው፡፡ አባ ዮሐንስ ሐጺርም ተገርመው እግዚአብሔርን እያመሰገኑ ‹‹የመቃብሯስ ነገር እንዴት ነው?›› ብለው ጠየቁት፡፡ መልአኩም ‹‹አንበሶች ይመጣሉ የመቃብሯን ቦታ ለክተህ አሳያቸው›› ብሏቸው ተሰወረ፡፡ አንበሶቹም መጥተው አባ ዮሐንስ ቦታውን ለክተውላቸው አንበሶቹ መቃብሩን ቆፍረው በክብር ቀብረዋታል፡፡ በአንዲት ዕለት ወደ በዓታቸው ሲገቡ ጌታችን ተገልጦላቸው ዕለተ ሞታቸው መቅረቡን ከነገራቸው በኋላ ታላቅ ቃልኪዳን ሰጥቷቸው ጥቅምት 20 ቀን 409 ዓ.ም በሰላም ዐርፈዋል፡፡ 🔥 የአቡነ ዮሐንስ ሐጺር የሥጋው ፍልሰት ይኽም የሥጋው ፍልሰት የሆነው በቁልዝም ገዳም ካረፈ በኋላ ነው፡፡ ለአባቶች ሊቃነ ጳጳሳት 48ኛ የሆነው አባ ዮሐንስ ወደ አስቄጥስ ገዳም በሄደ ጊዜ መነኮሳት ‹‹የቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ሥጋውን አፍልሰን በዚህ በቤተ ክርስቲያኑ ሥጋው ባለበት ለፈጣሪያችን እንስገድ›› አሉት፡፡ የአቡነ ዮሐንስ ሐጺር ሥጋው ይጠበቅ የነበረው የኬልቄዶንን ጉባኤ በሚቀበሉ ከሃዲያን ነበር፡፡ አባ ዮሐንስም መልእክት ጽፎ ወደ ቁልዝም አገር ቢልክም እነዚህ ከሃድያን የቅዱሱን ሥጋ ከለከሏቸው፡፡ ነገር ግን ሥጋው ያለበትን ቦታ አዩት፡፡ ከጥቂት ቀን በኋላ ከታላላቅ ዐረቦች ወገን የሆነ ለቁልዝም አገር መኮንን ሆኖ ተሾመ፡፡ እርሱም ለአገሪቱ ኤጲስ ቆጶስ ለአባ ሚካኤል ወዳጁ ነው፡፡ አባ ዮሐንስም ይህንን ሲሰማ ስለ ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺር የሥጋው ፍልሰት መነኮሳትን እንዲረዳቸው ለአባ ሚካኤል መልአክት ላከ፡፡ አባ ሚኤልም ከከሃድያን እጅ ሊወጣ መሆኑን አስቦ ደስ አለው፡፡ ጉዳዩንም ወዳጁ ለሆነው መኮንን ነገረውና ሁለቱም መነኮሳቱን አስከትለው ወደ ገዳሙ ሄዱ፡፡ መኮንኑም መነኮሳቱን ይዞ ወደ ገዳሙ እንዴት እንደሚገባ ካሰበ በኋላ መነኮሳቱን ከላይ የዐረቦቹን ልብስ አስለብሶ ብዙ ፈረሰኞችን ይዞ ቁልዝም ገዳም ደረሱ፡፡ መኮንኑም በዚያ የሚኖረውን የመለካውያንን ኤጲስቆጶስ ‹‹በዚህች ሌሊት በዚህ ገዳም ማደር እፈልጋለሁና ያንተን መነኮሳት ከገዳሙ አስወጣቸው›› ብሎ አዘዘው፡፡ ኤጲስቆጶሱም እንደታዘዘው አደረገ፡፡ ከዚህም በኋላ መነኮሳቱ የቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ሥጋ ይዘው ወደ ምስር አገር ከደረሱ በኋላ አስቄጥስ ገዳም ደረሱ፡፡ የአባ መቃርስ ገዳም መነኮሳትም ወንጌልን፣መስቀሎችን፣ መብራቶችን ይዘው እየዘመሩ በታላቅ ክብር ተቀበሏቸው፡፡ ወደ አባ መቃርስ ሥጋም አቅርበውት የቁርባን ቅዳሴን ቀደሱ፡፡ በቅዳሴው ላይ ቅዱስ ወንጌል በተነበበ ጊዜ ታላቅ የሆነ ድንቅ ተአምር ተፈጸመ፡፡ ቤተ ክርስቲያኒቱ ሁለመናዋ በሰማያዊ ብርሃን ተጥለቀለቀች፡፡ ከቶ እንደ እርሱ ሆኖ የማያውቅ በጎ መዓዛም ሸተተ፡፡ ይህም ተአምር ለ7 ቀናት ቆየ፡፡ ከዚህም በኋላ የቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ሥጋ ወደ ራሱ ቤተ ክርስቲያን በክብር ወስደው ሲያኖሩት አሁንም ድንቅ ድንቅ ተአምራት ተፈጽመው ታዩ፡፡ አባ ማርቆስም የእስክንድርያ አገር ታላላቅ ሰዎችን አስከትሎ ወደ ቤተ ክርስቲያኑ ገብቶ የቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ሥጋ የተጠቀለለበትን ሰሌን ገልጦ ሲሳለመው ታላቅ መብረቅና ነጎድጓድ ሆነ፡፡ ወዲያውም በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያሉት ሁሉም ደንግጠው ወደቁ፡፡ ሊቀ ጳጳሳቱም ሰሌኑን መልሶ ሥጋውን በጠቀለለ ጊዜ ሰላም ሆነ፡፡ እነርሱም እንዲህ እያሉ ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን አመሰገኑት፡- ‹‹ፈጣን ደመና ሆነህ የመንፈስ ቅዱስን ዝናብ የተሸከምህ፣ ሠለስቱ ደቂቅ ወዳሉበት ወደ ባቢሎን የሄድህ፣ በላይህ ባደረ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ወደ እስክንድርያ የተመለስህ፣ ሁለተኛም ወደ ቁልዝም አገር የሄድህ፣ የጣዖታትን ቤቶች አፍርሰህ ሃይማኖትን የሰበክህ፣ ሕሙማንን የፈወስህ አጋንንትን ያወጣህ ወደ ርስትህም የተመለስህ አንተ የበረከት ማደሪያ ነህ›› እያሉ አመሰገኑት፡፡ የአባታችን ረድኤት በረከታቸው ይደርብን፣ በጸሎታቸው ይማረን፡፡ ምንጭ፦ የነሐሴ ➋➒ ስንክሳር ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በቅዱሳኑ ጸሎት ይማረን በረከታቸውም ከእኛ ጋራ ትኑር ለዘላለሙ አሜን። 🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃 🍃🍃🍃🍃 ወስብሐት ለእግዚአብሔር . ⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ Tᴇʟᴇɢʀᴀᴍ - https://t.me/Synaxarium Fᴀᴄᴇʙᴏᴏᴋ 🔸https://m.facebook.com/MeseleNigatuDek0 ▪https://www.facebook.com/meselenigatudeko ✍️ ᴍᴇsᴇʟᴇ ɴɪɢᴀᴛᴜ ᴅᴇᴋᴏ ነሐሴ ➋❽ ቀን 2011 ዓ.ም
161
15
አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አሜን። ነሐሴ 29 ቅዱስ አትናቴዎስና አገልጋዮቹ የሆኑ ቅዱስ ገርሲሞስና ቅዱስ ቴዎዶጦስ በሰማዕትነት ዐረፉ፡፡ ➛ ዳግመኛም በዚኽች ዕለት የከበረ የአቡነ ዮሐንስ ሐጺር የሥጋው ፍልሰት ሆነ፡፡ 🔥 ቅዱሳን ሰማዕታት አትናቴዎስ፣ ገርሲሞስና ቴዎዶጦስ የንጉሡን የአርስያኖስን ጭፍሮች ከሆኑት ውስጥ የአንዱን ሴት ልጅ ቅዱስ አትናቴዎስ አሳምኖ ስላስጠመቃት ይኸው ከሃዲ ንጉሥ አስመጥቶ ስለ እምነቱ መረመረው፡፡ ቅዱስ አትናቴዎስም የጌታችንን አምላክነት ለንጉሡ መሰከረ፡፡ ንጉሥ አርስያኖስም ቅዱስ አትናቴዎስ በእጅጉ አሠቃየው፡፡ ሃይማኖቱንም እንዳልካደለትና እስከመጨረሻው እንደጸና ባወቀ ጊዜ ራሱን በሰይፍ አስቆረጠው፡፡ የኤጲስቆጶስ ቅዱስ አትናቴዎስ አገልጋዮቹ የሆኑ ቅዱስ ገርሲሞስንና ቅዱስ ቴዎዶጦስንም በስቅላት ከቀጣቸው በኋላ እነርሱንም አንገታቸውን በሰይፍ አስቆረጣቸውና የሰማዕትነት ፍጻሜአቸው ሆነ፡፡ ክርስቲያኖችም መጥተው ለወታደሮቹ ገንዘብ ከፍለው የቅዱሳን ሰማዕታቱን ሥጋ ወስደው በክብር አስቀመጡት፡፡ ከቅዱሳኑም ሥጋ ታላላቅ ተአምራት ተፈጽመው ታዩ፡፡ የሰማዕታቱ ረድኤት በረከታቸው ይደርብን፣ በጸሎታቸው ይማረን፡፡ 🔥 አቡነ ዮሐንስ ሐፂር ዳግመኛም በዚህች ዕለት የታላቁ አባት የአቡነ ለማመመር ሐጺር የሥጋው ፍልሰት ነው፡፡ ከሥጋውም ብዙ አስገራሚ ተአምራት ተፈጽመው ታይተዋል፡፡ ይህንንም የፍልሰተ ሥጋውን ታላቅ ተአምር ከገድሉ ጋር በዕረፍቱ ዕለት ጥቅምት ሃያ ላይ ጽፈነዋል፡፡ አቡነ ዮሐንስ ሐጺር ቁመታቸው አጭር ስለነበር ‹‹ዮሐንስ ሐጺር›› አጭሩ ዮሐንስ ተብለዋል፡፡ በ309 ዓ.ም ከተወለዱ በኋላ በ18 ዓመታቸው አስቄጥስ ገዳም ገቡ፡፡ አበምነቱ አባ ባይሞይ የምንኩስና ኑሮ እጅግ ከባድ መሆኑን በመንገር ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ ቢመክሯቸውም እሳቸው ግን በቁርጥ ሀሳብ ወሰኑ፡፡ አባ ባይሞይ ግን የዚህን ወጣት ዕጣ ፈንታ ግለጥልኝ ብለው ሱባኤ ያዙ፡፡ የታዘዘ መልአክም መጥቶ ‹‹እርሱ የተመረጠ ዕቃ ይሆናልና ተቀበለው ብሎሃል›› ብሎ ነገራቸው፡፡ እንደታዙትም ተቀበሉት፡፡ አቡነ ዮሐንስም ገዳሙ እንደገቡ በብዙ ተጋድሎ ሲኖሩ ምንጣፍ ሳያነጥፉ መሬት ላይ ነበር የሚተኙት፡፡ አባታችን በታዛዥነታቸው በእጅጉ ይታወቃሉ፡፡ ይህንንም ለመፈተን አንድ ቀን አባ ባይሞይ የደረቀ እንጨት አንስተው ለአቡነ ዮሐንስ ሰጧቸውና ‹‹ይህን ደረቅ እንጨት ትከለውና ውሃ እያጠጣህ አብቅለው፣ ፍሬ እስኪያፈራም ተንከባከበው›› አሏቸው፡፡ አቡነ ዮሐንስም በፍጹም መታዘዝ እሺ ብለው ደረቁን እንጨት ተክለው ሦሰት ዓመት ሙሉ ከሩቅ ቦታ በቀን ሁለት ጊዜ ውኃ እየቀዱ በማምጣት ማጠጣት ጀመሩ፡፡ በ3ኛውም ዓመት ደረቁ እንጨት ጸድቆ ለመለመ፣ ታላቅ ዛፍም ሆኖ አብቦ አፍርቶ ጣፋጭ ፍሬ አፈራ፡፡ አባ ባይሞይም ፍሬውን ቆርጠው ወስደው ‹‹የታዛዡን የትሑቱን ፍሬ እነሆ ቅመሱ›› እያሉ ለቅዱሳን ሰጧቸው፡፡ ቅዱሳኑም እግዚአብሔርን እያመሰገኑ ተመገቡት፡፡ ዛፉም ‹‹የመታዘዝ ዛፍ›› እየተባለ መጠራት ጀመረ፡፡ ቅዱሳን ትልቁ የቅድስና ደረጃ ላይ ሲደርሱ ቀና ቢሉ ሥሉስ ቅዱስን ይመለከታሉ ዝቅ ቢሉ ደግሞ እንጦሮጦስን ያያሉ፡፡ አቡነ ዮሐንስ ሐጺር በታላቅ ተጋድሎአቸው ሥሉስ ቅዱስን በገሃድ ለማየት የበቁ ታላቅ አባት ናቸው፡፡ በአባ ቴዎፍሎስ እጅ በገዳሙ ላይ አበምኔትነት ሲሾሙ ይገባዋል የሚል ድምፅ ከሰማይ ተሰምቷል፡፡ ሊቀ ጳጳሳቱ አባ ቴዎፍሎስ አቡነ ዮሐንስን የቅዱሳን የሠለስቱ ደቂቅን ሥጋቸውን እንዲያመጡ ወደ ባቢሎን ልከዋቸው ሄደው አምጥተዋል፡፡ አባ ባይሞይ ጋር መንፈሳዊ ምክርንና ስለ ምንኩስና ትምህርት ለመማር ወደ እርሳቸው የሚመጡትን ሁሉ ወደ አቡነ ዮሐንስ ዘንድ ይልኳቸው ነበር፡፡ አቡነ ባይሞይ ጊዜ ዕረፍታቸው ሲደርስ መነኮሳቱን ሰብስበው የአቡነ ዮሐንስን እጅ በመያዝ ‹‹በምድር ያለ መልአክ ነውና ተቀበሉት›› ብለው ገዳማቸውንና ልጆቻቸውን እንዲጠብቁላቸው አደራ ሰጧቸው፡፡ አቡነ ዮሐንስ የበቃውንና ያልበቃውን ያውቁ ስለነበር ያልተገባው ሰው ሥጋ ወደሙን ሊቀበል ሲመጣ ንስሓ ገብቶ እንዲመለስ ይነግሩታል፡፡ አባታችን ሲቀድሱ ቅዱስ ቁርባንን መቀበል የማይገባቸውን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ዐውቀው እየለዩ ‹‹ዛሬ ሄዳችሁ ንስሓ ገብታችሁ ተመለሱ›› ይሏቸዋል፡፡ የወደፊቱንም በትንቢት ይናገሩ ነበር፡፡ አንድ ሰው በኃጢአት ወድቆ ባዩ ጊዜ እንዲህ ይሉ ነበር፡- ‹‹ይህ ወንድሜ ኃጢአት የሠራው ዛሬ ነው፣ ምናልባት እኔ ደግሞ ነገ ኃጢአት እሠራ ይሆናል፡፡ እርሱን በፈተና የጣለ ሰይጣን እኔንም ይጥለኝ ይሆናል፡፡ እርሱ ዛሬ ቢበድል ነገ በንስሓ ይታጠባል፣ አቤቱ እኔ ግን ከኃጢአቴ የምነጻበት ሰዓት አይኖረኝ ይሆናል›› እያሉ አምርረው ያለቅሳሉ፡፡ የቅድስና ሕይወታቸውንም እንዴት ዕለት ዕለት እንደሚጠብቁ እንዲህ በማለት ተናግረዋል፡- ‹‹አንድ ሰው በጾምና በርሃብ ከጸና የነፍሱ ጠላቶች ይደክማሉ፤ እኔ በትልቅ ዋርካ ሥር የተቀመጠንና አራዊት ሊጣሉት የመጣን ሰው እመስላለሁ፣ ሊቋቋማቸው እንደማይችል ከተረዳ ሸሽቶ ወደ ዛፉ በመውጣት ነፍሱን ያድናል፡፡ በእኔም የተፈጸመው ይሄው ነው፡፡ በበዓቴ ተቀምጬ ክፉ ሀሳቦች ሊቃወሙኝ ሲመጡ ልቋቋማቸው እንደማልችል ባወቅሁ ጊዜ በጸሎት ወደ እግዚአብሔር ሸሽቼ እመሸጋለሁ፡፡ በዚያም ከጠላቶቼ ፍላጻ እድናለሁ›› በማለት እንዴት የቅድስና ሕይወታቸውን ይጠብቁ እንደነበር ተናግረዋል፡፡ አቡነ ዮሐንስ ሐጺር ሌላው የሚታወቁበት አንድ ትልቅ ግብራቸው የአትናስያን ሞት ወደ ሕይወት የለወጡበት ነው፡፡ አትናስያ መጀመሪያ ላይ ጻድቅ ነበረች፣ በገንዘቧ ገዳማትንና መነኮሳትን የምትረዳ አገልጋዮችን የምትራዳ ደግ ሴት ነበረች ነገር ግን በኋላ ላይ ጠላት ሰይጣን በወጥመዱ ጣላትና በዝሙት እንድትወድቅ አደረጋት፡፡ ዘማዊ ሴትም ሆነች፡፡ በቀድሞ የቅድስና ሕይወቷ የሚያውቋት መነኮሳት ሁሉ መክረው ሊመልሷት ቢሞክሩ አልመለስላቸው አለች፡፡ ይልቁንም ሊመክሯት ሲመጡ እየሳቀችባቸው ታሾፍባቸው ጀመር፡፡ በመጨረሻም መነኮሳቱ አቡነ ዮሐንስ ሐጺርን ላኳቸው፡፡ እርሳቸውም ተራ ሰው መስለው ወደ ቤቷ ገቡ፡፡ ለዝሙት የመጣ ተራ ሰው መስሏት በደስታ ተቀበለችው፡፡ ልታጫውተውም ስትሞክር ዮሐንስ ሐጺር ማልቀስ ጀመረ፡፡ ‹‹ለምን ታለቅሳለህ?›› ብትለው ‹‹መልክሽ ደስ ብሎኝ›› አላት፡፡ እርሷም ‹‹ታዲያ ደስ የሚል መልክ ያስቃል እንጂ መች ያስለቅሳል?›› ስትለው ‹‹የለም ነገ ገሃነም እንደምትወርጂ ታይቶኝ ነው፣ እነሆ የሰይጣን ማደሪያ ሆነሽ ብዙ አጋንንት በሰውነትሽ ሲወጡ ሲወርዱ አያለሁ…›› እያሉ ብዙ መክረው አስተማሯት፡፡ እርሷም ዓይነ ልቡናዋ ተከፍቶላት ወደ ልቧ ተመለሰች፡፡ አትናስያም በጣም ደንግጣ በመጸጸት ‹‹ታዲያ ምን ባደርግ ይሻለኛል?›› አለቻቸው፡፡ ‹‹ንስሃ ግቢ›› አሏት፡፡ ‹‹በውኑ አሁን እኔ ምሕረት አገኛለሁን? ኃጢያቴ ብዙ ነው፣ ከእግዚአብሔር ጋር ማን ያስታርቀኛል?›› ስትላቸው ‹‹እኔ አስታርቅሻለሁ ተከተይኝ›› ብለው ወጥተው ሄዱ፡፡ እርሷም ልዋል ልደር ሳትል በሯ እንደተከፈተ ቤት ንብረቷን ትታ አባ ዮሐንስን ተከተለቻቸው፡፡ እሳቸው ላይ ለመድረስ እየሮጠች ስትሄድ በልስላሴ የኖረ እግሯ እየቆሰለና እየተሰነጣጠቀ ደሟ እንደ ውኃ በመሬት ላይ ፈሰሰ፡፡ ሲመሽ ከገዳሙ በር ላይ ደርሳ የምታርፍበትን ቦታ ለይተው ሰጧትና እዚያ ተኛች፡፡ አባ ዮሐንስ ሌሊት ለጸሎት ሲነሡ መላእክት ሲወጡ ሲወርዱ ተመልክተው ‹‹ይህ የማየው ነገር ምንድን ነው?›› በማለት አንዱን መልአክ ጠየቁት፡፡
141
16
+3
No text...
139
17
❖ መባጃ ሐመር መጥቅዕ እና በዓለ መጥቅዕ የዋለበት ዕለት ተውሳክ ተደምሮ የሚገኝ ቁጥር መባጃ ሐመር ይባላል። የ2019 ዓ.ም መጥቅዕ 7 ሲሆን፤ በዓለ መጥቅዕ ጥቅምት ቅዳሜ ላይ ውሏል። መጥቅዕ = 7 የቅዳሜ ተውሳክ = 8 መባጃ ሐመር = መጥቅዕ + የዕለት ተወሳክ መባጃ ሐመር = 7 + 8 = 15 ይሆናል። ከ30 ስላልተረፈ 15 መባጃ ሐመር ይሆናል። 👉ከዚህ በኋላ የእጽዋት መግቢያቸውን እናወጣለን። ☑️ የበዓላትና የአጽዋማት ተውሳክ ☑️ ❖ ፆሜ ነነዌ = ፆሜ ነነዌን መጥቅዕና የመጥቅዕ ዕለቱን ተውሳክ በመደመር እናገኛለን፡፡ ዘንድሮ መጥቅዕ በጥቅምት ፤ ጥቅምት 7 በቅዳሜ ውሏል። የቅዳሜ ተውሳክ 8 ነው። ስለሆነም ፆሜ ነነዌ 8 + 7 = 15 ይሆናል። ስለሆነም ዘንድሮ የካቲት 15 በዕለተ ሰኞ ጾሜ ነነዌ ይብታል/ይገባል። ✿ ሌሎችን አጽዋማት ተውሳኩን ከነነዌ(መባጃ ሐመር) ጋር ደምረን ከ30 ከበለጠ ለ30 እያካፈልን እናገኛለን። ➊ የዐቢይ ጾም ተውሳክ 14 ነው፡፡ ➋ የደብረዘይት - 11 ➌ የሆሣዕና - 2 ➍ የስቅለት - 7 ➎ የትንሣኤ - 9 ➏ የርክበ ካህናት - 3 ➐ የዕርገት - 18 ➑ የጰራቅሊጦስ - 28 ➒ የጾመ ሐዋርያት - 29 ➓ የጾመ ድኅነት - 1 ነው። ከዚህ ተነስተን አጽዋማትንና በዓላትን ተውሳኮቻቸውን ከነኔዌ ጋር እየደመርን ከ30 ከበለጠ ለ30 እያካፈልን የአጽዋማት በዓላትን እናገኛለን፡፡ ❖ ጾሜ ነነዌ የካቲት - 15 ይገባል ብለናል። ❖ ዓብይ ፆም፦ = 14 + 15 = 29, ይሆናል። ✝️ የካቲት = 29 ዐቢይ ጾም ይገባል። ❖ ደብረ ዘይት፦ = 11 + 15 = 26 ይሆናል። 26 ን በየካቲት ስላለፍን ቀጣዩን በመጋቢት እናገኛለን። ✝️ መጋቢት 26 ደብረዘይት ይሆናል። ❖ ሆሣዕና፦ = 2 + 15 = 17 ሲሆን በመጋቢት ስላለፍን ✝️ ሚያዝያ 17 በዓለ ሆሣዕና ይውላል። ❖ ስቅለት፦ =7 + 15 = 22, ይሆናል። ✝️ ሚያዝያ 22 የስቅለት በዓል ይከበራል፡፡ ❖ ትንሣኤ፦ = 9 + 15 = 24 ይሆናል። ✝️ ሚያዝያ 24 በዓለ ትንሣኤ ይውላል። ❖ ርክበ ካህናት፦ = 3 + 15 = 18 ይሆናል። 18 ን በሚያዝያ አልፈናል። ቀጣዩን በግንቦት እናገኛለን። ✝️ ግንቦት 18 ርክበ ካህናት ይሆናል። ❖ ዕርገት፦ = 18 + 15 = 33 ይሆናል። 33 - 30 = 3 ቀሪው 3 ስለሆነ እና በግንቦት ሰላለፍን ✝️ በሰኔ 3 ቀን በዓለ ዕርገት ይሆናል። ❖ጰራቅሊጦስ፦ = 28 + 15 = 43 ይሆናል። በ30 ገድፈን 13 ይተርፋል። ✝️ ሰኔ 13 በዓለ ጰራቅሊጦስ ይውላል። ❖ ጾመ ሐዋርያት፦ = 29 + 15 = 44, ይሆናል። 44 - 30= 14 ✝️ ሰኔ 14 ሰኞ የሐዋርያት ጾም ይገባል። ❖ ጾመ ድኀነት፦ = 1 + 15 = 16 ሲሆን ✝️ ሰኔ 16 ጾመ ድኀነት (የረቡዕና ዓርብ ጾም) ይገባል። ከመደብ፣መጥቅዕ እና አበቅቴ ውጪ አጽዋትና በዓላት በ2019 ዓ.ም በዋሉበት ቀን በ84ኛው ዓመት ማለትም በ2103 ዓ.ም ተመልሰው ይውላሉ። ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ☞ ነኔዌ ጾም፣ ዐቢይ ጾም፣ ጾመ ሐዋርያት ከሰኞ አይወጡም። ☞ በዓለ ደብረዘይት፣ ሆሣዕና፣ ትንሣኤ፣ ጰራቅሊጦስ ከእሑድ አይወጡም። ☞ ዕርገት ከሐሙስ ፤ ስቅለት ከዓርብ አይወጣም። ☞ ርክበ ካህናትና ጾመ ድኅነት ከረቡዕ አይወጡም፡፡ አነሳስቶ ስላስጀመረን፤ አስጀምሮ ስላስፈጸመን እግዚአብሔር ክብር ምስጋና ይሁን። #ማርቆስ_ተሻረ_ሉቃስ_ተሾመ !! እግዚአብሔር የ2019 ዓ.ም/ ዘመነ ሉቃስን የሠላም የፍቅር ዘመን ያድርግልን። አሜን። 👉ሙሉ ማብራሪያ ከፈለጉ ከዚህ በፊት የተጻፉትን የተለያዩ ዓመታት ባሕረ ሐሳብ ከምንነት ጀምሮ በአስተያየት መስጫ ከሚገኙ መስፈንጠሪያዎች ያንብቡ። እመሒ ስሕተኩ አንትሙ እለ በመንፈስ አርትዕ (የተሳሳትኩት ቢኖር እናንተ በመንፈስ ያላችሁ አቃኑት) Fᴀᴄᴇʙᴏᴏᴋ 🔸https://m.facebook.com/MeseleNigatuDek0 🔸Tᴇʟᴇɢʀᴀᴍ - https://t.me/Synaxarium #ስብሐት_ለእግዚአብሔር ✍️ Mesele Nigatu Deko ነሐሴ ➋➐ 🀄️ን 2️⃣0️⃣1️⃣8️⃣ ዓ.ም ሀዋሳ ኢትዮጵያ
213
18
🌼የ 2019 ዓ.ም አጽዋማትና በዓላት 🌼 #ተወዳጆች_ሆይ እንኳን ለ2019 ዓ.ም ዘመነ ሉቃስ አደረሰን አደረሳችሁ። የ2019 ዓ.ም አጽዋማት እና በዓላት እንደሚከተለው ወጥቷል። በጥያቄዎች በመሳተፍ እና የበለጠ ለመረዳት በአስተያየት መስጫ ያሉትን መስፈንጠሪያዎች በመጫን ማብራሪያዎችን በማንበብ ትጠቀሙ ዘንድ ጋበዝኳችሁ። #የ2019_ባሕረ_ሐሳብ ዓመተ ዓለም= ዓመተ ምሕረት + ዓመተ ኩነኔ(ፍዳ) = 2019 + 5500 =7519 🔹 ወንጌላዊ፦ በዓመቱ የሚሾም ወንጌላዊ ለማግኘት = 7519 ÷ 4 = 1879 1879 ፦ መጠነ ራብዒት(¼ኛ) ነው። 7518 - 4 × 1879 = 3 ቀሪው ' 3 ' ስለሆነ ዘመኑ ዘመነ ሉቃስ ነው። ➛ ቀሪው 1 ከሆነ ዘመነ ማቴዎስ ➛ ቀሪው 2 ከሆነ ዘመነ ማርቆስ ➛ ቀሪው 3 ከሆነ ዘመነ ሉቃስ ➛ ቀሪው 4 ወይም 0 ከሆነ ዘመነ ዮሐንስ ይሆናል። ❖ መባቻ= መስከረም 1 የሚውልበት ወይም የዘመን መለወጫ ቀን ነው። መባቻ = ዓመተ ዓለም + መጠነ ራብዒት ÷ 7 = 7519 + 1879 ÷ 7 = 9398 ÷ 7 =1342 ደርሶ ቀሪ 4 ስለሆነ ዓርብ መባቻ ይሆናል። ➛ መስከረም 1 በዋለበት ሚያዝያ 1 ይውላል ➛ ጥቅምት 1 በዋለበት ግንቦት 1 ይውላል ➛ ኀዳር 1 በዋለበት ሰኔ 1 ይውላል ➛ ታኅሣሥ 1 በዋለበት ሐምሌ 1 ይውላል ➛ ጥር 1 በዋለበት ነሐሴ 1 ይውላል። ይህም ማለት ለምሳሌ መስከረም 1 ቀን በ2019 ዓ.ም ዓርብ ስለዋለ ሚያዝያ 1 ቀንም ዓርብ ይብታል። ➛ የዚህ ዓመት(2018 ዓ.ም) ጳጉሜን 5 በዋለበት ዕለት የቀጣይ ዓመት በዓለ ገና ይውላል። ይህም የ2018 ዓ.ም ጳጉሜን 5 ኅሙስ በዋለበት ዕለት የ2019 ዓ.ም በዓለ ገና ታኅሣሥ 29 ኅሙስ ዕለት ይውላል። ❖ መደብ፦ = 7519 ÷ 19 = 395 ደርሶ ቀሪ 14 መደብ ይሆናል። 1➛ በዐቢይ ቀመር 7519 ÷ 532 = 14 ደርሶ 71 ይቀራል 14ቱ ዐቢይ ቀመር 7448 ሆኖ 71 ይቀራል 2➛ በማዕከላዊ ቀመር 71 ÷ 76 አይችልም 3➛ በንዑስ ቀመር 71 ÷ 19 = 3 ደርሶ ቀሪ 14 መደብ ይሆናል። ❖ ወንበር፦ ከመደብ 1 በመቀነስ እናገኛለን። = መደብ - 1 = 14 - 1= 13 የ2019 ዓ.ም ወንበር ይሆናል። ❖ አበቅቴ ፦ = ወንበር x 11 =13 × 11= 143 = 143 ÷ 30, ' 4' ደርሶ ቀሪ '23' አበቅቴ ይሆናል። ✅ በሌላ መንገድ አበቅቴን በተያዘው ዓመት አበቅቴ ላይ 11 ን በመደመር የሚመጣውን ዓመት ማግኘት ይቻላል። ምሳሌ፦ ያለንበት ዘመን የ2018 ዓ.ም አበቅቴ '12' ነበር። 12 + 11 = 23 የዓመቱ አበቅቴ ይሆናል። 👉 በተጨማሪም የዓመቱ ሐምሌ 5 ቀን ሌሊት የቀጣይ ዓመት አበቅቴ ይወጣል። 👉 የ2018 ዓ.ም ሐምሌ 5 ሌሊቱን ለማወቅ፦ ሌሊት = አበቅቴ + ሠርቀ መዐልት + ሕጸጽ /30 ሌሊት = 12 + 5 + 6 = 23 ስለዚህ የ2018 ዓ.ም ሐምሌ 5 ሌሊቱ 23 ነው የሚያድረው ማለት ነው፡፡ ይህም የ2019 ዓ.ም አበቅቴ ነው። አቆጣጠሩ 11 ን ደምረን ከ30 የሚያንስ/የሚጎድል ከሆነ ዋናውን ፤ ከ30 ከበለጠ/ከተረፈ ትርፉን አበቅቴ ማድረግ ነው። ❖ መጥቅዕ ፦ = ወንበር × 19 = 13 × 19 = 247 = 247 ÷ 30= 8 ደርሶ ቀሪ ' 7 ' የ2019 ዓ.ም መጥቅዕ ይሆናል። ✅ በሌላ መንገድ መጥቅዕ በተያዘው ዓመት መጥቅዕ ላይ 19 ን በመጨመር/በመደመር የሚመጣውን ዓመት ማግኘት ይቻላል። ምሳሌ፦ ያለንበት ዘመን የ2018 ዓ.ም መጥቅዕ '18 ' ነበር። 18 + 19 = 37 - 30 = 7, የ2019 ዓ.ም መጥቅዕ ይሆናል። 🔸 መጥቅዕና አበቅቴ ተደምረው ውጤቱ ከ30 መብለጥና ማነስ የለበትም፤ሁሌ 30 ይሆናል በዚህ የሥራችን ትክክለኛነትን እናረጋግጣለን። መጥቅዕ ሲበዛ ከመስከረም ንዛ፤ መጥቅዕ ሲያንስ ጥቅምትን ዳስ እንዲሉ ፤ መጥቅዕ ሲበዛ በዓለ መጥቅዕ መስከረም ላይ፤ መጥቅዕ ሲያንስ በዓለ መጥቅዕ ጥቅምት ላይ ይውላል። መጥቅዕ በዛ የሚባለው ከ14 በላይ ሲሆን፤ አነሰ የሚባለው ከ14 በታች ሲሆን ነው። መጥቅዕ ➛ 14ን አይነካም ➛ ከ14 በላይ ከሆነ በመስከረም ➛ ከ14 በታች ከሆነ በጥቅምት ይውላል፡፡ ➛ መጥቅዕ '7' ስለሆነ ዘንድሮ በጥቅምት ቅዳሜ ይውላል። ➛ መጥቅዕ በመስከረም ቢውል በጥር ፤ በጥቅምት ቢውል በየካቲት ጾመ ነነዌ ይብታል። በመስከረም ውሎ መባጃ ሐመር ከ30 ከተረፈ በትርፍ ተቆጥሮ በየካቲት ይብታል። ✅ መጥቅዕ ከዕለታት ተውሳክ ጋር አንድ ሆኖ ይቆጠራል። ከ30 ቢተርፍ ትርፉ መባጃ ሐመር ሆኖ ይባጃል ፤ ባይተርፍም መባጃ ሐመር ሆና ይባጃል። የዕለታት ተውሳክ ደግሞ በቅዳሜ ይጀምራል። የቅዳሜ - 8 የረቡዕ - 4 የእሑድ - 7 የሐሙስ - 3 የሰኞ - 6 የዓርብ - 2 ነው። የማክሰኞ - 5 ✅ ከመጥቅዕ ሳኒታ ነነዌ እስከ ዋለችበት ቀን ድረስ እየቆጠሩ በ30 እየገደፉ/እያካፈሉ ቀሪውን በመያዝ የዕለት ተውሳክ ይገኛል። ምሳሌ፦ የቅዳሴ ተውሳክ ለማግኘት ➛ ዘንድሮ መጥቅዕ ጥቅምት 7 ቅዳሜ ውሏል ፤ ስለዚህ 8 + 7 = 15 ስለሆነም ጾመ ነነዌ የካቲት 15 ሰኞ ይብታል። ስለዚህ በጥቅምት ወር = 23 ቀን አለን በኅዳር ፣ ታኅሣሥ እና ጥር (3× 30=90 ቀናት አሉን በየካቲት ወር 15 ቀናት አሉን። በጠቅላላው 23 + 90 + 15 = 128 ይሆናል 128 ፥ 30 = 4 ደርሶ ቀሪ 8 የቅዳሜ ተውሳክ ይሆናል። #ማሳያ 🔹ቅዳሜ ➛ 128፥30 = 4 ቀሪ 8 🔹እሑድ ➛127፥30 = 4 ቀሪ 7 🔹ሰኞ ➛ 126፥30 = 4 ቀሪ 6 🔹ማክሰኞ ➛ 125፥30 = 4 ቀሪ 5 🔹ረቡዕ ➛ 124 ፥30 = 4 ቀሪ 4 🔹 ሐሙስ ➛ 123፥ 30 = 4 ቀሪ 3 🔹 ዓርብ ➛ 122፥ 30 = 4 ቀሪ 2 ይሆናል። 👉 ልብ በል የዕለት ተውሳክ ከቅዳሜ ይጀምራል። መጥቅዕ በዓላትና አጽዋማት መቼ እንደሚውሉ ሲያሳውቀን አበቅቴ ደግሞ ሠርቀ ወርኅ እና ሠርቀ ሌሊትን ለማግኘት ይጠቅመናል። ➛ ሠርቀ መዓልት የሚባለው ራሱ ቀኑ ነው። ለምሳሌ የመስከረም 1 ሠርቀ መዓልት ራሱ 1 ነው። ➛ሠርቀ ሌሊት =አበቅቴ + ሠርቀ መዓልት + ሕፀፅ = 23 + 1 + 1 = 25 ➛ሠርቀ ወርኅ = ሠርቀ ሌሊት + 4 = 25 + 4 = 29 ሕጸጽ ያልነው፦ የመስከረምና የጥቅምት 1 የኅዳርና የታኅሣሥ 2 የጥር እና የየካቲት 3 የመጋቢት እና የሚያዝያ 4 የግንቦትና የሰኔ 5 የሐምሌ እና የነሐሴ 6 ነው። የጳጉሜን ወር ስለማትሞላ 6 ነው።
206
19
No text...
199
20
☦️ ሥርዓተ ቅዳሴ (ቅዳሴ ጸሎት) ☦️ ቅዳሴ ምንድነው ? ቅዳሴ ቤተክርስቲያን ምስጢራት ከምትፈጽምባቸው፤ በረከቷን ከምታካፍልባቸው  አገልግሎቶች አንዱና ዋነኛው  ቅዳሴ ነው፡፡ ቅዳሴ በጸሎት ለጥያቄያችን  መልስ የምናገኝበት፣ በዜማ እግዚአብሔርን የምናመሰግንበትና  በሥጋ  ወደሙ የምንታተምበት አገልግሎት ነው፡፡ ✥"ቅዳሴ" ማለት "ቀደሰ" ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ የምሥጋና ቃል ነው ። በጠቅላላ ሥርዓተ ቅዳሴ ማለት የምስጋና  መርሐ ግብር / የምስጋና ሥርዓት ማለት ነው፡፡   ( ኢሳ 6:3 ፣ ራዕ 4:8 ፣ ሉቃ 2:13 - 14 ፣ ሐዋ 16:25 ) ቅዳሴ በማስቀደስ የሚገኝ በረከት ቅዳሴ ከምስጋናዎች ሁሉ የበለጠ ሰማያዊ አገልግሎት ነው፡፡ ከቅዳሴ  የበለጠ ምስጋናም ሆነ ጸሎት የለም፡፡ የምስጢራት ሁሉ ማሰሪያ ቅዱስ  ሥጋውና ክቡር ደሙ የሚፈተትበት ታላቅ ጸሎት  ነው፡፡ ቅዳሴ የጸጋዎች  ሁሉ ማግኛ የበረከት ግምጃ ቤት ነው፡፡  ቅዳሴ ከሚያሰገኛቸው በረከቶቸና ጸጋዎች ውስጥ፡ ✥ ከእግዚአብሔር በረከተ ሥጋ ወነፍስ እንድናገኝ ያደርገናል፡፡ ✥ ከቅዱሳን ጋር ኅብረት እንዲኖረን ያደርገናል፡፡ ✥ ምስጢራትን ለመካፈል ይጠቅማል፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን "ቅዳሴ" ቅዱስ ቁርባን የሚከብርበት የምስጋና አገልግሎት ሲያመለክት ከምስጋና ባሻገር "ቅዳሴ" የሚለው ቃል "ቅድሳት" በመባል የሚታወቀውን የጌታን ሥጋውንና ደሙን ተቀብለው ካህናቱና ምእመናኑ የሚያገኙት የቅድስና ሕይወትን ያመለክታል ።  በቅዳሴ ጊዜ 5ቱ ምሥዋዕቶች ተሞልተው ይገኙበታል እዚህንም 5ቱን መሥዋዕቶች ማንኛውም ክርስተያን ለፈጣሪው የሚያቀርበው ነው፡፡ በቅዳሴ ጊዜ 5ቱ ምሥዋዕቶች ምን ምን ናቸው 1.  የቁርባን መስዋዕት፡ የቁርባን መስዋዕት የሚቀርብበትና የሚሰዋበት እንዲሁም ምእመናን የሚቆርቡበት ብቸኛ የጸሎት ሥነ ሥርዓትጊዜ ነው። በዚህ የጸሎት ሥነ ሥርዓት ክፍለ ጊዜ መስዋዕቱም በቤተልሔም ይዘጋጃል፤ በቤተክርስቲያን ውስጥ በቤተ- መቅደስ ውስጥ ደግሞ ቀርቦ በአገልጋዮቹ በካህናት ጸሎት ኅብስቱ ተለውጦ ሥጋ መለኮት ወይኑ ተለውጦ ደመ መለኮት የሚሆንበት የጸሎት ክፍለ ጊዜ ነው። ይህም ታላቅ ምስጢር የጌታችንን በቤተልሔም መወለድን፣ በቤተክርስቲያን በቤተ መቅደስ መፈተቱ፣ በቀራንዮ አደባባይ ለዓለም ድኅነት ብሎ የመሰዋቱንና ከእርሱ የበላና የጠጣ እርሱ የገባውን  ቃል ኪዳን ይፈጽማል፣ ያከናውናል። 2. የከንፈር መስዋዕት፡- ጸሎተ ቅዳሴ ካህኑ፣ ዲያቆኑና ሕዝቡ በመቀባበል በአንድነት ምስጋና ለፈጣሪያቸው የሚያቀርቡበት የከንፈራችን ፍሬ የሚሰዋበት የጸሎት ክፍል ነው፡፡ 3. የመብራት መስዋዕት፡ በቅዳሴ ጊዜ የሚበራው ጧፍ ለእግዚአብሔር የሚቀርብ የሚሠጥ የመብራት መስዋዕት ነው፡፡ ምሳሌነቱም የጌታችን መድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌ ነው። ይህውም ጌታችን ጨለማ ለሆነ ዓለም ብርሃን ሆኖ ብርሃንን ሊያበራ ወደ ዓለም መቷልና ነው፡፡ 4. የዕጣን መስዋዕት፡ ሥርዓተ ቅዳሴ የዕጣን መስዋዕት የሚቀርብበት ጊዜ ነው። የዕጣን ጸሎት ካህኑ ብቻ የሚያጥነው ሲሆን ይህውም በማዕጠንቱ አማካኝነት ቅዱሱን እጣን በመንበሩ፣ በቅዱሳን ሥዕላቱ፣ በሕዝቡ መካከል ያጥናል። ይህውም የሕዝቡን ጸሎት ወደላይ ወደ ሥላሴ መንበር ይዞ ይወጣል። በሰማይም ያሉ ቅዱሳን መላእክት ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እያሉ የሥላሴን መንበር እንደሚያጥኑ ሁሉ በምድርም ያለው ካህን የሰማያዊው ምሳሌ ነውና በምድር ያለውን መንበር በማጠን ለእግዚአብሔር የዕጣን መስዋዕት ያቀርባል፡፡ 5. የሰውነት መስዋዕትነት፡ ሥርዓተ ቅዳሴ የሰውነት መስዋዕትነት የሚቀርብበት ጊዜ ነው። ምክንያቱም አብዛኛውን ሰዓት ሙሉውን ማለት ይቻላል በመቆም የሚጸለይ የጸሎት ክፍለ ጊዜ ነው፡፡ በመሐል 2 ጊዜያት ብቻ የስገዱ ትዕዛዝ ሲተላለፍ ሕዝቡ ሁሉ ፊቱን ወደ ፈጣሪው አዞሮ እራሱን አዋርዶ ይሰግዳል። በእግዚአብሔር ፊት መቆምም ሆነ መስገድ ለእግዚአብሔር የሚሰጥ የሰውነት መሥዋዕት ነው፡፡ ይቀጥላል🙏🏽 የእግዚአብሔር  አብ ጸጋ፥ የእግዚአብሔር ወልድ ፍቅር፥ የእግዚአብሔር መንፈስቅዱስም ኅብረት በክርስቶስ የባሕርይ አምላክነት ያለጥርጥር በፍጹም ልባችን ከምናምን ጋር ይኹን (2ኛቆሮ.13፥24) አሜን
196