EECMYMC-YM
Open in Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
Show more1 107
Subscribers
+324 hours
+27 days
+3230 days
Posts Archive
1 107
#ሰኞ_27_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“መልካም ሰው ከልቡ መልካም መዝገብ መልካም ነገርን ያወጣል፥ ክፉ ሰውም ከክፉ መዝገብ ክፉ ነገርን ያወጣል።”
— ማቴዎስ 12፥35
“A good man out of the good treasure of his heart brings forth good things, and an evil man out of the evil treasure brings forth evil things.”
— Mat 12:35 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#እሁድ_26_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በክርስቶስ ኢየሱስ ባለ እምነትና ፍቅር አድርገህ፥ ከእኔ የሰማኸውን ጤናማ ቃል ምሳሌ ያዝ፤”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥13
“Hold fast the pattern of sound words which you have heard from me, in faith and love which are in Christ Jesus.”
— 2Tim 1:13 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ቅዳሜ_25_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ወደዚህም ስፋራ እስክትመጡ ድረስ በሄዳችሁበት መንገድ ሁሉ፥ ሰው ልጁን እንዲሸከም አምላክህ እግዚአብሔር እንደተሸከመህ አንተ አይተሃል።”
— ዘዳግም 1፥31
“and in the wilderness where you saw how the Lord your God carried you, as a man carries his son, in all the way that you went until you came to this place.'”
— Deu 1:31 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#አርብ_24_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።”
— መዝሙር 27፥14
“Wait on the Lord; Be of good courage, And He shall strengthen your heart; Wait, I say, on the Lord!”
— Ps 27:14 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ሐሙስ_23_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ሁልጊዜ እግዚአብሔርን በፊቴ አየዋለሁ፤ በቀኜ ነውና አልታወክም።”
— መዝሙር 16፥8
“I have set the Lord always before me; Because He is at my right hand I shall not be moved.”
— Ps 16:8 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ረቡዕ_22_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ሕዝቅኤል 18
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁷ ኃጢአተኛውም ከሠራው ኃጢአት ቢመለስ ፍርድንና ቅን ነገርንም ቢያደርግ ነፍሱን ይጠብቃል።
“Again, when a wicked man turns away from the wickedness which he committed, and does what is lawful and right, he preserves himself alive.”
— Ezek 18:27 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ማክሰኞ_21_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ክርስቶስም በሥጋ ስለ እኛ መከራን ስለተቀበለ፥ ከእንግዲህ ወዲህ በሥጋ ልትኖሩ በቀረላችሁ ዘመን እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ እንጂ እንደ ሰው ምኞት እንዳትኖሩ፥ እናንተ ደግሞ ያን አሳብ እንደ ዕቃ ጦር አድርጋችሁ ያዙት፥ በሥጋ መከራን የተቀበለ ኃጢአትን ትቶአልና።”
— 1ኛ ጴጥሮስ 4፥1-2
1Pet 4 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ Therefore, since Christ suffered for us in the flesh, arm yourselves also with the same mind, for he who has suffered in the flesh has ceased from sin,
² that he no longer should live the rest of his time in the flesh for the lusts of men, but for the will of God.
@EECMYMC_YM
1 107
⚠️ATTENTION⚠️
'ኦ/O' የደም አይነት እጥረት አጋጥሟል🩸
የኢትዮጵያ ብሄራዊ የደም ባንክ አገልግሎት የኦ/O የደም አይነት እጥረት እንዳጋጠመው አስታውቋል።
አሁን ላይ የኦ/O የደም አይነት በክምችቱ የሚገኘው #ለሰባት_ቀናት_ብቻ መሆኑን ነው የገለፀው።
የደም አይነታችሁ ኦ/O የሆነና መለገስ የምትችሉ ሁሉ በአቅራቢያችሁ ወደሚገኝ የደም ባንክ አገልግሎት ቅርንጫፍ በመሄድ ደም እንድትሰጡ ጥሪ እናቀርባለን።
1 107
#ሰኞ_20_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“መኖሪያህ የዘላለም አምላክ ነው፥ የዘላለምም ክንዶች ከአንተ በታች ናቸው፤ ጠላትህን ከፊትህ አውጥቶ፦ አጥፋው ይላል።”
— ዘዳግም 33፥27
“The eternal God is your refuge, And underneath are the everlasting arms; He will thrust out the enemy from before you, And will say, 'Destroy!'”
— Deu 33:27 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#እሁድ_19_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን መልካም ማድረግን ለሌሎችም ማካፈልን አትርሱ፤ እንዲህ ያለው መሥዋዕት እግዚአብሔርን ደስ ያሰኘዋልና።”
— ዕብራውያን 13፥16
“But do not forget to do good and to share, for with such sacrifices God is well pleased.”
— Heb 13:16 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ቅዳሜ_18_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ወይስ የእግዚአብሔር ቸርነት ወደ ንስሐ እንዲመራህ ሳታውቅ የቸርነቱንና የመቻሉን የትዕግሥቱንም ባለጠግነት ትንቃለህን?”
— ሮሜ 2፥4
“Or do you despise the riches of His goodness, forbearance, and longsuffering, not knowing that the goodness of God leads you to repentance?”
— Rom 2:4 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#አርብ_17_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ስለዚህ፥ አንተ የምትፈርድ ሰው ሁሉ ሆይ፥ የምታመካኘው የለህም፤ በሌላው በምትፈርድበት ነገር ራስህን ትኰንናለህና፤ አንተው ፈራጁ እነዚያን ታደርጋለህና።”
— ሮሜ 2፥1
“Therefore you are inexcusable, O man, whoever you are who judge, for in whatever you judge another you condemn yourself; for you who judge practice the same things.”
— Rom 2:1 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ሐሙስ_16_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በእኔ ኑሩ እኔም በእናንተ። ቅርንጫፍ በወይኑ ግንድ ባይኖር ከራሱ ፍሬ ሊያፈራ እንዳይቻለው፥ እንዲሁ እናንተ ደግሞ በእኔ ባትኖሩ አትችሉም።”
— ዮሐንስ 15፥4
“Abide in Me, and I in you. As the branch cannot bear fruit of itself, unless it abides in the vine, neither can you, unless you abide in Me.”
— John 15:4 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ረቡዕ_15_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ኤፌሶን 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁸ ቀድሞ ጨለማ ነበራችሁና፥ አሁን ግን በጌታ ብርሃን ናችሁ፤
⁹-¹⁰ የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ በእውነትም ሁሉ ነውና ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ፤
Eph 5 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁸ For you were once darkness, but now you are light in the Lord. Walk as children of light
⁹ (for the fruit of the Spirit is in all goodness, righteousness, and truth),
¹⁰ finding out what is acceptable to the Lord.
@EECMYMC_YM
1 107
#ማክሰኞ_14_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ማቴዎስ 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁴ እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።
¹⁵ መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።
¹⁶ መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።
Mat 5 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁴ You are the light of the world. A city that is set on a hill cannot be hidden.
¹⁵ Nor do they light a lamp and put it under a basket, but on a lampstand, and it gives light to all who are in the house.
¹⁶ Let your light so shine before men, that they may see your good works and glorify your Father in heaven.
@EECMYMC_YM
1 107
#ሰኞ_13_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥”
— ኤፌሶን 5፥11
“And have no fellowship with the unfruitful works of darkness, but rather expose them.”
— Eph 5:11 (NKJV)
@EECMYMC_YM
