en
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Open in Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Show more
1 103
Subscribers
-324 hours
+47 days
+3930 days
Posts Archive
Watch "ጌታ በእውነት ተነስቶአል" on YouTube https://www.youtube.com/live/4v6zNUxoXWk?feature=share

+1
ፕሮፋይል እና ፖስት 🖼

Watch "ጌታ በእውነት ተነስቶአል" on YouTube https://www.youtube.com/live/4v6zNUxoXWk?feature=share

የፋሲካ - አዳር ሚያዝያ 7 ልዩ የፋሲካ አዳር ፕሮግራም ለቤተክርስቲያኒቱ እና ተጋባዥ አግርልጋዮች ጋር ከምሽቱ 1:00 ጀምሮ እንድትገኝህ እንጋብዛለብ አገልጋዮች -ዶ/ር ማሙሻ ፈንታ -ዘማሪ አገኘሁ
የፋሲካ - አዳር ሚያዝያ 7 ልዩ የፋሲካ አዳር ፕሮግራም ለቤተክርስቲያኒቱ እና ተጋባዥ አግርልጋዮች ጋር ከምሽቱ 1:00 ጀምሮ እንድትገኝህ እንጋብዛለብ አገልጋዮች -ዶ/ር ማሙሻ ፈንታ -ዘማሪ አገኘሁ ይደግ -ዘማሪ አቤኔዘር ለገሰ -ዘማሪት ራሔል ወንድወሰን እንዳያመልጣችሁ - መቅረት አይታሰብም😍 #መካኒሳ_መካነ_ኢየሱስ_ቤ.ክ Contact us👇ለማንኛውም ጥያቄ ⚜ @EECMYMC ⚜ Join Us👇👇👇 https://t.me/joinchat/AAAAAESS8DnLiRLVWOsfnw #christian #church #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #EECMYMC #mekaneyesus #EECMY

#ቅዳሜ_07_08_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የመቶ አለቃውም የሆነውን ነገር ባየ ጊዜ፦ ይህ ሰው በእውነት ጻድቅ ነበረ ብሎ እግዚአብሔርን አከበረ።” — ሉቃስ 23፥47 “Now when the centurion saw what was done, he glorified God, saying, Certainly this was a righteous man.” — Luke 23፥47 (KJV)

#አርብ_06_08_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ሉቃስ 23. 44-46 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴⁴ ስድስት ሰዓትም ያህል ነበረ፥ ጨለማም እስከ ዘጠኝ ሰዓት በምድር ሁሉ ላይ ሆነ፥ ፀሐይም ጨለመ፥ ⁴⁵ የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ተቀደደ። ⁴⁶ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ፦ አባት ሆይ፥ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ ነፍሱን ሰጠ። Luke 23 (KJV)44-46 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴⁴ And it was about the sixth hour, and there was a darkness over all the earth until the ninth hour. ⁴⁵ And the sun was darkened, and the veil of the temple was rent in the midst. ⁴⁶ And when Jesus had cried with a loud voice, he said, Father, into thy hands I commend my spirit: and having said thus, he gave up the ghost.

ወዳ የመካረሳ መካነ እየሱስ ወጣቶች የምትችሉ ሁሉ እንድትገኙና የቀረበ ጥራ ቤተ ክርስቲያንን ምታካሒደው እድሳት ስለተጠናቀቀ አዳራሽ መልሶ ዝግጁ የማደረግ ስራ ከዛሬ ቀን 8፡00 ሰአት ጀምሮ በቸርች ግቢ በመገኝት በምንችለው አቅም እንድናግዝ እንጋብዛለን።

#ሐሙስ_05_08_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኔ መረጥኋችሁ እንጂ እናንተ አልመረጣችሁኝም፤ አብም በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ እንዲሰጣችሁ፥ ልትሄዱና ፍሬ ልታፈሩ ፍሬአችሁም ሊኖር ሾምኋችሁ።” — ዮሐንስ 15፥16 “Ye have not chosen me, but I have chosen you, and ordained you, that ye should go and bring forth fruit, and that your fruit should remain: that whatsoever ye shall ask of the Father in my name, he may give it you.” — John 15፥16 (KJV)

About Sundays youth service የወጣቶች ፕሮግረም #የአምልኮ_ትምህርት_ምሽት #ራራልን Glory be to The almighty God APRIL 9/2023 #God_is_Good Join us
+9
About Sundays youth service የወጣቶች ፕሮግረም #የአምልኮ_ትምህርት_ምሽት #ራራልን Glory be to The almighty God APRIL 9/2023 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

About Sundays youth service የወጣቶች ፕሮግረም #የአምልኮ_ትምህርት_ምሽት #ራራልን Glory be to The almighty God APRIL 9/2023 #God_is_Good Join us
+9
About Sundays youth service የወጣቶች ፕሮግረም #የአምልኮ_ትምህርት_ምሽት #ራራልን Glory be to The almighty God APRIL 9/2023 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

#ረቡዕ_04_08_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አብ እንደ ወደደኝ እኔ ደግሞ ወደድኋችሁ፤ በፍቅሬ ኑሩ።” — ዮሐንስ 15፥9 “As the Father hath loved me, so have I loved you: continue ye in my love.” — John 15፥9 (KJV)

ተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ ኢ ወጣቶች ዛሬ ማክሰኞ እና ሃሙስ በወንጌል ስርጭት ክፍል እና በወጣቶች ትብብር የሚካሄድ የወንጌል ስርጭት ስለሚኖረን ከምሽቱ11:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: #ወንጌል #የክርስቶስ_ፍቅር Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ማክሰኞ_03_08_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ፤ ገበሬውም አባቴ ነው።” — ዮሐንስ 15፥1 “I am the true vine, and my Father is the husbandman.” — John 15፥1 (KJV)

ራራልን Sermon.mp326.11 MB

#ሰኞ_02_08_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሲነቅፉአችሁና ሲያሳድዱአችሁ በእኔም ምክንያት ክፉውን ሁሉ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብፁዓን ናችሁ።” — ማቴዎስ 5፥11 “Blessed are ye, when men shall revile you, and persecute you, and shall say all manner of evil against you falsely, for my sake.” — Matthew 5፥11 (KJV)

የፋሲካ - አዳር ሚያዝያ 7 ልዩ የፋሲካ አዳር ፕሮግራም ለቤተክርስቲያኒቱ እና ተጋባዥ አግርልጋዮች ጋር ከምሽቱ 1:00 ጀምሮ እንድትገኝህ እንጋብዛለብ አገልጋዮች -ዶ/ር ማሙሻ ፈንታ -ዘማሪ አገኘሁ
የፋሲካ - አዳር ሚያዝያ 7 ልዩ የፋሲካ አዳር ፕሮግራም ለቤተክርስቲያኒቱ እና ተጋባዥ አግርልጋዮች ጋር ከምሽቱ 1:00 ጀምሮ እንድትገኝህ እንጋብዛለብ አገልጋዮች -ዶ/ር ማሙሻ ፈንታ -ዘማሪ አገኘሁ ይደግ -ዘማሪ አቤኔዘር ለገሰ -ዘማሪት ራሔል ወንድወሰን እንዳያመልጣችሁ - መቅረት አይታሰብም😍 #መካኒሳ_መካነ_ኢየሱስ_ቤ.ክ Contact us👇ለማንኛውም ጥያቄ ⚜ @EECMYMC ⚜ Join Us👇👇👇 https://t.me/joinchat/AAAAAESS8DnLiRLVWOsfnw #christian #church #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #EECMYMC #mekaneyesus #EECMY

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ራራልን ⏰ 10፡30 🗓 ሚያዚያ 1 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ራራልን ⏰ 10፡30 🗓 ሚያዚያ 1 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_30_07_2015 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ኵላሊትንና ልብን የምትፈትን በቅንም የምትፈርድ አቤቱ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ ክርክሬን ገልጬልሃለሁና በእነርሱ ላይ የሚሆን በቀልህን ለይ።” — ኤርምያስ 11፥20 “But, O LORD of hosts, that judgest righteously, that triest the reins and the heart, let me see thy vengeance on them: for unto thee have I revealed my cause.” — Jeremiah 11፥20 (KJV)

ቆጠርከኝ እንደ ባለማዕረግ ሳልለፋ ምንም ሳላደርግ ምህረትህ በዝቶልኝ በላዬ ኧረ ደግ እኮ ነህ ጌታዬ ልናገር እኔስ ቸርነትህን አላውቅም ክፉ መሆንህን (፪x) እኔማ ይገርመኛል ሁልጊዜ ይደንቀኛል እኔማ ይገርመኛል ሳስበው ይደንቀኛል ሹመት ሆኖልኝ ነው ከዓለም የተወሰነ ማንም የማይቀያይረው ከላይ የሆነ ልጄ ነህ ብሎኛል ምን ልበል ይህ ማዕረጌ ነው ውስጤን መደነቅ ሞልቶታል ለእኔ በሆነው እኔማ ይገርመኛል ሁልጊዜ ይደንቀኛል እኔማ ይገርመኛል ሳስበው ይደንቀኛል አዝ፦ ቆጠርከኝ እንደ ባለማዕረግ ሳልለፋ ምንም ሳላደርግ ምህረትህ በዝቶልኝ በላዬ ኧረ ደግ እኮ ነህ ጌታዬ ልናገር እኔስ ቸርነትህን አላውቅም ክፉ መሆንህን በህልሜ በእውኔ አስቤ የማላውቀውን ብዙ አድርገህልኛል ያልጠበኩትን ልዘምር በገናዬን ላንሳ ቅኔን ልደርድር ግሩምና ድንቅ የሆነውን ስራህን ልናገር እኔማ ይገርመኛል ሁልጊዜ ይደንቀኛል እኔማ ይገርመኛል ሳስበው ይደንቀኛል ቆጠርከኝ እንደ ባለማዕረግ ሳልለፋ ምንም ሳላደርግ ምህረትህ በዝቶልኝ በላዬ ኧረ ደግ እኮ ነህ ጌታዬ ልናገር እኔስ ቸርነትህን አላውቅም ክፉ መሆንህን #MekanisaYouth