en
Feedback
ELAF TUBE ኢላፍ ቲዩብ

ELAF TUBE ኢላፍ ቲዩብ

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel ELAF TUBE ኢላፍ ቲዩብ

Channel ELAF TUBE ኢላፍ ቲዩብ (@elaftube) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 10 429 subscribers, ranking 8 693 in the Religion & Spirituality category and 3 185 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 10 429 subscribers.

According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -143 over the last 30 days and by -3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 24.17%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.06% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 523 views. Within the first day, a publication typically gains 633 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 50.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

10 429
Subscribers
-324 hours
-247 days
-14330 days
Posts Archive
استغفر الله العظيم وأتوب إليه

#ቁርአንን የሚያነብና የማያነብ ምሳሌው… ከአቡ ሙሰዕል አሽዓሪ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَثَلُ المُؤْمِنِ الذي يَقْرَأُ القُرْآنَ كَمَثَلِ الأُتْرُجَّةِ، رِيحُها طَيِّبٌ وطَعْمُها طَيِّبٌ، ومَثَلُ المُؤْمِنِ الذي لا يَقْرَأُ القُرْآنَ كَمَثَلِ التَّمْرَةِ، لا رِيحَ لها وطَعْمُها حُلْوٌ، ومَثَلُ المُنافِقِ الذي يَقْرَأُ القُرْآنَ مَثَلُ الرَّيْحانَةِ رِيحُها طَيِّبٌ وطَعْمُها مُرٌّ، ومَثَلُ المُنافِقِ الذي لا يَقْرَأُ القُرْآنَ كَمَثَلِ الحَنْظَلَةِ، ليسَ لها رِيحٌ وطَعْمُها مُرٌّ..﴾ “ቁርአንን የሚቀራ አማኝ ምሳሌው ልክ እንደ ትርንጎ ነው። ትርንጎ መዓዛውም መልካም ጣዕሙም መልካም ነው። ቁርአንን የማይቀራ አማኝ ምሳሌው እንደ ቴምር ነው። ቴምር መዓዛ ባይኖረውም ጥፍጥናው ግን ልዩ ነው። ሙናፊቅ ሆኖ ቁርአንን የሚቀራ ሰው ምሳሌው እንደ አሪቲ ነው። አሪቲ መዓዛው መልካም ቢመስልም ጣዕሙ ግን መራራ ነው። እንዲሁም ሙናፊቅ ሆኖ ቁርአንን የማይቀራ ሰው ምሳሌው እንደ የቅል ፍሬ ነው። የቅል ፍሬ መዓዛም የለውም ጣዕሙም መራራ ነው።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 797 @elaftube

#ቁርአንን የሚያነብና የማያነብ ምሳሌው… ከአቡ ሙሰዕል አሽዓሪ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَثَلُ المُؤْمِنِ الذي يَقْرَأُ القُرْآنَ كَمَثَلِ الأُتْرُجَّةِ، رِيحُها طَيِّبٌ وطَعْمُها طَيِّبٌ، ومَثَلُ المُؤْمِنِ الذي لا يَقْرَأُ القُرْآنَ كَمَثَلِ التَّمْرَةِ، لا رِيحَ لها وطَعْمُها حُلْوٌ، ومَثَلُ المُنافِقِ الذي يَقْرَأُ القُرْآنَ مَثَلُ الرَّيْحانَةِ رِيحُها طَيِّبٌ وطَعْمُها مُرٌّ، ومَثَلُ المُنافِقِ الذي لا يَقْرَأُ القُرْآنَ كَمَثَلِ الحَنْظَلَةِ، ليسَ لها رِيحٌ وطَعْمُها مُرٌّ..﴾ “ቁርአንን የሚቀራ አማኝ ምሳሌው ልክ እንደ ትርንጎ ነው። ትርንጎ መዓዛውም መልካም ጣዕሙም መልካም ነው። ቁርአንን የማይቀራ አማኝ ምሳሌው እንደ ቴምር ነው። ቴምር መዓዛ ባይኖረውም ጥፍጥናው ግን ልዩ ነው። ሙናፊቅ ሆኖ ቁርአንን የሚቀራ ሰው ምሳሌው እንደ አሪቲ ነው። አሪቲ መዓዛው መልካም ቢመስልም ጣዕሙ ግን መራራ ነው። እንዲሁም ሙናፊቅ ሆኖ ቁርአንን የማይቀራ ሰው ምሳሌው እንደ የቅል ፍሬ ነው። የቅል ፍሬ መዓዛም የለውም ጣዕሙም መራራ ነው።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 797 @elaftube

የሐራእ ዋሻ - غار حراء - በየትኛው ተራራ ላይ ይገኛል?
Anonymous voting

سَأَلُونِي لِمَا أُحِبُّ مُحَمَّدًا نَبِيَّ الرَّحْمَة؟ فَرَاحَ فُؤَادِي يَبُوحُ نَبْضًا إِنْ أَدْرَكُوا فَهْمَه ​إِذْ قَالَ تَيَمُّنًا وَالْعَجَبُ يَسْرِي فِي شِرْيَانِه: لِمَ لا أُحِبُّهُ وَهُوَ يَسْعَى رَأْفَةً لِإِنْقَاذِ الأُمَّه؟ ​قَدْ تَمَّتْ مَكَارِمُ الأَخْلَاقِ فِيهِ وَالْجَمَال وَبَلَغَ الْحُسْنُ فِيهِ مَدَاهُ، وَلِطِيبَتِهِ حِكْمَه ​قَالَ مَا إِنْ عَلِمَ فِي جَنَّاتِ الْخُلْدِ مَكَانَتَه: «أَفَلا أَكُونُ عَبْدًا شَكُورًا؟» فَشَهِدَتْ لَهُ الْهِمَّه ​أَحْبَبْتُهُ، وَالْحُبُّ يُضَاعِفُ عَلَى فُؤَادِي ثِقْلَه فَغَارَ الْحُبُّ مِمَّنْ يُنِيرُ بِوَجْهِهِ كُلَّ ظُلْمَه ​فَأَقْبَلْتُ أُعَاتِبُهُ: كَيْفَ تَغَارُ مِنْهُ يَا حُبّ؟ وَهُوَ الْحُبُّ بِذَاتِهِ بِكُلِّ مَا تَعْنِيهِ الْكَلِمَه ​فَانْتَحَبَ الْحُبُّ مِنَ الْحُبِّ شَوْقًا وَتَوَالَتْ مُقْلَتَايَ بِدُمُوعٍ تَمَنَّتْ أَنْ تَضُمَّه ​لَيْتَ مَنْ يُسِيءُ إِلَيْكَ مِنَ الْوَرَى بِجَهَالَةٍ يَعْلَمُ وَلَوْ بِقَلِيلٍ مَا فِيكَ مِنْ عَظَمَه ​لَاحْتَرَقَ نَدَمًا مِمَّا اخْتَلَقَهُ مِنْ زَيْفٍ قَبْلَ أَنْ يَبُثَّكَ تَأَسُّفًا أَعْذَارَهُ النَّادِمَه ​وَلَقَلَّبَ خَجَلًا فِي ثَرَى قَدَمَيْكَ وَجْهَهُ إِنْ أَدْرَكَ بِأَنَّهُ أَتَى مَا يَسْتَحِقُّ عَلَيْهِ الْمَلاَمَه ​فَأَنْتَ مَنْ تَرْتَسِمُ بِهِ الأَوْجُهُ سُرُورَهَا وَتَحْمِلُ مِنْ رَيَاحِينِكَ عَبَقًا كُلُّ نَسمَه ​فَكَيْفَ لا أُحِبُّهُ وَحُبُّهُ سِرُّ الأُلْفَةِ وَالتَّآخِي؟ صَلَوَاتٌ عَلَيْكَ مِنْ مُذْنِبٍ وَلِسَانُهُ بِذِكْرِكَ دَائِمَه بقلم :- ابا إياد

ቢመክሩት ሳቀ ፡ ብሶም ተሳለቀ “ጊዜ አለኝ” ይላል ጊዜው እያለቀ ። @elaftube

መስሩር እና መቅሩር - ክፍል 17 የመጨረሻ