en
Feedback
🇭 🇲 (𝐇𝐀𝐀𝐑𝐎 𝐌𝐀𝐒𝐇𝐀𝐋𝐀𝐐𝐐𝐄 ) አድስ መረጃ️

🇭 🇲 (𝐇𝐀𝐀𝐑𝐎 𝐌𝐀𝐒𝐇𝐀𝐋𝐀𝐐𝐐𝐄 ) አድስ መረጃ️

Open in Telegram

Kuni Qooli HAARO MASHALAQQERA loosu qoolaati. Afiinkenni Hasaambo Afiinkenni Nabbambo Afiinkenni Odeessino Afiinkenni Borreessino Afiinkenni Macciishshino Addi addi xa'mo heedhu'nero Hasaawu qoolinke => @HMhasaawubaattala

Show more
1 556
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-2630 days
Posts Archive
እናት በአንድ ጊዜ የአምስት ልጆች ወላጅ ሆነች! 🌟 * 3 ወንዶች * 2 ሴቶች በወለጋ የተሰማ ድንቅ ዜና፡ ታምር የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ከነቀምቴ ከተማ ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ አስቴር ታረፋ በ
እናት በአንድ ጊዜ የአምስት ልጆች ወላጅ ሆነች! 🌟 * 3 ወንዶች * 2 ሴቶች በወለጋ የተሰማ ድንቅ ዜና፡ ታምር የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ከነቀምቴ ከተማ ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ አስቴር ታረፋ በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል (WUCSH) አንድ ታላቅ እና ብርቅዬ ምሥራች አስተናገደች። ወ/ሮ አስቴር በአንድ ምጥ አምስት ጤናማ ሕፃናት (3 ወንድ እና 2 ሴት) ተገላገሉ! ይህ እጅግ አስደሳች ክስተት የሆስፒታሉን ሠራተኞችና ቤተሰብ በደስታ አጥለቅልቋል። የ5 ዓመት ምኞት መፈጸም ወ/ሮ አስቴር እንዳሉት፣ ከአምስት ዓመት በፊት ሌላ ልጅ የመውለድ ተስፋ ቆርጠው ነበር። ትናንት ግን፣ ቤተሰባቸው በዚህ ውብ እና ድንቅ ተዓምር ተባርኳል። ባለቤታቸው አቶ ታማስገን አለሙ በበኩላቸው፣ ከፍተኛ ደስታቸውን ሲገልጹ፣ አምስት ጨቅላ ሕፃናትን በአንድ ጊዜ ማሳደግ ትልቅ ፈተና እንደሚሆንባቸው ያላቸውን ስጋት ገልጸዋል። 😮😮😮 🌴🌴🌴

#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC 💡 ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ተፈትናችሁ የተፈጥሮሳይንስ ተማሪዎች :- 🖥ህክምና መማር የሚፈልጉ ተማሪዎች 12ኛ ክፍል ከተፈተኑ በኋላ የመጀመሪያ ምርጫቸው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒዬም
#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC 💡 ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ተፈትናችሁ የተፈጥሮሳይንስ ተማሪዎች :- 🖥ህክምና መማር  የሚፈልጉ ተማሪዎች 12ኛ ክፍል ከተፈተኑ በኋላ የመጀመሪያ  ምርጫቸው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ  መወዳደር ነው ...!  ይህም ለቀጣይ ጉዟቸው  እጅግ በጣም ከፍተኛ  ጥቅም አለው ❗️ ⏺️ለመሆኑ መወዳደር የሚችሉት እነማን ናቸው.. ⁉️ ✅ህክምና ለመማር ከልጅነት ጀምሮ   ፍላጎት  ያላቸውና 12ኛ ክፍል በአንፃራዊነት የተሻለ (ወንዶች5ዉጤት500+ እና ሴቶች 475+) ማምጣት  የሚችሉ  ተማሪዎች መወዳደር ይችላሉ 📚በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትነው በስመጥሩ  ቅዱሱ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ  ህክምናን የመማር ህልም ያላቸውን ብዙ   ተማሪዎችን  ተቀብለን እገዛ የምናደርግ ይሆናል 🙌 💡በቱቶሪያላችን⬇️ 📍ያለፉ አመታት ፈተናዎችን በመስራት 📍 እጅግ አስፈላጊ ፈተናዎችን በማዘጋጀት 📍በተጨማሪ ዝግጅታችንን ልዩ የሚያደርገው  ባለፈዉ  ዓመት  አስተምረን ህልማቸው እውን እንዲሆን የረዳናቸው የአምና ተፈታኞች [ Last Year Successful  Examnee ] በተራቸው የሚችሉትን ለማካፈል ከጎናችሁ መሆናቸው  ነው 🙏...[All -in -one]

ማስታወቂያ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ላመጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤ በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያመጣችሁና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ፍላጎት ያላችሁ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ መስከረም 14/2018 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፡- 1. የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ተማሪዎችን ስሚቀበል ምርጫችሁ ውስጥ ማካተት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። 2.አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እና አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምርጫ ውስጥ የማይካተቱ መሆኑ እናሳውቃለን። ትምህርት ምንስትር

ማስታወቂያ :_ Rosu Ministere Galle Ronsanni Rosi Minnara fonqoloho shiqqino rosaanoha fonqolu barra fonqolunna fonqolu dargi qixx
+3
ማስታወቂያ :_ Rosu Ministere Galle Ronsanni Rosi Minnara fonqoloho shiqqino rosaanoha fonqolu barra fonqolunna fonqolu dargi qixxaawo goofa hoogginota xawisse Wocawaaro 21, 2018 MD sayissino. Rosaano fonqolantannohu Ingilizete afoo ikkanna fonqolantannohu kompiiterete ikkino daafira qixxaawo assitanni keeshshitanno gede qaagiissitino. በፌደራል ልዩ አዳሪ ትምህረት ቤት ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች ፈተና የሚሰጥበት ቀን ሰኞ መስከረም 12/2018ዓ።.ዓ.ም እደሆነ የተገለጸው በአንዳንድ ዝግጅቶች ባለመጠናቀቁ ምክንያት ቀኑ ለመስከረም 21/2018ዓ.ም መተላለፉን ከትምህርት ሚንስቴር ተገልጾልናል ። ተማሪዎች የሚትፈተኑት እንግልዝኛ ቋንቋ በኮምፒዩተር በመሆኑ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን መስከረም 10/2018 ትም/ዘመን የክልሉ ትምህርት ቢሮ

ማስታወቂያ Gobbate deerrinni Galle Ronsanni Rosi minnara rosate heewisantine fonqoloho filantinori Qoqqowinke rosaano baalunku ;-
ማስታወቂያ Gobbate deerrinni Galle Ronsanni Rosi minnara rosate heewisantine fonqoloho filantinori Qoqqowinke rosaano baalunku ;- Fonqolu Sanyo, 12/01/2018 ikkanno daafira qixxaawo assitanni keeshshitanno gede mashalaqqe iillitonsana Fonqolu darga aanchine xawinsanniha ikkanno. በፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ለመማር ተመዝግባችሁ ለመግቢያ ፈተና የተመረጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤- ፈተና የሚሰጠዉ ሰኞ መስከረም 12/1/18 ዓ.ም ስለሆነ ከወዲሁ ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትቆዩ እያልን ለፈተና የተመረጣችሁ ስም ዝርዝራችሁን በተመዘገባችሁበት ሊንክ በመግባት እንድታዩ እናሳስባለን የፈተና ቦታን በተመለከተ ቀጥለን የሚንገልጽ ይሆናል Rosu Biiro

ውጤት እንዴት ማየት ይቻላል ? የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። የ2017 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈተኑ ተፈታኞች በሚከተሉት አድራሻዎች ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ፡፡ ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም ይችላሉ፡፡ አድራሻዎቹ፡ 1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et 2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot 3.  አጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡  6284 (የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)

#MinistryOfRevenues የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እንዲያወጡ ገቢዎች ሚኒስቴር አሳሰበ። የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደሚማሩበት ተቋም ሲሔዱ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲሔዱ ገቢዎች ሚኒስቴር አሳሰበ። የከፍተኛ ትምህርት ወጪ መጋራት ክፍያ ለመሰብሰብ እያንዳንዱ የወጪ መጋራት ተጠቃሚ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ማውጣት እንዳለበት ሚኒስቴሩ አስታውሷል። ሚኒስቴሩ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አዲስ እና ነባር ተማሪዎች በሙሉ የፋይዳ ቁጥር በመያዝ በአካባቢያቸው በሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ ተቋም ወይም ቢሮ በመቅረብ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እንዲያወጡ ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል። ተማሪዎቹ ወደሚማሩበት ዩኒቨርሲቲ በሚገቡበት ወቅት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው መቅረብ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል።

ማስታወቂያ *//* ጳጉሜ 2 ቀን 2017 ዓ/ም በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ዓ.ም የመጀመርያ ዲግሪ ትምህርት በማታ እና የእረፍት ቀናት ለመማር የምትፈልጉ አመልካቾች አስቀድሞ የተቀመጠው የማመልከቻ
ማስታወቂያ *//* ጳጉሜ 2 ቀን 2017 ዓ/ም በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ዓ.ም የመጀመርያ ዲግሪ ትምህርት በማታ እና የእረፍት ቀናት ለመማር የምትፈልጉ አመልካቾች አስቀድሞ የተቀመጠው የማመልከቻ ጊዜ ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን እያሳወቅን የማብቂያውን ጊዜ ወደፊት እንገልፃለን። የሬጅስትራርና አሉምኒ ዳይሬክቶሬት

የተማሪዎችን ሥነ ምግባር በተመለከተም ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በየትኛውም ክልልና የከተማ አስተዳደር የሚገኝ ተማሪ ተንቀሳቃሽ ስልክ ፣ ታብሌትና ማናቸውንም የትምህርት ስራ ላይ ተጽእኖ ሚያሳድሩና አዋኪ የሆኑ የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶችን ይዞ መገኘት ክልክል መሆኑን ሚኒስትር ዴኤታዋ አስገንዝበዋል፡፡ በበይነ መረብ በተካሄደው ምክክር የትምህርት ጥራትና ፕሮግራሞች መሻሻል መሪ ስራ አስፈጻሚ ዩሀንስ ወጋሶ (ዶ/ ር) የ2018 የትምህረትት ዘመን የትምህርት ቤቶችን አከፋፈት ጋር ተያይዞ የባለድርሻ አካላት ሚና ፣የትምህርት ቤቶች ዝግጅት፣ ምቹና ደህንነቱ የተጠበቀ የትምህርት አካባቢ በመፍጠር፣ በትምህርት ለትውልድና በሌሎችም ዙሪያ ስትራቴጂክ እቅድ አቅርበው ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በምክክር መድረኩ የተሳተፉ የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎችና ምክትል ቢሮ ኃላፊዎች በበኩላቸው ለ2018 የትምህርት ዘመን አከፋፈት ፣በተማሪዎች ምዝገባ ፣ በትምህርት አጀማመር፣ በመማር ማስተማር ስራውና በተማሪዎች ስነ ምገባር ዙሪያ አፈጻጸሞቻቸውን አቅርበው ውይይት ተደርጎበታል።                       ትምህርት ሚኒስቴር

የ2018 ዓ.ም. ትምህርት ቤቶች ከመስከረም 05/2018 ዓ.ም ጀምሮ የመማር ማስተማር ሥራ ይጀምራሉ ፤ትምህርት ሚኒስቴር ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ሞባይል ስልክ ፣ ታ
የ2018 ዓ.ም. ትምህርት ቤቶች ከመስከረም 05/2018 ዓ.ም ጀምሮ የመማር ማስተማር ሥራ ይጀምራሉ ፤ትምህርት ሚኒስቴር              ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ሞባይል ስልክ ፣ ታብሌትና ኤሌክትሮኒክስ ቁሰቀቁሶችን ይዞ ትምህርት ቤት መምጣት ተከልክሏል፡፡                     ---------------------------------------- (ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የትምህርት ቤቶች አከፋፈት አስመልክቶ ትምህርት ሚኒስቴር ከክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የበይነ-መረብ ምክክር ባደረገበት ወቅት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ እንደገለጹት የ2018 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ ሰኞ መስከረም 5/ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ይጀመራል። በትምህርት ካሌንደሩ መሠረት ዓርብ መስከረም 2 / 2018 ዓ.ም. ትምህርት ቤቶች ክፍት ሆነው መምህራንና ተማሪዎች ውይይት የሚያደርጉበትና መስከረም 5/2018 ዓ.ም ደግሞ በይፋ ለሚጀመረው የትምህርት ስራ ቅድመ ዝግጅት የሚያደርጉበት ቀን መሆኑንም ክብርት ወ/ሮ አየለች አስታውቀዋል፡፡ በ2018 የትምህርት ዘመን ባለፈው ዓመት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ጨምሮ ሁሉም እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራንና የዘርፉ ባለድርሻዎች የጀመሩትን የንቅናቄ ተግባር አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባና የትምህርት ቤት ምዝገባም እስከ መጨረሻው ቀን  አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡

Konni Haaro Mashalaqqe yaannohu haammata ha'runsaano afi'ranni noo qooli link assinoonniti hasaawu battala woy laooshshe worranni gaamo qorqortotenni gobbaa ikkitinohura riqiwote wole link assinoonnita egensiinsanni albitera sutamannori Mergeeta... maxaqoonye yitanno egenshiishshubba ninke riqibbannokkita egensiisa banxeemmo. Konni qooliti hasaawu gaamo aantetenni noote woy postete lekkaalloonni #comment yaannoha kinse afi'ra dandiinanni. https://t.me/HMhasaawubaattala

ግብረ ሰዶማዊያንን ከሚሾሙና ለአገልግሎት ከሚቀቡ ቤተክርስቲያን ጋር ግንኙነት የፈጸሙ የቤተክርስቲያኒቱ የበላይ መሪዎች ቦርዱን ይቅርታ እንደጠየቁና የይቅርታ ደብዳቤው በቀጣይ ለምዕመናን እንዲደርስ ተወስኗል። በተፈጠረው ውዝግብ በቤተክርስቲያን መሪዎች መካከል የተፈጠሩ ችግሮችን በገለልተኛ አካል ተጣርቶ ለውሳኔ እንዲቀርብና መግለጫም እንደሚሰጥበት ተወሰኗል። ከቤተክርስቲያንቷ ደንብና መመሪያዎች ማሻሻያ ጋር ተያይዞ የሚነሱ አጀንዳዎች እስከታች ምዕመናን ወርደው ውይይትና ስምምነት ሳይደረግባቸው ተፈፃሚነት እንደማይኖራቸው ሥራ አስፈፃሚ ቦርድ በጋራ በሰጠው መግለጫ አሳውቋል።