ETHIO ≈ SCHOOL
Open in Telegram
ይህ ለተማሪዎች እና ለትምህርት ፈላጊዎች ተብሎ የተዘጋጀ ፈጣን የሆነ መረጃ የሚያገኙበት ቻናል ነው። እንዲሁም በተጨማሪ መረጃወችን በመሰብሰብ በሁሉም የ ት/ት ደረጃ ተማሪን የሚመለከት መረጃ በፍጥነት እናደርሳለን። ለCross ፦ 👇👇👇 👍 @Gashushu 👍 @Gashtiman25 ❤Join❤ 👇👇👇 @merejamnch
Show more5 484
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
5 484
❤ማንበብ ሰው ያድርጋል.
አንዳንድ ድንቃ ድንቅ አባባሎች እና የ ዓለም ክስተቶችን ወይም ተፈጥሮዎችን መጎብኘት ይፈልጋሉ???
እንግድያውስ...
Join
And
Forward
👇👇👇
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
5 484
ኢትዮጵያ የወደብ ባለቤት ሆነች👌
ኢትዮጵያ የቀይ ባሕር በር ለማግኘት እና ለማልማት የሚያስችላትን ስምምነት ከሶማሊ ላንድ ጋር ፈፅማለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊ ላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ባሂ ሁሉን አካታች የሆነውን የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል።
በዚሁ መሠረት ለብዙ ዘመናት ወደብ አልባ ሆና የቆየችው ሀገራችን ከሶማሊ ላንድ ጋር ባደረገችው ስምምነት በሊዝ የወደብ ባለቤት መሆን ችላለች ሲል የዘገበው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ነው።
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
❤ማንበብ ሰው ያድርጋል.
አንዳንድ ድንቃ ድንቅ አባባሎች እና የ ዓለም ክስተቶችን ወይም ተፈጥሮዎችን መጎብኘት ይፈልጋሉ???
እንግድያውስ...
Join
And
Forward
👇👇👇
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
5 484
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ መደበኛ ተማሪዎች በቅርቡ ጥሪ እንደሚያደርግ ገልጿል።
በክልሉ በተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት ውል የወሰዱ የምግብ አቅራቢዎች (በተለይ የጤፍ) ማቅረብ ባለመቻላቸው ለተማሪዎች ጥሪ ሳይደረግ መቆየቱን ዩኒቨርሲቲው አመላክቷል፡፡
አማራጭ የተማሪ ምግብ ግብዓት አቅራቢዎችን በመጠቀም በአጭር ጊዜ ለተማሪዎች ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ጠቁሟል።
በማስታወቂያ ጥሪ እስከሚደረግ ተማሪዎች በያሉበት በትዕግስት እንዲጠብቁ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከገና በዓል በኋላ ባሉት ቀናት ለተማሪዎቹ ጥሪ ያደርጋል፡፡ - የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንትበአማራ ክልል የሚገኙ አሥር የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራ እንደሚጀምሩ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መግለፁ ይታወቃል። በአማራ ክልል ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት በክልሉ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የዘንድሮውን የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት ተማሪዎቻቸውን መጥራትና መደበኛ ትምህርት መስጠት አልቻሉም። ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከመስከረም 21/2016 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎችን ለመቀበል ተዘጋጅቶ የነበረ ቢሆንም በክልሉ ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት ሳይሳካ መቅረቱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፍሬው ተገኝ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ጋዜጣ ተናግረዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ከክልሉ ኮማንድ ፖስት፣ የፀጥታ አደረጃጀቶች፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአሥሩ ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዝዳንቶች እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው የክልሉ ፀጥታ አካላት ተከታታይ ውይይቶችን ሲያደርግ መቆየቱ ታውቋል። ሐሙስ ታህሳስ 18/2016 ዓ.ም በተደረገ ውይይት በክልሉ ባለው አንፃራዊ ሰላም ዩኒቨርሲቲዎቹ ለመደበኛ ትምህርት ክፍት እንዲሆኑ መወሰኑ ተገልጿል፡፡ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ተጠርተው ሲመጡ ታሳቢ ማድረግ ያለባቸውን ጉዳዮች ያብራሩት ፕሬዝዳንቱ ፤ "ሁሉም የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ሊያጋጥሙ የሚችሉ ዕክሎችን ከግምት በማስገባት ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው" ብለዋል፡፡ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከገና በዓል በኋላ ባሉት ቀናት ለተማሪዎቹ ጥሪ እንደሚያደርግም ገልፀዋል። #ሪፖርተር 📌Share&forward📌 📌Join📌 👇👇👇 💯 @merejamnch 💯 💯 @merejamnch 💯
5 484
❤ማንበብ ሰው ያድርጋል.
አንዳንድ ድንቃ ድንቅ አባባሎች እና የ ዓለም ክስተቶችን ወይም ተፈጥሮዎችን መጎብኘት ይፈልጋሉ???
እንግድያውስ...
Join
And
Forward
👇👇👇
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
5 484
በ2016 ዓ/ም በትምህርት ሚኒስቴር ወደ ራያ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች በማህበራዊ ሳይንስ እና ስነ ሰብ ኮሌጅ የስነ ልቦና (Psychology) ትምህርት ክፍል መምህራን የህይወት ክህሎት (Life Skill)፣ ስሜትን የመቋቋም ክህሎት (Emotional Resilience) እና የትምህርት አጠናን ክህሎት (Academic Skill) ስልጠና ዛሬ ታህሳስ 20/2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ግቢ ተሰጠ።
ስልጠናው ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ለሚገጥሟቸው የተለያዩ ችግሮች እንዴት መፍታት እንዳለባቸው እና በራስ የመተማመን መንፈስ ለማጠናከር ያለመ ነበር።
ስልጠናው የሰጡት በዩኒቨርሲቲው የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነ ሰብ ኮሌጅ የስነ ልቦና ትምህርት ክፍል መምህራን የሆኑት መ/ር ካሕሳይ መሓሪ፣ መ/ር እሸቴ መልካሙ፣ መ/ር ዝናቡ ተበጀ እና መ/ር ረድኤት በየነ ናቸው።
በስልጠናው ከተማሪዎች የተነሱ የለያዩ ሀሳቦች፣ አስተያየቶች እና ጥያቄዎች በአሰልጣኝ መምህራኖች ማብራርያ ተሰጥቶበታል።
በመጨረሻም ስልጠናው የተከታተሉት ተማሪዎች እንደገለፁት የህይወት ክህሎት ስልጠናው ትምህርታችንን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመከታተል እና በራስ የመተማመን መንፈስ ለማጠናከር ስለሚያግዘን ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
❤ማንበብ ሰው ያድርጋል.
አንዳንድ ድንቃ ድንቅ አባባሎች እና የ ዓለም ክስተቶችን ወይም ተፈጥሮዎችን መጎብኘት ይፈልጋሉ???
እንግድያውስ...
Join
And
Forward
👇👇👇
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
5 484
#for_fresh_students
✔ For 1st year students, let's tell you a little about #Grade and Grade procedure.
A+ 👉🏾100-90👉🏾4
A 👉🏾89-85 👉🏾4
A- 👉🏾84-80 👉🏾3.75
B+ 👉🏾79-75 👉🏾3.5
B 👉🏾74-70 👉🏾3
B- 👉🏾69-65 👉🏾2.75
C+ 👉🏾64-60 👉🏾2.5
C 👉🏾59-50 👉🏾2
C- 👉🏾49-45 👉🏾1.75
D 👉🏾44-40 👉🏾1
Fx 👉🏾39-35 👉🏾Final Exam can be retaken. But if it comes back Fx then Fx will change to F.
F 👉🏾 35-0 👉🏾 In the coming year (Nex Year), the course will be taken again as a new one.
Grade procedure
All Grades are multiplied by Credit Hours, then added together and divided by the Credit Hours the student has taken in the semester.
Example
If "A" is the Grade and the Course Credit Hour is 5
4×5=20
If The other course Grade is "A-" and the Credit Hour is 5
3.75×5=18.75
If The third course Grade is "B" and the Credit Hour is 3
3×3=9
So the Grade of this student will be
20+18.75+9=47.75
5+5+3=13 (Credit Hour)
47.75÷13=3.67 or (B+)
So this student is said to have earned a 3.67 or (B+) in the semester.
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
📚Pathology Exam for jimma university (JU)
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
Arsi University
Civics mid exam 2016 EC
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
📚 Anthropology mid exam 2014.
📚 Hawassa University.
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በድንበር ተሻጋሪ ወንዞች፣ በአባይ ተፋሰስ እና በኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረ የምርምር ማዕከል ሊከፍት ነው።
ዩኒቨርሲቲው ማዕከሉን ለመክፈት የሚያስችል የባለድርሻ አካላት ግምገማዊ ውይይት አካሒዷል፡፡
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ምክትል ፕሬዝዳንቶች ሹመት ሰጥቷል።
የወሎ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ የአገልግሎት ዘመናቸውን ባጠናቀቁ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲሁም የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንቶች ለመሾም ሲያወዳድር ቆይቶ የመጨረሻ ተሿሚዎችን አሳውቋል።
በዚህም ዶ/ር ሀዋ ወሌ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዝዳንት ፤ ዶ/ር ታረቀኝ ትንታጉ የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ከታህሳስ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ መሾማቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
(የሹመት ደብዳቤያቸው ከላይ ተያይዟል።)
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
#ፈተናው_ተጠናቋል
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው እና በዛሬው እለት ለከተማ አስተዳደሩ ሰራተኞች የተሰጠው ፈተና ተጠናቋል።
የከተማ አስተዳደሩ የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ፈተና ለአመራሮች፣ ለባለሙያዎች እና ለሰራተኞች እንዲሰጡ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በሰጠው ኃላፊነት ዛሬ ማለትም ታህሳስ 20/2016 ዓ.ም በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሠረት 15ሺህ 592 ሰራተኞች ፈተናቸውን በአግባቡ ወስደው አጠናቀዋል።
በተያያዘም የተቋማት ሪፎርም ዋና ዓላማ በተቋማት የሚስተዋሉ የአሰራር ማነቆ፣ ሌብነት እና ብልሹ አሰራሮችን ለመዋጋት የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ለማስጠበቅ ፣ ተለማጭ የሆነ አደረጃጀት ለመፍጠር ፣አሰራሮችን ለማሻሻል፣ የስራ ተነሳሽነት እና ትጋት ያለው የሰው ኃይል ማፍራት ናቸው።
ቴክኖሎጂ መር አገልግሎቶችን ለመስጠትና አገልግሎቶችን ለሶስተኛ ወገን በማስተላለፍ ቀልጣፋ እና ተደራሽ ግልጋሎትን በመስጠት የተገልጋዩን ጊዜ፣ ገንዘብ፣ እንግልት እና መሰል ተግዳሮቶችን መቅረፍ የሚሉት ከሞላ ጎደል ተጠቃሾች ናቸው። (ከንቲባ ፅ/ቤት)
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
#MCQ on Matrices
1. What is the order of a matrix with 3 rows and 4 columns?
a) 3x4
b) 4x3
c) 7x5
d) 2x2
Answer: a) 3x4
2. What is the additive identity element in matrix addition?
a) 0
b) 1
c) -1
d) None of the above
Answer: a) 0
3. What is the determinant of a 2x2 identity matrix?
a) 1
b) 0
c) -1
d) 2
Answer: a) 1
4. Which operation is not defined for matrices?
a) Matrix multiplication
b) Matrix division
c) Scalar multiplication
d) Matrix addition
Answer: b) Matrix division
5. What is the result of multiplying a matrix by the identity matrix?
a) The original matrix
b) A zero matrix
c) A matrix with each element squared
d) A matrix with negative elements
Answer: a) The original matrix
6. What is the trace of a square matrix?
a) The sum of its diagonal elements
b) The product of its diagonal elements
c) The difference of its diagonal elements
d) The quotient of its diagonal elements
Answer: a) The sum of its diagonal elements
7. When is a matrix considered to
be invertible?
a) When its determinant is zero
b) When it has no zero elements
c) When it is a square matrix
d) When it has a non-zero determinant
Answer: d) When it has a non-zero determinant
8. What is the result of multiplying a matrix by its transpose?
a) A zero matrix
b) A square matrix
c) A symmetric matrix
d) A diagonal matrix
Answer: c) A symmetric matrix
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
Course Name: Applied Math I
Contains:
📚 Text Book
📖 Lecture Notes
🤯 Tests, Mid and Final Exams
👨🏫 Tutorials
🖇 Assignments
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
5 484
Course Name: Applied Math I
Contains:
📚 Text Book
📖 Lecture Notes
🤯 Tests, Mid and Final Exams
👨🏫 Tutorials
🖇 Assignments
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
