Department of Computer Science @DKU
Open in Telegram
To share learning materials, the channel is available at any time.
Show more436
Subscribers
-124 hours
+37 days
+1030 days
Posts Archive
#Course materials of #Basci computer skills of MS office for #Economics #Extension @2nd year students
#To all #Concerned body,this attachment warning written letter will apply for anyone who are concerned with you it.
Updated class schedule for @2nd year only,LAB schedule is similar as the previous.
Dear all,
Good afternoon.
This is to kindly inform you that the SECOND ROUND (the Mid-Year) exit exam will take place fromYekatit 6-9/2016 E.C. Model exams for new examinees will be conducted next week from Monday to Thursday (Tirri 27-30/2016 E.C). We will send you the schedule and list of students as soon as possible.
All universities are required to get prepared as per this revised schedule.
የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለምትፈተኑ
#MoE
የ2016 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህም በሐምሌ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ወስዳችሁ ያላለፋችሁ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች ምዝገባ ከጥር 08 እስከ 15/ 2016 ዓ.ም ድረስ ማከናወን ይጠበቅባችኋል።
የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በቴሌ ብር ብቻ በመክፈል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
ለመመዝገብ እና የመፈተኛ ተቋም ለመምረጥ፦
https://exam.ethernet.edu.et
ተጨማሪ ድጋፍ ለማግኘት በስልክ ቁጥር 0118132176 ይደውሉ ወይም በኢ-ሜይል
registration@ethernet.edu.et ይፃፉ።
Note:
ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የምታካሒዱት እና የአገልግሎት ክፍያ የምትፈፅሙት በተቋማችሁ በኩል መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
#Extension 3rd year :Resource materials of Data communication and computer networking
ለሁሉም የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ባሉበት
ጉዳዩ፡- በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ላይ ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ዝግጅት ይመለከታል፣
በ2015 ዓ.ም መጨረሻ ላይ በሁሉም የመጀመሪያ ድግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ላጠናቀቁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ በተሰጠው ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች ለድጋሚ ፈተና እና በ2016 አጋማሽ ላይ ትምህርታቸውን ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች ከጥር 27-30/2016 ዓ.ም ፈተናውን ለመስጠት ዕቅድ ተይዟል፡፡
በመሆኑም ስራውን በተሳካ ሁኔታ ለመፈጸም አስፈላጊው ሁሉ ዝግጅት ማድረግ አስፋላጊ በመሆኑ (የ2015 መረጃ ላይ መሻሻሎች ካሉ ተጨምሮ) 1) የኮምፒዩቴር ላቦራቶሪዎች ብዛት በየካምፓሱ፣ 2) በየኮምፒዩቴር ላቦቹ እና ካምፓሶቹ ያሉ ከኢንቴርኔት ጋር የተገናኙ ኮምፒቴሮች ብዛት ፣ እና 3) የመውጫ ፈተናውን በአግባብ/በጥራት ለመምራት እና መስጠት የሚያስችሉ ሁኔታዎች ተመቻችተው ዝግጅት እንዲደረግ እየገለጽን ከዚህ ጋር አባር በተደረገው መጠይቅ መሰረት መረጃዎቹ እስከ ታህሳስ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናቅሮ እንዲላክልን እናሳውቃለን፡፡
