ኢትዮ Crypto
Open in Telegram
Hello. Bonus $1000 for registration. Casino🎰 BONUS promo code 1000$🎰 PROMO - 555 👇👇👇👇👇👇 https://Rbeto.com/auth/register?promo=555
Show more2 370
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-4530 days
Posts Archive
2 370
https://t.me/pixelversexyzbot?start=527395152 Let's fight for rewards together! Take your welcome bonus: 💸 2,000 Coins + 2X multiplier for the first 24 hours 🔥 10,000 Coins + 3X multiplier if you have Telegram Premium
2 370
እኔ telegram መጠቀም ከጀመርኩ 7 አመት ሆኖኛል.
እርሶስ?
እናንተም telegram መጠቀም ከጀመራቹ ስንት አመት እንደሆናቹ ለማወቅ ከስር ያለዉን bot መጠቀም ትችላላቹ
👇👇👇
https://t.me/dogshouse_bot/join?startapp=G9QqYohXQxaUwWFxK8A_Bg
Who let the DOGS out?
2 370
https://t.me/dotcoin_bot?start=r_527395152
🏆+1.5k Dotcoins as a first-time bonus
💎+30k Dotcoins if you have Telegram Premium
2 370
https://t.me/hamster_kOmbat_bot/start?startapp=kentId527395152
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
2 370
https://t.me/hamster_kOmbat_bot/start?startapp=kentId527395152
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
2 370
#WolloUniversity
የወሎ ዩኒቨርሲቲ ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዮት
በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ1 ሺህ 300 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል፡፡
ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም በመደበኛ፣ በክረምት፣ በተከታታይ እና በርቀት መርሃ ግብር ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
ወሎ ዩኒቨርሲቲ በደሴ ካምፓስ ያስተማራቸውን ተማሪዎች ነገ ያስመርቃል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
AASTU (አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ) ‼️
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም አዲስ ገቢ የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 30/2015 እንደሚከናወን ማሳወቁ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ በተደራራቢ ሥራዎች ምክንያት የምዝገባው ጊዜ ወደ ኅዳር 1 እና 2 መገፋቱን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
Bonga University ‼️
ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የነባር መደበኛ ተማሪዎች
የ2015 ትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚካሄደው ኅዳር 13 እና 14 መሆኑን አሳውቋል።
ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የሚመጣ ተማሪ የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
Bonga University ‼️
በ2015 ዓ.ም ዘመን ነባር መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ የምካሄድበት ቀን ከህዳር 13-14 መሆኑን እየገለፅን በተጠቀሰው ቀን ሬጅስትራርና አልሙናይት ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ማሳሰቢያ❌
ቀድሞ ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን::
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
የ12ኛ ክፍል ውጤት‼️
ውጤት የሚመጣው ያልተፈተኑ ተማሪዎች ፈተናቸውን ከወሰዱ በኋላ አንድ ላይ የሚመጣ ይሆናል።
በሰላም እና ፀጥታ ምክንያት ፈተና ያልተቀመጡ ከ56,000 በላይ ተማሪዎች) በቅርብ ጊዜ ይፈተናሉ።
ስለ 12ኛ ክፍል ውጤት ና መረጃ ለማግኘት ይህን ቻናል ተቀላቀሉ።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
በ2015 የምዝገባ ቀን ያሳወቁ ዩኒቨርስቲዎች ስም ዝርዝር
1.Jinka ከኅዳር 5-6
2.Haramaya
2ኛ ዓመት እና ከዛ በላይ ህዳር2
1ኛ አመት ኦንላይን ምዝገባ ኅዳር 11-12
3.Wolkitie ጥቅምት 28 እና 29
4.Wollo ጥቅምት 24-25
5.Hawasssa ጥቅምት 28-29
6. Kotebe ጥቅምት 28 እና 29
7.Gambella ህዳር 1 እና 2
8.ArbaMinch መደበኛ
ነጭ ሳር ካምፓስ ጥቅምት 19-20
9.Bahirdar ጥቅምት 21 እና 22
10.Ambo ጥቅምት 28 እና 29 ተብሏል።
11.ASTU ጥቅምት 26 እና 276
12.DebreTabor ኅዳር 1-2
13.Wolaitasodo የለም
14.OdaBultum ህዳር 5 እና 6
15.Selale
ከኅዳር 1 እስከ 2 (ከ1ኛ-4ኛ አመቶች)
16.Jimma
ጥቅምት 28 እና 29
17.Semera
1ኛ አመት ጥቅምት 21 እና 22
የ2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ኅዳር 01 እና 02
18.Injibara ኅዳር 01 እና 02
19.Wachamo
ተመራቂ ተማሪዎች ኅዳር 2 እና 3
ተመራቂ ያልሆኑተማሪዎች ህዳር 12-13
20.MekdelAmba
ጥቅምት 25-26
21.ArbaMinch
ከጥቅምት 30 - ኅዳር 2
22.AASTU
ጥቅምት 24 -25
4ኛ አመት ጥቅምት 26-27
23.Arsi ኅዳር 1-2
24.WollaggaUniversity --ኅዳር 5-6
25.Dilla
1ኛ አመት ጥቅምት 28እና29
3ኛ አመትእና ከዛ በላይ ኅዳር 5 እና 6
26.Gondar ጥቅምት 28 እና 29
27.Mettu ህዳር 1 እና 2
28. Debre Birhan ጥቅምት 26 እና 27
29. DireDawa ህዳር 1 እና 2
30.Worabe
*ኦንላይን ምዝገባ ከ ጥቅምት 25 -30
*የመግቢያ ቀን ህዳር 1 እና 2
31.Debark ህዳር 1 እና 2
32.Borena ጥቅምት 30 እስከ ህዳር 1
33.Debremarkos University
ኅዳር 8 እና 9
34.Jigjiga University
ኅዳር 7ና8
35.GambellaUniversity የ2015 ትምህርት ዘመን ምዝገባ ኅዳር 1 እና 2 ትምህርት ኅዳር 4 ይጀምራል።
የሌሎች ዩኒቨርስቲዎችም እንደደረሰን እንለቃለን።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
#AAU
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስምንት አዳዲስና የአራት የተሻሻሉ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም ስርዓተ ትምህርቶችን አጽድቋል።
ፕሮግራሞቹ ዩኒቨርሲቲው ሴኔት ከመጽደቃቸው በፊት በተለያዩ ደረጃዎች ጥልቅ ግምገማ ተደርጎባቸዋል።
አዲስ በሚከፈቱት ስምንት የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ላይ የአስፈላጊነት ግምገማ እና የባለድርሻ አካላት የይሁንታ ምክክር ተደርጓል።
አዲስ የሚከፈቱና ማሻሻያ የተደረገባቸው የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች፦
• MSc. in Poultry Health and Management (አዲስ)
• PhD in Disaster Risk Management and Development (አዲስ)
• Sub-speciality in Colorectal Surgery Fellowship Program (አዲስ)
• MA in Translation (አዲስ)
• MA in Ethiopian Languages and Development (አዲስ)
• PhD in Civil Engineering (Road and Transport Engineering) (አዲስ)
• PhD in Industrial Management (አዲስ)
• PhD in International Business and Strategy (አዲስ)
• PhD in Water and Health (የተሻሻለ)
• MSc. in Water and Health (የተሻሻለ)
• PhD in Water and Resources Engineering and Management (የተሻሻለ)
• MSc. in Water Resource Engineering and Management (የተሻሻለ)
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
#MaddaWalabuUniversity
መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የ2015 የትምህርት ዘመን የነባር አንደኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የኦንላይን ምዝገባ ጊዜ ኅዳር 14 እና 15/2015 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
በዩኒቨርሲቲው በአካል በመገኘት ምዝገባ የሚጀምረው ኅዳር 16/2015 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ ባለ ልዩ ተሰጥኦ ታዳጊዎች የሚሳተፉበት አውደ ርዕይ ተከፍቷል።
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተከፈተው አውደ ርዕይ 195 ፕሮጀክቶች ለእይታ ቀርበዋል።
በመድረኩ ከ7ኛ ክፍል ተማሪዎች ጀምሮ እስከ ዩኒቨርሲቲዎች ስቴም ማዕከል መምህራን የተሰሩ ፕሮጀክቶች ለእይታ ቀርበዋል፡፡
አውደ ርዕዩ ከዛሬ ጀምሮ ለቀጣይ አራት ቀናት ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
13 ድሮኖችን የሠራው የዩኒቨርሲቲ መምህር
ወጣት አማኑኤል ባልቻ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሜካኒካል ምህንድስና የተመረቀ ሲሆን አሁን ላይ በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ በመምህር እያገለገለ ነው።
በርካታ በአይነታቸው የሚለያዩ ድሮኖችን ሠርቶ የሙከራ በረራም አድርጓል።
የቡራዩ የልዩ ተሰጥኦ ትምህርት ቤት በቅርቡ ሲመረቅ የሠራቸው ከ13 በላይ ድሮኖችን ለዕይታ አቅርቧል።
ወጣት አማኑኤል በመንግስታዊ እና የግል ተቋማት ድጋፍ ሁሉንም አይነት ድሮኖች የሚመረቱበት ትልቅ የድሮን ኩባንያ መክፈት እንደሚፈልግ ይናገራል።
ኩባንያው የድሮን ስልጠናዎችን የሚሰጥ እና ልዩ ፍላጎት ያላቸው ህጻናት ስለ ድሮን የሚማሩበት ማዕከል እንደሚሆን ይገልጻል።
በተጨማሪም ማዕከሉ በትዕዛዝ ለተቋማት ድሮኖች የሚሠሩበት ይሆናል ብሏል።
ወደፊት እንዳደጉት አገራት እንደነቱርክ ግዙፍ ድሮኖች በኢትዮጵያ የመሥራት ተስፋ መሰነቁን ወጣት አማኑኤል ይናገራል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
ጥንቃቄ ለ ወሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ‼️
የወሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ተረጋግታችሁ ከግቢው ጋር መወያየት እና መፍትሄ መምጣት አለባችሁ።
ሆን ብለው ተማሪዎችን እና ማሕበረሰቡን ለማሸበር የተላኩ ግብረ አበሮች ስላሉ በሰማችሁት ነገር ሁሉ መረበሽ የለባችሁም።
በድጋሚ የተቀሰቀሰው ጦርነት ወልዲያ አከባቢ ላይ መሆኑን መረጃዎች እየተሰራጩ ናቸው።
ከተለያዩ ሰዎች መረጃ ተቀብለን ነበር ....አንዳንዱ #ወልዲያ ተይዛለች ይላል...አንዳንዱ አልተያዘችም ይላል። ይህ የሚያሳየው በህዝቡ መሃል የውሸት ዜናዎች እየተሰራጩ መሆኑን ነው።
ስለዚህ የወሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች አትረበሹ, መደናገጥ አያስፈልግም። ተረጋጉ🙏🙏🙏
ሌላው ነገር የወሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በሁሉም ነገር ዝግጁ ሆናችሁ መጠበቅ እና እውነት የሆኑ መረጃዎችን ብቻ መከታተል ነው።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
#ትምህርት_ሚኒስቴር
የ2014 12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን በ12 ኮድ (በጥያቄ አቀማመጥ ስብጥር) ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው።
የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከዚህ በፊት እንደነበረው በ4 ኮድ (4 የተለያዩ ፈተናዎች/በጥያቄ አቀማመጥ) ሳይሆን እስከ 12 እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል።
ይህ የፈተና ኩረጃን ለመከላከል ከሚሰሩት ስራዎች መካከል አንዱ መሆኑን የሚገልፁት ፕ/ር ብርሃኑ ጎን ለጎን ያሉ ተማሪዎች እርስ በእርስ የሚፈተኑት ፈተና የጥያቄው ዝርዝር (order) በፍፁም የተገናኘ እንዳይሆን እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።
ፈተናው በዩኒቨርሲቲዎችና በፌዴራል ተቋማት እንደሚሰጥም ገልፀዋል።
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ለኢፕድ የሰጡት ቃል፦
" ...የክልል ባለሟሎች፣ የክልል ኃላፊዎችን ከፈተና ጉዳይ ጋር እንለያቸው ፤ ፈተናው እራሱ የፌዴራል ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ስለሆነ በፌዴራል ተቋማት ውስጥ ብቻ እንስጥ ብለን አሁን በሙሉ ተማሪዎቹን አጓጉዘን ቢቻል ሁሉንም ከክልላቸው ውጭ በሆኑ ክልሎች ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች እና የፌዴራል ተቋማት ውስጥ ለመስጠት ነው እየተዘጋጀን ያለነው።
ያ የሚያደርገው ሁለት ነገር ነው። አንደኛ በመንገድ ላይ ሊኖር የሚችለውን የመሰረቅ አደጋ ይቀንሰዋል። ሁለተኛ ክፍል ውስጥ ከተገባ በኃላ ለመስረቅ የሚቻልበትን አደጋ ይቀንሰዋል።
ከዛም በላይ ፈተናዎቹን በማዘጋጀት ደረጃ በፊት በ4 የተለያዩ ፈተናዎች ነበር የምናዘጋጀው እስከ 12 አድርገን Completely scrambled እንዲሆኑና ማንም ጎኑ ያለው ተማሪ የሚፈተነው ፈተና አንተ ከምትፈተነው ፈተና order ጋር በፍፁም ያልተገናኘ እንዲሆን አድርገን እየሰራን ነው።
ይሄ በጣም በብዙ ደረጃ የፈተና ስርቆትን ይቀንሰዋል ብለን ነው ተስፋ የምናደርገው። "
ኢፕድ/ቲክቫህ
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
‹‹የመውጫ ፈተና በትምህርት ጥራት ያለውን ችግር አንዱ የመፍቻ አማራጭ እንጂ ብቸኛ ርምጃ አይደለም›› – ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ
የዲግሪ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና በትምህርት ጥራት ላይ የሚስተዋለውን ችግር ለመፍታት ከሚወሰዱ ስትራቴጂያዊ ርምጃዎች ውስጥ አንዱ እንጂ ብቸኛና የመጨረሻ ርምጃ አለመሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ ገለጹ፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል በ2015 ዓ.ም መጨረሻ ጀምሮ እንደሚተገበር በሚጠበቀው የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ዙሪያ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፤ የመውጫ ፈተና የትምህርት ጥራትን ማስጠበቂያ የመጨረሻና ብቸኛው ርምጃ አይደለም፡፡ ብቁ የሰው ሃይል በማዘጋጀት ወደ ኢኮኖሚ መግባቱን ማረጋገጫው አንደኛው መንገድ እንጂ ብቻውን የትምህርት ጥራት ሊያመጣ አይችልም፡፡
የመውጫ ፈተናው ተመራቂዎች በተማሩበት ሙያ፤ ዘመኑ የሚጠይቀውን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ገንብተው ስለመውጣታቸው የሚመዝን መሆኑንም ነው ዶክተር ሳሙኤል የተናገሩት፡፡
ባለዲግሪ ዋጋው አይታወቅም፡፡ ገበያው የሚለይበት አካሄድ የለውም፡፡ ዲግሪ በያዙ ተመራቂዎች መካከል በብቃት የሙያውን ምሉዕነት ተላብሶ የተመረቀው የትኛው እንደሆነ መመዘኛው የሚያረጋግጥ እንደሚሆንም ተናግረዋል፡፡
‹‹ሁሉም ዲግሪ አንድ አይነት ሆኖ አይታሰብም፡፡ ራሱ ለሚማረውም፣ የቤት ስራ እየተሰራለት የሚመረቀውም ባለዲግሪ ነው፡፡ ለሁሉም እኩል ዋጋ ሰጥቶ ወደ ገበያው መቀላቀል ተገቢ አይደለም›› ሲሉ ዶክተር ሳሙኤል ተናግረዋል፡፡ በተለመደው አሰራር ቢቀጥል ከትምህርት ጥራት በላይ በኢኮኖሚው ኢ-ፍትሃዊነት እንዲነግስ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግረዋል፡፡
ምዘናው የሚሰጠው በመጀመሪያ ዲግሪ ላይ ብቻ መሆኑን፣ ትግበራው አገራዊ ፖሊሲ እንደመሆኑ በግል፣ በመንግስትም በየትኛውም ተቋም የሚማር ዲግሪውን የሚያገኘው ምዘናውን ካለፈ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ፈተናው የሚዘጋጅበት፣ የሚያዝበትና የሚሰራጭበት ስርዓት ከሰው ንክኪ ነጻ ማድረግ ያስፈልጋል ያሉት ዴኤታው፤ ለምዘናው የመጀመሪያ ዲግሪ የሚመረቁትን በዓመት ከ150 እስከ 180 ሺ ማስተናገድ የሚችል አቅም መኖሩን ተናግረዋል፡፡
የሙያ ማሕበራት አቅማቸው ሲጎለብት የሙያ ፈተና ይሰጣሉ፣ የመውጫ ፈተና ስራን ከመንግስት ላይ እንደሚወስዱም ነው የጠቆሙት፡፡
ሂደቱን በቴክኖሎጂ በመደገፍ ግልጸኝነቱ የተጠበቀ ለማድረግ እየተሰራበት መሆኑን ጠቁመው፤ ትምህርቶቹን የሚያዘጋጁ ተቋማትና መምህራን ዝግጅት ስራዎች እስከ ግንቦት 2015 ዓ.ም ይሰራሉ ብለዋል፡፡
መምህራንን በተለያዩ አማራጮች የትምህርት ደረጃቸውንና የመመራመር አቅማቸውን እንዲያሳድጉና የተለያዩ የማስተማር ሥነ ዘዴዎችንና ክህሎት ስልጠና እንዲወስዱ እንደሚደረግም ጠቁመዋል፡፡
ተማሪዎቹ ብቁ ሆነው መውጣታቸውን ግብ አድርገው መዘጋጀት ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተልዕኮና በትኩረት እንዲለዩ ተደርጓል፡፡
የመጀመሪያ ዲግሪ ቆይታ ዘመን ወደ አራት ዓመታት እንዲያድግ ተደርጓል፡፡ ሂደቱ ተማሪዎቹ የከፍተኛ ትምህርት አውድን ተገንዝበው የሚፈልጉትን፣ መክሊታቸውንና አቅማቸውን ለይተው ማሳካት የሚችሉትን የትምህርት መርሃ ግብር መርጠው እንዲገቡ እንደሚያስችላቸውም አብራርተዋል፡፡
ተማሪዎች ሲገቡ እንጂ ለምን ወውጫ ላይ ይፈተናሉ የሚለው የብዙዎች ጥያቄ ቢሆንም ወደ ዩኒቨርሲቲ እያስገባን ያለነው የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ተፈትነው መሆኑን መዘንጋት እንደማይገባ ገልጸው፤የመውጫ ፈተናውም ቢሆን፤ ዩኒቨርሲቲ ተምሮ ብቁ ሆኗል የሚለውን እንደማይገልጽም ነው ዶክተር ሳሙኤል የተናገሩት፡፡
የከፍተኛ ትምህርት አዋጅ 1152/2011 የመውጫ ፈተና ሊሰጥ እንደሚችል በግልጽ አስቀምጧል፡፡ የሪፎም አካል ነው፣ የሪፎም አጀንዳን መንግስት የሚመራው እንደመሆኑ ሂደቱን ትምህርት ሚኒስቴር መንግስትን ወክሎ መስራቱ የስልጣን ሽሚያም፣ መጣረስም እንደሌለውም አመልክተዋል፡፡
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
#DebreMarkosUniversity
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በቡሬ ካምፓሱ ያሰለጠናቸውን 663 ተማሪዎች አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛ፣ በማታ እና በተከታታይ መርሃ ግብር ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
የቡሬ ካምፓስ 7ኛ ዙር ሰልጣኞቹን ያስመረቀ ሲሆን ከዛሬ ተመራቂዎች መካከል 197ቱ የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች መሆናቸው ተገልጿል።
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከ2 ሺህ በላይ ተማሪዎች ትላንት ማስመረቁ ይታወቃል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
