AHRE( Association for Human Rights in Ethiopia)
AHRE is dedicated to the advancement of Human Rights in Ethiopia.
Show more410
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+630 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
AHRE took part in a New Africa Fund VP grantee workshop held in Kigali, Rwanda from March 11th to March 14th. This workshop proved to be essential for AHRE as it significantly contributed to enhancing the skills and capabilities of its staff members in areas such as networking and communication, financial management, resource mobilization, marketing, and overall organizational visibility and growth. AHRE extends its sincere gratitude to the New Africa Fund for organizing this insightful workshop and for their ongoing support.
#NAF
#NAFVPGRANTEES
#NAFGRANTEESWORKSHOP
እንኳን ለዓለም ዓቀፉ የሴቶች ቀን አደረሰን!
የዘንድሮው የዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን ሴቶች ላይ ኢንቨስት እናድርግ፣ እድገትን እናፋጥን በሚል መሪ ቃል ይታሰባል። ሴቶች በየትኛውም የማኅበረሰብ ሕይወት ዘርፍ በግል እና በጋራ የማይተካ እና ጉልህ አስተዋፅዖ ያደርጋሉ። ሆኖም በተለያዩ ጫናዎች ምክንያት ያላቸውን አቅም ሙሉ በሙሉ ተጠቅመው እራሳቸውን እና ማኅበረሰቡን ይበልጥ እንዳይጠቅሙ ይገደባሉ። ይህ ችግር እንደኢትዮጵያ ባሉ ታዳጊ እና ግጭት በሚበዛባቸው ሀገሮች ይበልጥ ጎልቶ ይታያል።
ባለፉት ዓመታት እና አሁንም በቀጠሉ ግጭቶች ውስጥ ሴቶች ዒላማ ተደርገዋል፣ እየተደረጉም ነው። በሀገራችን ለሁላችንም አንገብጋቢ የሆነውን ሰላም እና ደህንነትን ለማረጋገጥ ብሎም ለሁሉም ዜጎች የተሻለ ሕይወት መኖር ዕድል ለመፍጠር በሁሉም ዘርፎች ላይ ሴቶችን ማሳተፍ እና አቅማቸውን ማሳደግ የማይተካ ሚና ይጫወታል።
ስብስብ ለሰብዓዊ መብቶች በኢትዮጵያ የሴቶችን ማኅበራዊ፣ ባህላዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ዕድሎች እና መብቶች ለማስከበር የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እንዲጠናከሩ እና የሴቶችን አቅም በማሳደግ ሁለንተናዊ ዕድገትን ለማፋጠን ሁሉም ባለድርሻዎች የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ጥሪ ያደርጋል።
#International_womensday #Women_rights_are_human_rights
ስብስብ ለሰብዓዊ መብቶች በኢትዮጵያ ከሌሎች በሰብዓዊ መብቶች ላይ ከሚሠሩ አገር በቀል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመተባበር በረቂቅ የሽግግር ፍትህ ፓሊሲው ላይ ግብዓት የሚኾኑ ሀሳቦችን የያዘ የምክር ሀሳብ ሰነድ ለፍትህ ሚንስቴር በጽሁፍ አቅርቧል።
የምክር ሃሳብ ሰነዱ፣ ረቂቅ የሽግግር ፍትህ ፖሊሲው ለሕዝብ ቀርቦ እንዲተች፣ መንግሥት ለሽግግር ፍትህ ፖሊሲው ትግበራ በቅድሚያ እስካኹን የቀጠሉ ግጭቶች በቅድሚያ እንዲቆሙ በማድረግ ምቹ ኹኔታዎችን የመፍጠር ግዴታ ያለበት መኾኑን፣ በፖሊሲው ሂደት አግባብነት ያላቸው ተቋማት ሚና በፖሊሲው መካተት እንዳለበት፣ የፖሊሲው የተፈጻሚነት ውሰን በሰሜኑ ጦርነት ከባድ ወንጀሎችን የፈጸሙ የኤርትራ ወታደሮችን በልዩ ፍርድ ቤት ማየትን ጭምር እንዲያካትት የሚጠይቁና ሌሎች ምክር ሃሳቦች ይገኙበታል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1
Voa Amharic
መረጃዎችን ለመላክ @Voa_News_Amharic_bot
እንኳን ለዓለም ዓቀፉ የሴቶች ቀን አደረሰን!
የዘንድሮው የዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን ሴቶች ላይ ኢንቨስት እናድርግ፣ እድገትን እናፋጥን በሚል መሪ ቃል ይታሰባል። ሴቶች በየትኛውም የማኅበረሰብ ሕይወት ዘርፍ በግል እና በጋራ የማይተካ እና ጉልህ አስተዋፅዖ ያደርጋሉ። ሆኖም በተለያዩ ጫናዎች ምክንያት ያላቸውን አቅም ሙሉ በሙሉ ተጠቅመው እራሳቸውን እና ማኅበረሰቡን ይበልጥ እንዳይጠቅሙ ይገደባሉ። ይህ ችግር እንደኢትዮጵያ ባሉ ታዳጊ እና ግጭት በሚበዛባቸው ሀገሮች ይበልጥ ጎልቶ ይታያል።
ባለፉት ዓመታት እና አሁንም በቀጠሉ ግጭቶች ውስጥ ሴቶች ዒላማ ተደርገዋል፣ እንየተደረጉም ነው። በሀገራችን ለሁላችንም አንገብጋቢ የሆነውን ሰላም እና ደህንነትን ለማረጋገጥ ብሎም ለሁሉም ዜጎች የተሻለ ሕይወት መኖር ዕድል ለመፍጠር በሁሉም ዘርፎች ላይ ሴቶችን ማሳተፍ እና አቅማቸውን ማሳደግ የማይተካ ሚና ይጫወታል።
ስብስብ ለሰብዓዊ መብቶች በኢትዮጵያ የሴቶችን ማኅበራዊ፣ ባህላዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ዕድሎች እና መብቶች ለማስከበር የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እንዲጠናከሩ እና የሴቶችን አቅም በማሳደግ ሁለንተናዊ ዕድገትን ለማፋጠን ሁሉም ባለድርሻዎች የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ጥሪ ያደርጋል።
#International_womensday #Women_rights_are_human_rights
ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች በኢትዬጲያ ከሌሎች በሰብዓዊ መብቶች ላይ ከሚሰሩ ሃገር በቀል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመሆን፣ በረቂቅ የሽግግር ፓሊሲው ላይ ግብዓት የሚሆኑ ሀሳቦችን የያዘ የምክር ሀሳብ ሰነድ ለኢፌዲሪ ፍትህ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በጽሁፍ አቀረበ ።
ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች በኢትዬጲያ ከሌሎች በሰብዓዊ መብቶች ላይ ከሚሰሩ ሃገር በቀል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመሆን፣ በረቂቅ የሽግግር ፓሊሲው ላይ ግብዓት የሚሆኑ ሀሳቦችን የያዘ የምክር ሀሳብ ሰነድ ለኢፌዲሪ ፍትህ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በጽሁፍ አቀረበ ።
ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች በኢትዬጲያ ከሌሎች በሰብዓዊ መብቶች ላይ ከሚሰሩ ሃገር በቀል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመሆን፣ በረቂቅ የሽግግር ፓሊሲው ላይ ግብዓት የሚሆኑ ሀሳቦችን የያዘ የምክር ሀሳብ ሰነድ ለኢፌዲሪ ፍትህ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በጽሁፍ አቀረበ ።
Association for Human Rights in Ethiopia (AHRE), in partnership with AFD, has successfully conducted a research validation workshop on the topic of human rights abuses against employees in Ethiopia. The study focused on several key areas, including industrial parks, private agency employees, women's participation in trade unions, and cases of gender-based violence (GBV) in the private sector.
Relevant stakeholders actively participated in the validation workshop and provided insightful comments. AHRE would like to express its gratitude to all the participants for their active engagement and valuable comments.
Association for Human Rights in Ethiopia, in collaboration with funding from AFD, is organizing a research validation workshop focused on addressing human rights abuses of employees. The workshop will specifically examine issues related to industrial parks, the participation of women in trade unions within private agencies, and cases of gender-based violence (GBV) occurring within the private sector. To commence the event, AHRE's Executive Director, Meseret Ali, delivered an opening speech.
👍 1