en
Feedback
Peka - ፔካ

Peka - ፔካ

Open in Telegram

The Great source of Knowledge. ፔካ ብሩህ የሆነ ነጭ ዕንቁ ነው። እውቀትም ብርሃን ነው። You Tube => ? Channel 2 => t.me/Peka369 Owner - @Lumos1

Show more
2 958
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-2930 days
Posts Archive
የYouTube Channel Tips, Editing tutorial... በአጠቃላይ የTechnology Channel ቻናል ብከፍት ምን ታስባላችሁ?
Anonymous voting

.... የምሥራች ..... እግዚአብሔር ይመስገን ያሰብነው ይሳካል። ሰው አላጣንም። #ፍቅርተ_ዐማኑኤል ከዱባይ 6,600 ብር በሰማዕቱ ስም አድርሱልኝ ብላለች። ይኸው ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለራሱ ራሱ ሰው እንደሚያዘጋጅ አውቅ ነበር። ትክክልም ነኝ። አዘጋጅቷል። እህታችን እግዚአብሔር በጎደለው ይሙላልሽ። ✍ ውድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች እናንተንም በጸሎት ታስቧት ዘንድ እህታችን ትማጸናለች። ጠማማው ይቅናልሽ በሉልኝ። የግል ችግሯን እግዚአብሔር በቅዱስ ጊዮርጊስ ስም ይፈታላት ዘንድ ጸልዩላት። እኔ ለቀሲስ መሐሪ ይመር በስልክ እነግራቸዋለሁ። ለአብነት ትምህርት ተማሪዎች (ጓደኞቸ) እንዲጸልዩላት አሳስቤያለሁ። እናንተም በጸሎታችሁ አትርሷት። አሁንም ለብዙኃኑ እንዲደርስ share በማድረግ ተባበሩኝ። እግዚአብሔር እኔንም እናንተንም ሰጭዎችንም ተቀባዮችንም ሁላችንንም እግዚአብሔር ይጠብቀን። የምሥራች አለኝ። ከታች ይመልከቱ። እህታችን የበኩሏን አበርክታለች። ሌላም ጠቃሚ ምክር ተነግሮናል። እህታችን ክበሪልኝ። የላከችበት ሰነድ 👇👇👇

#እኛ_እያለን_ቤተክርስቲያን_አትቸገርም!" #ሥዕለት_ሰሚው_ሽማጎ_ቅዱስ_ጊዮርጊስ ••• ✍ ውድ ኦርቶዶክሳውያን ቤተሰቦቼ ሰላም ለእናንተ ይሁን ? እንዴት ሰነበታችሁ? እባካችሁን ከላይ ያሉትን 👆 ቪዲዮዎች በደንብ አዳምጧቸው። የሽማጎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ሊዘጋ ነው። አገልግሎት ሊቋረጥ ነው። ቤተክርስቲያን ልትዘጋ ነው። #እኛ_እያለን_ቤተክርስቲያን_አትቸገርም!" በሚል ንቁ ተሳትፎ እርዳታችንን ማድረግ ይጠበቅብናል! 👆 ሙሉ ችግራቸውን ከ https://youtu.be/LpJnKK_E7T8 እና https://youtu.be/yfjEL_NVqXE ከዚህ Link ላይ ገብታችሁ ማየት ማዳመጥ ትችላላችሁ። የደብሩ አስተዳዳሪ እና አገልጋይ ከሆኑት ከቀሲስ መሐሪ ይመር ጋር ቆይታ አድርገናል። የተጋረጠባቸውን ችግር ከአንደበታቸው ሰምታችሁ የበኩላችሁን አድርጉ። #ለኮንሰርት #ለሙዚቃ ድግስ #ለባዛር #ለኤክስፖ #ለሲኒማ #ለቲያትር ..... ብር ክፍላችሁ አታውቁምን? ታዲያ ለሰማዕቱ ቤት ማድረግ እንዴት አንችልም? ይህንን መልዕክት ከለጠፍኩበት ቀን እስካሁን ድረስ ብዙ የእርዳታ ጎርፍ መፍሰስ ነበረበት። #ከአንድ ብር ጀምሮ ይቻላል። የግድ #መቶ ብር ያለ የለም። የተቻላችሁን ብቻ ነው። ሃሳብም እርዳታ ነው። በዋናነት ግን #ለብዙኃኑ እንዲደርስ Share አድርጉት። ዋጋችሁን ከሰው ሳይሆን ከእግዚአብሔር ዘንድ ትቀበላላችሁ። #ዳዊት የእግዚአብሔር ታቦት በድንኳን ሆኖ ከቤቴ አልተኛም ብሏል። በዚህም ጸጋ በዲበ ጸጋ አግኝቷል። ለጠቢብ የተናገርኩት ሁሉ በቂ ነው። ፍንጭ ከሰጠኋችሁ በቂ ነው። ማመን እና ማወቅ ያለባችሁ ነገር ቢኖር #መልዕክቱ የእኔ አይደለም። አስተባባሪውም እኔ አይደለሁም። ራሱ ሰማዕቱ #ቅዱስ ጊዮርጊስ ነው። መልዕክቱም አስተባባሪውም ራሱ ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነው። ••• #እኛ_እያለን_ቤተክርስቲያን_አትቸገርም!"

❗️ በጣም አስቸኳይ የበረከት ስራ ከወንድሜ አምደ ብርሃን ቻናል የተወሰደ...ይነበብ! 🔰 የሰማእቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ወዳጆች የሆናችሁ ይህ በረከት እንዳያመልጠን... የ5 ብር ካርድ ከ5 ደቂቃ በላይ አያዋራም ለጊዮርጊስ የምናወጣት 5 ብር ግን እስከ ኢየሩሳሌም ሰማያዊት ድረስ ታነጋግረናለች ምህረት እና ይቅርታን ታስገኝልናለች.... ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ ይህችን መልእክት የምታነቡ ሁላችሁም የበኩላችሁን ተባበሩኝ መልእክቱ የኔ ሳይሆን የሊቀ ሰማእታት የቅዱስ ጊዮርጊስ ነው ... ወደ ጉዳያችን ልግባና በቡሬ ወረዳ ሽማጎ በተባለች ትንሽየ ሰፈር ውስጥ የሰማእቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን በሚገርም ሁኔታ ተጠናቆ ...ግን አንዳንድ ያልተሟሉ ነገሮች አሉ። ለምሳሌ ብነግራችሁ 2 ካህናት እና 3 ዲያቆናት ብቻ ናቸው ያሉት... እነዚህም ያለምንም ክፍያ ነው የሚያገለግሉት። በዚያ ላይ ደግሞ የክብረ በዓል ጊዜ ሊቃውንቱ ማኅሌቱን ሲቆሙ ጸናጽል የለም። መቋሚያ የለም። ...እነዚህ እና መሰል ችግሮች ስላሉ የእኛን ኪስ ይመለከታሉ። አስቡት እኛ አቅም ላይኖረን ይችላል። ግን እመኑኝ ይህንን መልእክት ሼር በማድረግ ብትተባበሩኝ ግን ልዑል እግዚአብሔር መፍትሄ አያሳጣንም። እኛም ደግሞ ከ5 ሳንቲም ጀምሮ እስከ ≥10 ብር ለእግዚአብሔር ዓሥራት በኩራት ብናወጣ ምን ያክል ጽድቅ ይሆንልን?? እውነት እላችኋለው ሰው በሌለበት ሰው ሆኖ መገኘት እንዴት አይነት መመረጥ መሰላችሁ?? እርግጠኛ ነኝ ሁሉን የሚያውቅ እግዚአብሔር ነው። ያላችሁ በብራችሁ የሌላችሁ በጸሎታችሁ እና ሼር በማድረግ ታሪክ እንስራ! ብናውቀው ኖሮ የእግዚአብሔርን ቤት ለመስራትም ሆነ ለመርዳትም እኮ መመረጥ ያስፈልጋል። አስታውሱ የኢየሩሳሌምን ቤተ መቅደስ ሊሰራ የፈለገው ዳዊት ነበር። ግን አልተፈቀደለትም። ለሰሎሞን ነበር የተፈቀደለት። "ስጡ ይሰጣችኋል በምድር ያላበደረ በሰማይ የሚያበድረው የለም ፣ በምድር ርኅራኄ ያላደረገ በሰማይ የሚራራለት አያገኝም ፣ በዚህ ዓለም ማደሪያ ሰጥቶ እንግዳውን ያልተቀበለ በዚያች በፍርድ ቀን የሚያሳድረው አይኖርም ፣ በምድር ንስሐ ካልገባ በሰማይ ንስሐ የለም....(ድርሳነ ሚካኤል ዘመስከረም) ስንቅ እንያዝ በማይታበል ቃሉ ይምረናልና " "ለዘጸውዓ ስመከ ወለዘገብረ ተዝካረከ ወለሐነጸ ቤትከ እምህር ለከ ፣ ስምህን የጠራውን መታሰቢያህን ያደረገውን ቤተ ክርስቲያንህን ያነጸውን ይቅር እልልሃለው" ...እንግዲህ ለጠቢብ አንዲት ቃል ትበቃዋለች ሰማእቱ 7 ዓመት ተሰቃይቶ ያገኛትን ክብር እግዚአብሔር ስለሚወደን እንኩ ለእናንተም ይለናል.... => እኔ ያሰብኩት የባንክ አካውንት በሰማእቱ ስም ይከፈት ከዚያ በኋላ ሁሉም ሰው የሚችለውን ያበርክት ምናልባት ይህንን መልእክት አይቶ ሙሉውን የሚሸፍን ሰው እንዳለ ማን ያውቃል? ወይም ሌላ የተሻለ አማራጭ ካለ እንነጋገር "ተናገር ወኢታርምም ተናገር ዝም አትበል"... አደራ በሰማእቱ ስም በቅዱስ ጊዮርጊስ ስም በኮከበ ፋርስ ስም ብላችሁ እዚህ ላይ አስተያየት አስቀምጡልኝ ምን ማድረግ እንዳለብን እንድንነጋገር እፈልጋለው እንዳያመልጠን ሌሎች እንዳይቀድሙን እንፍጠን!!! 👇 እግዚአብሔር ይመስገን ብዙ ልጆችን እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ለማነጋገር እየሞከርን ነው። የባንክ ሰራተኞች ናቸው። ሁሉም በይሁንታ ተስማምተዋል። ለክርስቲያኖች ዓሥራት በኩራት ማውጣት ግዴታ ነው። ስለዚህ ይህንን ዓሥራት በኩራት በባንክ አካውንት በማስገባት በአንድ አሰባስበን #ለሽማጎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን መላክ ነው። እግዚአብሔር ይመስገን ያሰብነው ከተሳካ ጭራሽ ለካህናቱም ደመ_ወዝ መክፈል እንችላለን! በየወሩ ባንችል እንኳን በየሦስት ወሩ ደመ_ወዝ መክፈል እንችላለን! ስለዚህ ሁላችሁም የመንግስትም ሆነ የግል ሰራተኞች #ዓሥራት በኩራታችንን ለሽማጎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን " በሚል መሪ ቃል እንረባረብ። አካውንቱን እኔ ራሴ እንዲከፈት አደርጋለሁ! ከሊቀ ካህናት ቀሲስ መሐሪ ጋር ስልክ እንደዋወላለን። እናንተም ከፈለጋችሁ 0933142862 #ዓምደ_ብርሃን ነው ስልካችሁን የሰጠን እያላችሁ ማውራት ትችላላችሁ። ሃሳብ አስተያየት እቀበላለሁ።

🎉 New Video:👀 youtu.be/uv5Bp5z6I50 Also Thank You For 4K SUBSCRIBERS! ❤

5

4

3

2

1

📌 2 Years on YouTube❤️ THANK YOU!📈📈📈
📌 2 Years on YouTube❤️ THANK YOU!📈📈📈

Repost from Peka - ፔካ
📚 የቢቢሲ(BBC) የጥያቄ ጥበቦችና የአባ ተስፋ ሥላሴ የምስጢር መልስ 👉🏾 Size - 22 MB ' ኹሉን መርምሩ መልካሙን ያዙ ' እላለሁ መልካም ንባብ! 📎 Join: @EthiopeTowoderos

የዚህ ቻናሌ ቤተሰቦች New update በቅርቡ ጠብቁ!🙌 ከእውቀት ጋር እንራመዳለን!!! እውቀትን የሚፈልግ አብሮን ይጓዛል፤ የማይፈልግ ለቆ ይውጣ። Hailemichael
የዚህ ቻናሌ ቤተሰቦች New update በቅርቡ ጠብቁ!🙌 ከእውቀት ጋር እንራመዳለን!!! እውቀትን የሚፈልግ አብሮን ይጓዛል፤ የማይፈልግ ለቆ ይውጣ። Hailemichael

Repost from Peka - ፔካ
🧐 የካም መታሰቢያ 🧐 ይህ መጽሐፍ በጣም ረቀቅ ያለ ነውና መጀመሪያ ግእዝን መማር ያስፈልጋል::ከዛም የግእዝ ፊደል የ26ቱን ኮድ ቁጥር መሸምደድ ሂሳብ ላይ ትንሽ እውቀት ይጠይቃል:: የግእዝን ኃያልነት ታላቅነት ይገልጻል:: ስለ 66ቱ መጽሐፍና ስለ 81 መጽሐፍ ልዩነት የቱስ ነው ትክክል ፤ ስለ 4ቱ መገብተ አውራኅ ስለ ጨረቃና ፀሐይ የቀን አቆጣጠር ረቀቅ ባለ ቀመር ደራሲው አስረድቷል:: ✍ደራሲ👉አስረስ የኔሰው "ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ" 1ኛ ተሰሎንቄ 5፥22 @EthiopeTowoderos

📌 ከ Amhara media corporation ጋር በልሣነ ግእዝ ዙሪያ ያደረኩት ቆይታ፦ https://youtu.be/Enog_s0LjTE 📥 @Hailemichaeldt

ሰላም! እንኳን አደረሳችሁ!? በሠኔ 21 የቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል እንደመሆኑ የጸሎቱን በረከትና ቃልኪዳን በማመን ሠኔ ጎለጎታን ሠኔ 21 መድገም ትልቅ ዋጋ እንዳለሁ መምሕራን ያስተምራሉና እንድትጸልዩ ለማለት ያህል ነው። ከቅድስት ድንግል ማርያም ከቃልኪዳኗ እንሳተፍ ፍቅሯ ለገባዉ መዓትን አሳዳጅ፣ የምሕረት አማላጅ ናትና! #ሼር መልካም ጊዜ! ✍ ኃይለሚካኤል ደሣለኝ።[ @HailemichaelDT ] @EthiopeTowoderos