EECMY - School (online class)
Open in Telegram
This channel is created with the thought of teaching students by supplying important files. Please pay attention.
Show more487
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+230 days
Posts Archive
በእንጦጦ ወንጌላዊት ት/ቤት በዛሬው እለት የሕፃናት ፓርላማ ምርጫ ተከናውኗል ፡፡ ተወዳዳሪዎች ፕሮግራሞቻቸውን ከስተዋወቁና የምርጫ ቅስቀሣ ካከናወኑ በሇላ በዛሬው እለት ድምፅ ሊሠጥ ችሏል፡፡ ውጤቱም በሰላም ክበብ ከተጣራ በሇላ ሠኞ እለት እንደሚገለፅ ማሣሠቢያ ተሠጥቷል፡፡ መልካም ውጤት ለተወዳዳሪዎች በሙሉ፡፡
ት/ቤቱ
ወርሐዊ ክፍያ የማይከፍሉ ተማሪዎችን ትምሕርት ቤቱ ለማሥተናገድ እንደማይቾል ከወዲሁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሁ ወላጆች / አሣዳጊዎች
የጥቅምት /2017 ዓ.ም የትምሕርት ክፍያ ያልፈፀማችሑ ወላጆች ከፍላችሑ እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡
ት/ቤቱ
Repost from Information channel
ከቅድመ 1ኛ -12ኛ ክፍል የተማሪዎችን መጽሀፍት በሚከተሉት ሊንኮች ማግኘት ትችላላቹህ
✅የቅድመ 1ኛ መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3693?single
⭐️የቅድመ አንደኛ የእንግሊዘኛ መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/4609?single
✅የ1ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3716?single
✅የ2ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3709?single
✅የ3ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3702?single
✅የ4ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3685?single
✅የ5ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3678?single
✅የ6ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3670?single
✅የ7ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3659?single
✅የ8ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3641?single
✅Afan Oromo Grade 3-8 text books
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3099?single
✅Afan Oromo grade 6-8
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3047
📘ከ9ኛ-12ኛ ክፍል መጽሀፍ ለማግኘት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3720
በትምህርት ቤታችን በአካቶ የልዪ ፍላጎት ተማሪያችን ልደት ከክፍል ጓደኞቹና ቤተሠቦቹ ጋር በድምቀት ተከብሯል ተማሪ አቤል እንኳን ተወለድክልን
Repost from Kolfe education official channel🇪🇹
እነኳን አደረሳችሁ ለኢሬቻ በዓል!ነገ ከሰዓት በኋላ በኢሬቻ በዓል ምክኒያት ትራንስፖርት ሊኖር ስለማይችል(ስለሚዘጋጋ) በመንግስት እና በግል ትምህርት ቤቶች ከሰዓት ትምህርት ዝግ ይሆናል፡፡ Akkam Bultan Guyyaa Boruu Sa’aa Boodaa Karaan Waan Cuccufamuuf Barnoonni Sa’aa Duraa Malee Sa’a Boodaa Anihinjirre Ta’uusaatii
የተከበራችሁ ወላጆች /አሳዳጊዎች
ከወረዳው ት/ፅሕፈት ቤት በተገለፀልን መሠረት የኢሬቻን በአል ምክንያት በማድረግ ነገ መሥከረም 24/2017 ዓ.ም ትምሕርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን እስከ 6:45 መሆኑን እየገለፅን ትምሕርት ቤት የሚከፈተው ሠኞ መሥከረም 27/2017 እንደሚሆንና በእለቱም ሙሉቀን ትምሕርት የሚኖር መሆኑን ከወዲሁ በአክብሮት እንገልጻለን ፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሁ ወላጆች /አሳዳጊዎች
ከወረዳው ት/ፅሕፈት ቤት በተገለፀልን መሠረት የኢሬቻን በአል ምክንያት በማድረግ ነገ መሥከረም 24/2017 ዓ.ም ትምሕርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን እስከ 6:45 መሆኑን እየገለፅን ትምሕርት ቤት የሚከፈተው ሠኞ መሥከረም 26/2017 እንደሚሆንና በእለቱም ሙሉቀን ትምሕርት የሚኖር መሆኑን ከወዲሁ በአክብሮት እንገልጻለን ፡፡
ት/ቤቱ
ትምሕርት ቤታችንን በተለያየ መንገድ መደገፍ ለምትፈልጉ በእንጦጦ ወንጌላዊት ት/ት ቤት ሥም በብርሐን ባንክ በተከፈተው የሒሣብ ቁጥር
1600600040146 ገቢ ማድረግ እንደምትችሉ በአክብሮት እንገልፃለን ፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሁ ወላጆች / አሣዳጊዎች
የጥቅምት /2017 ዓ.ም የትምሕርት ክፍያ ያልፈፀማችሑ ወላጆች ከፍላችሑ እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሁ ወላጆች / አሣዳጊዎች
የጥቅምት /2017 ዓ.ም የትምሕርት ክፍያ ያልፈፀማችሑ ወላጆች ከፍላችሑ እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሁ ወላጆች / አሣዳጊዎች
የጥቅምት /2017 ዓ.ም የትምሕርት ክፍያ ያልፈፀማችሑ ወላጆች ከፍላችሑ እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሁ ወላጆች /አሳዳጊዎች
በመሥቀል በአል ዋዜማ መንገድ መዘጋጋት የተነሣ ነገ መሥከረም 16/2017 ዓ.ም ትምሕርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን እስከ 6:45 መሆኑን እየገለፅን መልካም የመሥቀል በአል እንዲሆን እንመኛለን፡፡ በተጨማሪም ትምሕርት ቤት የሚከፈተው ሠኞ መሥከረም 20/2017 እንደሚሆንና በእለቱም ሙሉቀን ትምሕርት የሚኖር መሆኑን ከወዲሁ በአክብሮት እንገልጻለን ፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሁ ወላጆች /አሳዳጊዎች
በመሥቀል በአል ዋዜማ መንገድ መዘጋጋት የተነሣ ነገ መሥከረም 16/2017 ዓ.ም ትምሕርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን እስከ 6:45 መሆኑን እየገለፅን መልካም የመሥቀል በአል እንዲሆን እየተመኘን ትምሕርት ቤት የሚከፈተው ሠኞ መሥከረም 20/2017 መሆኑንና በእለቱም ሙሉቀን ትምሕርት የሚኖር መሆኑን ከወዲሁ በአክብሮት እንገልጻለን ፡፡
ት/ቤቱ
