en
Feedback
EECMY - School (online class)

EECMY - School (online class)

Open in Telegram

This channel is created with the thought of teaching students by supplying important files. Please pay attention.

Show more
487
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+230 days
Posts Archive
በእንጦጦ ወንጌላዊት ት/ቤት በዛሬው እለት የሕፃናት ፓርላማ ምርጫ ተከናውኗል ፡፡ ተወዳዳሪዎች ፕሮግራሞቻቸውን ከስተዋወቁና የምርጫ ቅስቀሣ ካከናወኑ በሇላ በዛሬው እለት ድምፅ ሊሠጥ ችሏል፡፡ ውጤቱም በሰላም ክበብ ከተጣራ በሇላ ሠኞ እለት እንደሚገለፅ ማሣሠቢያ ተሠጥቷል፡፡ መልካም ውጤት ለተወዳዳሪዎች በሙሉ፡፡ ት/ቤቱ

ወርሐዊ ክፍያ የማይከፍሉ ተማሪዎችን ትምሕርት ቤቱ ለማሥተናገድ እንደማይቾል ከወዲሁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሁ ወላጆች / አሣዳጊዎች የጥቅምት /2017 ዓ.ም የትምሕርት ክፍያ ያልፈፀማችሑ ወላጆች ከፍላችሑ እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡ ት/ቤቱ

ከቅድመ 1ኛ -12ኛ ክፍል የተማሪዎችን መጽሀፍት በሚከተሉት ሊንኮች ማግኘት ትችላላቹህየቅድመ 1ኛ መጽሀፍ 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3693?single ⭐️የቅድመ አንደኛ የእንግሊዘኛ መጽሀፍ 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/4609?singleየ1ኛ ክፍል መጽሀፍ 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3716?singleየ2ኛ ክፍል መጽሀፍ 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3709?singleየ3ኛ ክፍል  መጽሀፍ 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3702?singleየ4ኛ ክፍል መጽሀፍ 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3685?singleየ5ኛ ክፍል መጽሀፍ 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3678?singleየ6ኛ ክፍል መጽሀፍ 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3670?singleየ7ኛ ክፍል መጽሀፍ 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3659?singleየ8ኛ ክፍል መጽሀፍ 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3641?singleAfan Oromo Grade 3-8 text books 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3099?singleAfan Oromo grade 6-8 👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3047 📘ከ9ኛ-12ኛ ክፍል መጽሀፍ ለማግኘት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76/3720

በትምህርት ቤታችን በአካቶ የልዪ ፍላጎት ተማሪያችን ልደት ከክፍል ጓደኞቹና ቤተሠቦቹ ጋር በድምቀት ተከብሯል ተማሪ አቤል እንኳን ተወለድክልን
በትምህርት ቤታችን በአካቶ የልዪ ፍላጎት ተማሪያችን ልደት ከክፍል ጓደኞቹና ቤተሠቦቹ ጋር በድምቀት ተከብሯል ተማሪ አቤል እንኳን ተወለድክልን

የ2017 ዓ.ም የትምህርት ካሌንደር
የ2017 ዓ.ም የትምህርት ካሌንደር

Math for Grade 5.pdf99.87 MB

+2
grade 7 general scien(1).docx1.61 KB

እነኳን አደረሳችሁ ለኢሬቻ በዓል!
ነገ ከሰዓት በኋላ በኢሬቻ በዓል ምክኒያት ትራንስፖርት ሊኖር ስለማይችል(ስለሚዘጋጋ) በመንግስት እና በግል ትምህርት ቤቶች ከሰዓት ትምህርት ዝግ ይሆናል፡፡ Akkam  Bultan  Guyyaa Boruu  Sa’aa  Boodaa Karaan Waan Cuccufamuuf Barnoonni  Sa’aa Duraa Malee Sa’a Boodaa  Anihinjirre Ta’uusaatii

የተከበራችሁ ወላጆች /አሳዳጊዎች ከወረዳው ት/ፅሕፈት ቤት በተገለፀልን መሠረት የኢሬቻን በአል ምክንያት በማድረግ ነገ መሥከረም 24/2017 ዓ.ም ትምሕርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን እስከ 6:45 መሆኑን እየገለፅን  ትምሕርት ቤት የሚከፈተው ሠኞ መሥከረም 27/2017 እንደሚሆንና በእለቱም ሙሉቀን ትምሕርት የሚኖር መሆኑን  ከወዲሁ በአክብሮት እንገልጻለን ፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሁ ወላጆች /አሳዳጊዎች ከወረዳው ት/ፅሕፈት ቤት በተገለፀልን መሠረት የኢሬቻን በአል ምክንያት በማድረግ ነገ መሥከረም 24/2017 ዓ.ም ትምሕርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን እስከ 6:45 መሆኑን እየገለፅን ትምሕርት ቤት የሚከፈተው ሠኞ መሥከረም 26/2017 እንደሚሆንና በእለቱም ሙሉቀን ትምሕርት የሚኖር መሆኑን  ከወዲሁ በአክብሮት እንገልጻለን ፡፡ ት/ቤቱ

ትምሕርት ቤታችንን በተለያየ መንገድ መደገፍ ለምትፈልጉ በእንጦጦ ወንጌላዊት ት/ት ቤት ሥም በብርሐን ባንክ በተከፈተው የሒሣብ ቁጥር 1600600040146 ገቢ ማድረግ እንደምትችሉ በአክብሮት እንገልፃለን ፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሁ ወላጆች / አሣዳጊዎች የጥቅምት /2017 ዓ.ም የትምሕርት ክፍያ ያልፈፀማችሑ ወላጆች ከፍላችሑ እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሁ ወላጆች / አሣዳጊዎች የጥቅምት /2017 ዓ.ም የትምሕርት ክፍያ ያልፈፀማችሑ ወላጆች ከፍላችሑ እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሁ ወላጆች / አሣዳጊዎች የጥቅምት /2017 ዓ.ም የትምሕርት ክፍያ ያልፈፀማችሑ ወላጆች ከፍላችሑ እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሣሥባለን፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሁ ወላጆች /አሳዳጊዎች በመሥቀል በአል ዋዜማ መንገድ መዘጋጋት የተነሣ ነገ መሥከረም 16/2017 ዓ.ም ትምሕርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን እስከ 6:45 መሆኑን እየገለፅን መልካም የመሥቀል በአል እንዲሆን እንመኛለን፡፡ በተጨማሪም ትምሕርት ቤት የሚከፈተው ሠኞ መሥከረም 20/2017 እንደሚሆንና በእለቱም ሙሉቀን ትምሕርት የሚኖር መሆኑን  ከወዲሁ በአክብሮት እንገልጻለን ፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሁ ወላጆች /አሳዳጊዎች በመሥቀል በአል ዋዜማ መንገድ መዘጋጋት የተነሣ ነገ መሥከረም 16/2017 ዓ.ም ትምሕርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን እስከ 6:45 መሆኑን እየገለፅን መልካም የመሥቀል በአል እንዲሆን እየተመኘን ትምሕርት ቤት የሚከፈተው ሠኞ መሥከረም 20/2017 መሆኑንና በእለቱም ሙሉቀን ትምሕርት የሚኖር መሆኑን ከወዲሁ በአክብሮት እንገልጻለን ፡፡ ት/ቤቱ